የፌዴራል የሥነምግባርና የፀረ-ሙስና ኮሚሽን ባዘጋጀው አገር አቀፍ የመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች የወጣቶች የሥነምግባር አምባሳደርነት ጥያቄ እና መልስ ውድድር አሸናፊዎች ተለይተዋል፡፡
በዚህም ጎንደር ዩኒቨርሲቲ የውድድሩ አሸናፊ ሆኗል፡፡ ሐረማያ ዩኒቨርሲቲ 2ኛ እንዲሁም ወሎ ዩኒቨርሲቲ 3ኛ ደረጃ በመያዝ አጠናቀዋል፡፡ ሦስቱም ዩኒቨርሲቲዎች የዋናጫ እና የሰርተፊኬት ሽልማት ተበርክቶላቸዋል፡፡
ውድድሩን በአንደኝነት ያጠናቀቁ የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ተወዳዳሪ ተማሪዎች እያንዳንዳቸው በ180 ሺህ ብር የተገዛ ዘመናዊ ላፕቶፕ መሸለማቸው ታውቋል።
በውድድሩ 48 የመንግሥት ዩኒቨርሲዎች ተሳትፈዋል፡፡
@tikvahuniversity
በዚህም ጎንደር ዩኒቨርሲቲ የውድድሩ አሸናፊ ሆኗል፡፡ ሐረማያ ዩኒቨርሲቲ 2ኛ እንዲሁም ወሎ ዩኒቨርሲቲ 3ኛ ደረጃ በመያዝ አጠናቀዋል፡፡ ሦስቱም ዩኒቨርሲቲዎች የዋናጫ እና የሰርተፊኬት ሽልማት ተበርክቶላቸዋል፡፡
ውድድሩን በአንደኝነት ያጠናቀቁ የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ተወዳዳሪ ተማሪዎች እያንዳንዳቸው በ180 ሺህ ብር የተገዛ ዘመናዊ ላፕቶፕ መሸለማቸው ታውቋል።
በውድድሩ 48 የመንግሥት ዩኒቨርሲዎች ተሳትፈዋል፡፡
@tikvahuniversity
tg-me.com/TikvahUniversity/14431
Create:
Last Update:
Last Update:
የፌዴራል የሥነምግባርና የፀረ-ሙስና ኮሚሽን ባዘጋጀው አገር አቀፍ የመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች የወጣቶች የሥነምግባር አምባሳደርነት ጥያቄ እና መልስ ውድድር አሸናፊዎች ተለይተዋል፡፡
በዚህም ጎንደር ዩኒቨርሲቲ የውድድሩ አሸናፊ ሆኗል፡፡ ሐረማያ ዩኒቨርሲቲ 2ኛ እንዲሁም ወሎ ዩኒቨርሲቲ 3ኛ ደረጃ በመያዝ አጠናቀዋል፡፡ ሦስቱም ዩኒቨርሲቲዎች የዋናጫ እና የሰርተፊኬት ሽልማት ተበርክቶላቸዋል፡፡
ውድድሩን በአንደኝነት ያጠናቀቁ የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ተወዳዳሪ ተማሪዎች እያንዳንዳቸው በ180 ሺህ ብር የተገዛ ዘመናዊ ላፕቶፕ መሸለማቸው ታውቋል።
በውድድሩ 48 የመንግሥት ዩኒቨርሲዎች ተሳትፈዋል፡፡
@tikvahuniversity
በዚህም ጎንደር ዩኒቨርሲቲ የውድድሩ አሸናፊ ሆኗል፡፡ ሐረማያ ዩኒቨርሲቲ 2ኛ እንዲሁም ወሎ ዩኒቨርሲቲ 3ኛ ደረጃ በመያዝ አጠናቀዋል፡፡ ሦስቱም ዩኒቨርሲቲዎች የዋናጫ እና የሰርተፊኬት ሽልማት ተበርክቶላቸዋል፡፡
ውድድሩን በአንደኝነት ያጠናቀቁ የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ተወዳዳሪ ተማሪዎች እያንዳንዳቸው በ180 ሺህ ብር የተገዛ ዘመናዊ ላፕቶፕ መሸለማቸው ታውቋል።
በውድድሩ 48 የመንግሥት ዩኒቨርሲዎች ተሳትፈዋል፡፡
@tikvahuniversity
BY Tikvah-University




Share with your friend now:
tg-me.com/TikvahUniversity/14431