Telegram Group & Telegram Channel
#AASTU

አዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ በ Smart City Development የማስተርስ ፕሮግራም ለመጀመር የስርዓተ ትምህርት ግምገማ አካሒዷል።

በስርዓተ ትምህርት ግምገማው የሀገር ውስጥ እና የውጭ ገምጋሚዎች የተሳተፉ ሲሆን፤ የዘርፉ ባለሙያዎች እና ሌሎች ባለድርሻ አካላት ተሳትፈዋል።

ስርዓተ ትምህርቱ በዩኒቨርሲቲው እና በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ፕላንና ልማት ቢሮ በጋራ የተዘጋጀ መሆኑ ተገልጿል።

ፕሮግራሙ እጅግ እየዘመነ ለመጣው የከተማ ልማት ፍላጎቶችና ፈተናዎች ምላሽ መስጠት የሚችል ሁለንተናዊ ክህሎት ያለው ባለሙያ ለማፍራት ያስችላል ተብሏል።

ፕሮግራሙ በኢትዮጵያ የመጀመሪያ ሲሆን፤ በሀገሪቱ ስማርት ከተሞች ለመገንባት የሚደረረገውን ጥረት እንደሚያግዝ ተገልጿል።

@tikvahuniversity



tg-me.com/TikvahUniversity/14500
Create:
Last Update:

#AASTU

አዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ በ Smart City Development የማስተርስ ፕሮግራም ለመጀመር የስርዓተ ትምህርት ግምገማ አካሒዷል።

በስርዓተ ትምህርት ግምገማው የሀገር ውስጥ እና የውጭ ገምጋሚዎች የተሳተፉ ሲሆን፤ የዘርፉ ባለሙያዎች እና ሌሎች ባለድርሻ አካላት ተሳትፈዋል።

ስርዓተ ትምህርቱ በዩኒቨርሲቲው እና በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ፕላንና ልማት ቢሮ በጋራ የተዘጋጀ መሆኑ ተገልጿል።

ፕሮግራሙ እጅግ እየዘመነ ለመጣው የከተማ ልማት ፍላጎቶችና ፈተናዎች ምላሽ መስጠት የሚችል ሁለንተናዊ ክህሎት ያለው ባለሙያ ለማፍራት ያስችላል ተብሏል።

ፕሮግራሙ በኢትዮጵያ የመጀመሪያ ሲሆን፤ በሀገሪቱ ስማርት ከተሞች ለመገንባት የሚደረረገውን ጥረት እንደሚያግዝ ተገልጿል።

@tikvahuniversity

BY Tikvah-University






Share with your friend now:
tg-me.com/TikvahUniversity/14500

View MORE
Open in Telegram


Tikvah University Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

Start with a fresh view of investing strategy. The combination of risks and fads this quarter looks to be topping. That means the future is ready to move in.Likely, there will not be a wholesale shift. Company actions will aim to benefit from economic growth, inflationary pressures and a return of market-determined interest rates. In turn, all of that should drive the stock market and investment returns higher.

Tikvah University from us


Telegram Tikvah-University
FROM USA