Telegram Group & Telegram Channel
#AASTU

አዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ በ Smart City Development የማስተርስ ፕሮግራም ለመጀመር የስርዓተ ትምህርት ግምገማ አካሒዷል።

በስርዓተ ትምህርት ግምገማው የሀገር ውስጥ እና የውጭ ገምጋሚዎች የተሳተፉ ሲሆን፤ የዘርፉ ባለሙያዎች እና ሌሎች ባለድርሻ አካላት ተሳትፈዋል።

ስርዓተ ትምህርቱ በዩኒቨርሲቲው እና በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ፕላንና ልማት ቢሮ በጋራ የተዘጋጀ መሆኑ ተገልጿል።

ፕሮግራሙ እጅግ እየዘመነ ለመጣው የከተማ ልማት ፍላጎቶችና ፈተናዎች ምላሽ መስጠት የሚችል ሁለንተናዊ ክህሎት ያለው ባለሙያ ለማፍራት ያስችላል ተብሏል።

ፕሮግራሙ በኢትዮጵያ የመጀመሪያ ሲሆን፤ በሀገሪቱ ስማርት ከተሞች ለመገንባት የሚደረረገውን ጥረት እንደሚያግዝ ተገልጿል።

@tikvahuniversity



tg-me.com/TikvahUniversity/14501
Create:
Last Update:

#AASTU

አዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ በ Smart City Development የማስተርስ ፕሮግራም ለመጀመር የስርዓተ ትምህርት ግምገማ አካሒዷል።

በስርዓተ ትምህርት ግምገማው የሀገር ውስጥ እና የውጭ ገምጋሚዎች የተሳተፉ ሲሆን፤ የዘርፉ ባለሙያዎች እና ሌሎች ባለድርሻ አካላት ተሳትፈዋል።

ስርዓተ ትምህርቱ በዩኒቨርሲቲው እና በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ፕላንና ልማት ቢሮ በጋራ የተዘጋጀ መሆኑ ተገልጿል።

ፕሮግራሙ እጅግ እየዘመነ ለመጣው የከተማ ልማት ፍላጎቶችና ፈተናዎች ምላሽ መስጠት የሚችል ሁለንተናዊ ክህሎት ያለው ባለሙያ ለማፍራት ያስችላል ተብሏል።

ፕሮግራሙ በኢትዮጵያ የመጀመሪያ ሲሆን፤ በሀገሪቱ ስማርት ከተሞች ለመገንባት የሚደረረገውን ጥረት እንደሚያግዝ ተገልጿል።

@tikvahuniversity

BY Tikvah-University






Share with your friend now:
tg-me.com/TikvahUniversity/14501

View MORE
Open in Telegram


Tikvah University Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

Should I buy bitcoin?

“To the extent it is used I fear it’s often for illicit finance. It’s an extremely inefficient way of conducting transactions, and the amount of energy that’s consumed in processing those transactions is staggering,” the former Fed chairwoman said. Yellen’s comments have been cited as a reason for bitcoin’s recent losses. However, Yellen’s assessment of bitcoin as a inefficient medium of exchange is an important point and one that has already been raised in the past by bitcoin bulls. Using a volatile asset in exchange for goods and services makes little sense if the asset can tumble 10% in a day, or surge 80% over the course of a two months as bitcoin has done in 2021, critics argue. To put a finer point on it, over the past 12 months bitcoin has registered 8 corrections, defined as a decline from a recent peak of at least 10% but not more than 20%, and two bear markets, which are defined as falls of 20% or more, according to Dow Jones Market Data.

The messaging service and social-media platform owes creditors roughly $700 million by the end of April, according to people briefed on the company’s plans and loan documents viewed by The Wall Street Journal. At the same time, Telegram Group Inc. must cover rising equipment and bandwidth expenses because of its rapid growth, despite going years without attempting to generate revenue.

Tikvah University from us


Telegram Tikvah-University
FROM USA