#MinistryOfPeace
ሰላም ሚኒስቴር 13ኛ ዙር ወጣት በጎ ፈቃደኞችን አሰልጥኖ ወደተለያዩ የሀገሪቱ ክፍሎች ለበጎ ፈቃድ ሥራ ለማሰማራት ዝግጅቱ ማጠናቀቁን ገልጿል፡፡
በዚህም አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ፣ ወሎ ዩኒቨርሲቲ፣ መቱ ዩኒቨርሲቲ፣ አሶሳ ዩኒቨርሲቲ እና ጅግጅጋ ዩኒቨርሲቲ የተመደባችሁ ሰልጣኝ በጎ ፈቃደኞች ግንቦት 15 እና 16/2017 ዓ.ም በተመደባችሁበት የስልጠና ማዕከል በመገኘት ሪፖርት እንድታደርጉ ተብሏል።
ወደተመደባችሁበት የስልጠና ማዕከል ስትሔዱ የቀበሌ መታወቂያ፣ የትምህርት ማስረጃዎች፣ አንሶላ፣ ብርድ ልብስ እና የስፖርት ትጥቅ መያዝ ይጠበቅባችኋል።
@tikvahuniversity
ሰላም ሚኒስቴር 13ኛ ዙር ወጣት በጎ ፈቃደኞችን አሰልጥኖ ወደተለያዩ የሀገሪቱ ክፍሎች ለበጎ ፈቃድ ሥራ ለማሰማራት ዝግጅቱ ማጠናቀቁን ገልጿል፡፡
በዚህም አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ፣ ወሎ ዩኒቨርሲቲ፣ መቱ ዩኒቨርሲቲ፣ አሶሳ ዩኒቨርሲቲ እና ጅግጅጋ ዩኒቨርሲቲ የተመደባችሁ ሰልጣኝ በጎ ፈቃደኞች ግንቦት 15 እና 16/2017 ዓ.ም በተመደባችሁበት የስልጠና ማዕከል በመገኘት ሪፖርት እንድታደርጉ ተብሏል።
ወደተመደባችሁበት የስልጠና ማዕከል ስትሔዱ የቀበሌ መታወቂያ፣ የትምህርት ማስረጃዎች፣ አንሶላ፣ ብርድ ልብስ እና የስፖርት ትጥቅ መያዝ ይጠበቅባችኋል።
@tikvahuniversity
tg-me.com/TikvahUniversity/14433
Create:
Last Update:
Last Update:
#MinistryOfPeace
ሰላም ሚኒስቴር 13ኛ ዙር ወጣት በጎ ፈቃደኞችን አሰልጥኖ ወደተለያዩ የሀገሪቱ ክፍሎች ለበጎ ፈቃድ ሥራ ለማሰማራት ዝግጅቱ ማጠናቀቁን ገልጿል፡፡
በዚህም አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ፣ ወሎ ዩኒቨርሲቲ፣ መቱ ዩኒቨርሲቲ፣ አሶሳ ዩኒቨርሲቲ እና ጅግጅጋ ዩኒቨርሲቲ የተመደባችሁ ሰልጣኝ በጎ ፈቃደኞች ግንቦት 15 እና 16/2017 ዓ.ም በተመደባችሁበት የስልጠና ማዕከል በመገኘት ሪፖርት እንድታደርጉ ተብሏል።
ወደተመደባችሁበት የስልጠና ማዕከል ስትሔዱ የቀበሌ መታወቂያ፣ የትምህርት ማስረጃዎች፣ አንሶላ፣ ብርድ ልብስ እና የስፖርት ትጥቅ መያዝ ይጠበቅባችኋል።
@tikvahuniversity
ሰላም ሚኒስቴር 13ኛ ዙር ወጣት በጎ ፈቃደኞችን አሰልጥኖ ወደተለያዩ የሀገሪቱ ክፍሎች ለበጎ ፈቃድ ሥራ ለማሰማራት ዝግጅቱ ማጠናቀቁን ገልጿል፡፡
በዚህም አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ፣ ወሎ ዩኒቨርሲቲ፣ መቱ ዩኒቨርሲቲ፣ አሶሳ ዩኒቨርሲቲ እና ጅግጅጋ ዩኒቨርሲቲ የተመደባችሁ ሰልጣኝ በጎ ፈቃደኞች ግንቦት 15 እና 16/2017 ዓ.ም በተመደባችሁበት የስልጠና ማዕከል በመገኘት ሪፖርት እንድታደርጉ ተብሏል።
ወደተመደባችሁበት የስልጠና ማዕከል ስትሔዱ የቀበሌ መታወቂያ፣ የትምህርት ማስረጃዎች፣ አንሶላ፣ ብርድ ልብስ እና የስፖርት ትጥቅ መያዝ ይጠበቅባችኋል።
@tikvahuniversity
BY Tikvah-University


Share with your friend now:
tg-me.com/TikvahUniversity/14433