#AASTU
አዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ በ Smart City Development የማስተርስ ፕሮግራም ለመጀመር የስርዓተ ትምህርት ግምገማ አካሒዷል።
በስርዓተ ትምህርት ግምገማው የሀገር ውስጥ እና የውጭ ገምጋሚዎች የተሳተፉ ሲሆን፤ የዘርፉ ባለሙያዎች እና ሌሎች ባለድርሻ አካላት ተሳትፈዋል።
ስርዓተ ትምህርቱ በዩኒቨርሲቲው እና በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ፕላንና ልማት ቢሮ በጋራ የተዘጋጀ መሆኑ ተገልጿል።
ፕሮግራሙ እጅግ እየዘመነ ለመጣው የከተማ ልማት ፍላጎቶችና ፈተናዎች ምላሽ መስጠት የሚችል ሁለንተናዊ ክህሎት ያለው ባለሙያ ለማፍራት ያስችላል ተብሏል።
ፕሮግራሙ በኢትዮጵያ የመጀመሪያ ሲሆን፤ በሀገሪቱ ስማርት ከተሞች ለመገንባት የሚደረረገውን ጥረት እንደሚያግዝ ተገልጿል።
@tikvahuniversity
አዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ በ Smart City Development የማስተርስ ፕሮግራም ለመጀመር የስርዓተ ትምህርት ግምገማ አካሒዷል።
በስርዓተ ትምህርት ግምገማው የሀገር ውስጥ እና የውጭ ገምጋሚዎች የተሳተፉ ሲሆን፤ የዘርፉ ባለሙያዎች እና ሌሎች ባለድርሻ አካላት ተሳትፈዋል።
ስርዓተ ትምህርቱ በዩኒቨርሲቲው እና በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ፕላንና ልማት ቢሮ በጋራ የተዘጋጀ መሆኑ ተገልጿል።
ፕሮግራሙ እጅግ እየዘመነ ለመጣው የከተማ ልማት ፍላጎቶችና ፈተናዎች ምላሽ መስጠት የሚችል ሁለንተናዊ ክህሎት ያለው ባለሙያ ለማፍራት ያስችላል ተብሏል።
ፕሮግራሙ በኢትዮጵያ የመጀመሪያ ሲሆን፤ በሀገሪቱ ስማርት ከተሞች ለመገንባት የሚደረረገውን ጥረት እንደሚያግዝ ተገልጿል።
@tikvahuniversity
tg-me.com/TikvahUniversity/14501
Create:
Last Update:
Last Update:
#AASTU
አዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ በ Smart City Development የማስተርስ ፕሮግራም ለመጀመር የስርዓተ ትምህርት ግምገማ አካሒዷል።
በስርዓተ ትምህርት ግምገማው የሀገር ውስጥ እና የውጭ ገምጋሚዎች የተሳተፉ ሲሆን፤ የዘርፉ ባለሙያዎች እና ሌሎች ባለድርሻ አካላት ተሳትፈዋል።
ስርዓተ ትምህርቱ በዩኒቨርሲቲው እና በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ፕላንና ልማት ቢሮ በጋራ የተዘጋጀ መሆኑ ተገልጿል።
ፕሮግራሙ እጅግ እየዘመነ ለመጣው የከተማ ልማት ፍላጎቶችና ፈተናዎች ምላሽ መስጠት የሚችል ሁለንተናዊ ክህሎት ያለው ባለሙያ ለማፍራት ያስችላል ተብሏል።
ፕሮግራሙ በኢትዮጵያ የመጀመሪያ ሲሆን፤ በሀገሪቱ ስማርት ከተሞች ለመገንባት የሚደረረገውን ጥረት እንደሚያግዝ ተገልጿል።
@tikvahuniversity
አዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ በ Smart City Development የማስተርስ ፕሮግራም ለመጀመር የስርዓተ ትምህርት ግምገማ አካሒዷል።
በስርዓተ ትምህርት ግምገማው የሀገር ውስጥ እና የውጭ ገምጋሚዎች የተሳተፉ ሲሆን፤ የዘርፉ ባለሙያዎች እና ሌሎች ባለድርሻ አካላት ተሳትፈዋል።
ስርዓተ ትምህርቱ በዩኒቨርሲቲው እና በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ፕላንና ልማት ቢሮ በጋራ የተዘጋጀ መሆኑ ተገልጿል።
ፕሮግራሙ እጅግ እየዘመነ ለመጣው የከተማ ልማት ፍላጎቶችና ፈተናዎች ምላሽ መስጠት የሚችል ሁለንተናዊ ክህሎት ያለው ባለሙያ ለማፍራት ያስችላል ተብሏል።
ፕሮግራሙ በኢትዮጵያ የመጀመሪያ ሲሆን፤ በሀገሪቱ ስማርት ከተሞች ለመገንባት የሚደረረገውን ጥረት እንደሚያግዝ ተገልጿል።
@tikvahuniversity
BY Tikvah-University



Share with your friend now:
tg-me.com/TikvahUniversity/14501