Telegram Group & Telegram Channel
ከ1500 በላይ በኢትዮጵያ የሚገኙ የደቡብ ሱዳን ተማሪዎች ከመኖሪያ ፈቃድ ክፍያ ጋር በተያያዘ ችግር እንደገጠማቸዎ ተገለፀ፡፡

በቀን 10 ዶላር የነበረው የመኖሪያ ፈቃድ ክፍያ ወደ 30 ዶላር ማደጉ በርካታ የደቡብ ሱዳን ተማሪዎች የገንዘብ እጥረት እንዲገጥማች አድርጓል ተብሏል፡፡

በኢትዮጵያ መንግሥት የሚሰጠው ስኮላርሺፕ የትምህርት እና ማረፊያ ወጪዎችን ብቻ የሚሸፍን መሆኑ የተማሪዎቹን ተጋላጭነት እንደጨመረው የአዲስ ፎርቹን ዘገባ ያሳያል፡፡

ከወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ በጂኦሎጂ በመጀመሪያ ዲግሪ የተመረቀው ሞሰስ አኪይ በቀላሉ ወደቤተሰቦቹ እንደሚመለስ አስቦ ነበር፡፡ ይሁን እንጂ ከ3 ሺህ ዶላር በላይ ባልተከፈለ የኢሚግሬሽን ቅጣት ምክንያት አሁንም ከኢትዮጵያ ሳይወጣ ይገኛል፡፡ ምግብ እና መኖሪውንም በጓደኛው ቤት አድርጓል፡፡

በቅርቡ የሚመረቁ 200 የሚጠጉ የደቡብ ሱዳን ተማሪዎች ተመሳሳይ የመኖሪያ ፈቃድ ክፍያ ቅጣት እንደሚጠብቃቸው በኢትዮጵያ የደቡብ ሱዳን ተማሪዎች ኅብረት ፕሬዝዳንት በጅማ ዩኒቨርሲቲ የህክምና ተማሪ የሆነው ዳንኤል ድዮክ ይገልጻል፡፡ ይህም ተመራቂዎቹ በኢትዮጵያ እንዲቆዩ የሚያስገድዳቸውና ተጋላጭነታቸውን የሚጨምረው መሆኑን ጠቁሟል፡፡

ተማሪዎቹ ቅጣቱ እንዲነሳላቸው እና ወደሀገራቸው መመለስ እንዲችሉ የደቡብ ሱዳን ኤምባሲ እና የኢትዮጵያ መንግሥትን ድጋፍ ቢጠይቁም ምላሽ አለማግኘታቸውን ገልፀዋል፡፡

ኢትዮጵያ በቅርቡ ለ500 የደቡብ ሱዳን ተማሪዎች ነጻ የትምህርት ዕድል በመስጠት የተቀበለች ሲሆን፤ ትምህርት ሚኒስቴር 20 ሚሊዮን ብር በመመደብ የተማሪዎቹን የቪዛ ወጪ መሸፈኑ ተሰምቷል ይህም በተቋሙ በጀት ላይ ጫና የፈጠረ መሆኑ ታውቋል፡፡ #Fortune

@tikvahuniversity



tg-me.com/TikvahUniversity/14477
Create:
Last Update:

ከ1500 በላይ በኢትዮጵያ የሚገኙ የደቡብ ሱዳን ተማሪዎች ከመኖሪያ ፈቃድ ክፍያ ጋር በተያያዘ ችግር እንደገጠማቸዎ ተገለፀ፡፡

በቀን 10 ዶላር የነበረው የመኖሪያ ፈቃድ ክፍያ ወደ 30 ዶላር ማደጉ በርካታ የደቡብ ሱዳን ተማሪዎች የገንዘብ እጥረት እንዲገጥማች አድርጓል ተብሏል፡፡

በኢትዮጵያ መንግሥት የሚሰጠው ስኮላርሺፕ የትምህርት እና ማረፊያ ወጪዎችን ብቻ የሚሸፍን መሆኑ የተማሪዎቹን ተጋላጭነት እንደጨመረው የአዲስ ፎርቹን ዘገባ ያሳያል፡፡

ከወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ በጂኦሎጂ በመጀመሪያ ዲግሪ የተመረቀው ሞሰስ አኪይ በቀላሉ ወደቤተሰቦቹ እንደሚመለስ አስቦ ነበር፡፡ ይሁን እንጂ ከ3 ሺህ ዶላር በላይ ባልተከፈለ የኢሚግሬሽን ቅጣት ምክንያት አሁንም ከኢትዮጵያ ሳይወጣ ይገኛል፡፡ ምግብ እና መኖሪውንም በጓደኛው ቤት አድርጓል፡፡

በቅርቡ የሚመረቁ 200 የሚጠጉ የደቡብ ሱዳን ተማሪዎች ተመሳሳይ የመኖሪያ ፈቃድ ክፍያ ቅጣት እንደሚጠብቃቸው በኢትዮጵያ የደቡብ ሱዳን ተማሪዎች ኅብረት ፕሬዝዳንት በጅማ ዩኒቨርሲቲ የህክምና ተማሪ የሆነው ዳንኤል ድዮክ ይገልጻል፡፡ ይህም ተመራቂዎቹ በኢትዮጵያ እንዲቆዩ የሚያስገድዳቸውና ተጋላጭነታቸውን የሚጨምረው መሆኑን ጠቁሟል፡፡

ተማሪዎቹ ቅጣቱ እንዲነሳላቸው እና ወደሀገራቸው መመለስ እንዲችሉ የደቡብ ሱዳን ኤምባሲ እና የኢትዮጵያ መንግሥትን ድጋፍ ቢጠይቁም ምላሽ አለማግኘታቸውን ገልፀዋል፡፡

ኢትዮጵያ በቅርቡ ለ500 የደቡብ ሱዳን ተማሪዎች ነጻ የትምህርት ዕድል በመስጠት የተቀበለች ሲሆን፤ ትምህርት ሚኒስቴር 20 ሚሊዮን ብር በመመደብ የተማሪዎቹን የቪዛ ወጪ መሸፈኑ ተሰምቷል ይህም በተቋሙ በጀት ላይ ጫና የፈጠረ መሆኑ ታውቋል፡፡ #Fortune

@tikvahuniversity

BY Tikvah-University




Share with your friend now:
tg-me.com/TikvahUniversity/14477

View MORE
Open in Telegram


Tikvah University Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

In many cases, the content resembled that of the marketplaces found on the dark web, a group of hidden websites that are popular among hackers and accessed using specific anonymising software.“We have recently been witnessing a 100 per cent-plus rise in Telegram usage by cybercriminals,” said Tal Samra, cyber threat analyst at Cyberint.The rise in nefarious activity comes as users flocked to the encrypted chat app earlier this year after changes to the privacy policy of Facebook-owned rival WhatsApp prompted many to seek out alternatives.

How to Invest in Bitcoin?

Like a stock, you can buy and hold Bitcoin as an investment. You can even now do so in special retirement accounts called Bitcoin IRAs. No matter where you choose to hold your Bitcoin, people’s philosophies on how to invest it vary: Some buy and hold long term, some buy and aim to sell after a price rally, and others bet on its price decreasing. Bitcoin’s price over time has experienced big price swings, going as low as $5,165 and as high as $28,990 in 2020 alone. “I think in some places, people might be using Bitcoin to pay for things, but the truth is that it’s an asset that looks like it’s going to be increasing in value relatively quickly for some time,” Marquez says. “So why would you sell something that’s going to be worth so much more next year than it is today? The majority of people that hold it are long-term investors.”

Tikvah University from us


Telegram Tikvah-University
FROM USA