Telegram Group & Telegram Channel
#ModelExam

የ2017 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ሞዴል ፈተና መሰጠት ጀምሯል፡፡

የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት በ2017 ዓ.ም በበይነ መረብ ለሚፈተኑ የ12ኛ ክፍል ተፈታኞች ለሁለት ቀናት የሚቆይ #ሞዴል ፈተና አዘጋጅቷል፡፡

ፈተናው ዛሬ መሰጠት የጀመረ ሲሆን፤ በጠዋት እና ከሰዓት መርሐግብር የሚከናወን ይሆናል፡፡

የትምህርት አመራርና መምህራን እንዲሁም ሁሉም ባለድርሻ አካላት የተሳካ የሞዴል ፈተና እንዲኖርና በሂደቱም ተፈታኞቻችን ከሲሰተሙና ከፈተና ማዕከላቱ ጋር በአግባቡ እንዲተዋወቁ አስፈላጊውን ድጋፍ እንዲያደርጉ አገልግሎቱ ጥሪ አቅርቧል፡፡

የ2017 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ከሰኔ 23/2017 ዓ.ም እስከ ሐምሌ 8/2017 ዓ.ም ይሰጣል፡፡ ዘንድሮ 150 ሺህ የሚጠጉ ተማሪዎች ፈተናውን በብይነ መረብ ይወስዳሉ።

@tikvahuniversity



tg-me.com/TikvahUniversity/14488
Create:
Last Update:

#ModelExam

የ2017 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ሞዴል ፈተና መሰጠት ጀምሯል፡፡

የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት በ2017 ዓ.ም በበይነ መረብ ለሚፈተኑ የ12ኛ ክፍል ተፈታኞች ለሁለት ቀናት የሚቆይ #ሞዴል ፈተና አዘጋጅቷል፡፡

ፈተናው ዛሬ መሰጠት የጀመረ ሲሆን፤ በጠዋት እና ከሰዓት መርሐግብር የሚከናወን ይሆናል፡፡

የትምህርት አመራርና መምህራን እንዲሁም ሁሉም ባለድርሻ አካላት የተሳካ የሞዴል ፈተና እንዲኖርና በሂደቱም ተፈታኞቻችን ከሲሰተሙና ከፈተና ማዕከላቱ ጋር በአግባቡ እንዲተዋወቁ አስፈላጊውን ድጋፍ እንዲያደርጉ አገልግሎቱ ጥሪ አቅርቧል፡፡

የ2017 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ከሰኔ 23/2017 ዓ.ም እስከ ሐምሌ 8/2017 ዓ.ም ይሰጣል፡፡ ዘንድሮ 150 ሺህ የሚጠጉ ተማሪዎች ፈተናውን በብይነ መረብ ይወስዳሉ።

@tikvahuniversity

BY Tikvah-University




Share with your friend now:
tg-me.com/TikvahUniversity/14488

View MORE
Open in Telegram


Tikvah University Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

That growth environment will include rising inflation and interest rates. Those upward shifts naturally accompany healthy growth periods as the demand for resources, products and services rise. Importantly, the Federal Reserve has laid out the rationale for not interfering with that natural growth transition.It's not exactly a fad, but there is a widespread willingness to pay up for a growth story. Classic fundamental analysis takes a back seat. Even negative earnings are ignored. In fact, positive earnings seem to be a limiting measure, producing the question, "Is that all you've got?" The preference is a vision of untold riches when the exciting story plays out as expected.

Can I mute a Telegram group?

In recent times, Telegram has gained a lot of popularity because of the controversy over WhatsApp’s new privacy policy. In January 2021, Telegram was the most downloaded app worldwide and crossed 500 million monthly active users. And with so many active users on the app, people might get messages in bulk from a group or a channel that can be a little irritating. So to get rid of the same, you can mute groups, chats, and channels on Telegram just like WhatsApp. You can mute notifications for one hour, eight hours, or two days, or you can disable notifications forever.

Tikvah University from us


Telegram Tikvah-University
FROM USA