Telegram Group & Telegram Channel
Tikvah-University
Photo
9ኛው ሀገር አቀፍ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የሕግ ተማሪዎች የምስለ ችሎት ውድድር (Moot Court) በባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ አሸናፊነት ዛሬ ተጠናቋል።

ላለፉት ሦስት ቀናት በተካሔደው ውድድር 12 ዩኒቨርሲቲዎች ተሳትፈዋል።

ባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ እና ሰላሌ ዩኒቨርሲቲ ለፍጻሜ የቀረቡ ሲሆን፤ ባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ የ2017 ዓ.ም የውድድሩ አሸናፊ በመሆኑ የወርቅ ሜዳሊያ እና ዋንጫ ተሸላሚ ሆኗል። ሚዛን-ቴፒ ዩኒቨርሲቲ በሦስተኛነት አጠናቋል።

የዘንድሮው ውድድር በሚዛን-ቴፒ ዩኒቨርሲቲ እና በፌደራል የሕግና ፍትህ ኢንስቲትዩት ትብብር የተዘጋጀ ነው።

@tikvahuniversity



tg-me.com/TikvahUniversity/14404
Create:
Last Update:

9ኛው ሀገር አቀፍ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የሕግ ተማሪዎች የምስለ ችሎት ውድድር (Moot Court) በባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ አሸናፊነት ዛሬ ተጠናቋል።

ላለፉት ሦስት ቀናት በተካሔደው ውድድር 12 ዩኒቨርሲቲዎች ተሳትፈዋል።

ባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ እና ሰላሌ ዩኒቨርሲቲ ለፍጻሜ የቀረቡ ሲሆን፤ ባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ የ2017 ዓ.ም የውድድሩ አሸናፊ በመሆኑ የወርቅ ሜዳሊያ እና ዋንጫ ተሸላሚ ሆኗል። ሚዛን-ቴፒ ዩኒቨርሲቲ በሦስተኛነት አጠናቋል።

የዘንድሮው ውድድር በሚዛን-ቴፒ ዩኒቨርሲቲ እና በፌደራል የሕግና ፍትህ ኢንስቲትዩት ትብብር የተዘጋጀ ነው።

@tikvahuniversity

BY Tikvah-University







Share with your friend now:
tg-me.com/TikvahUniversity/14404

View MORE
Open in Telegram


Tikvah University Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

How Does Bitcoin Mining Work?

Bitcoin mining is the process of adding new transactions to the Bitcoin blockchain. It’s a tough job. People who choose to mine Bitcoin use a process called proof of work, deploying computers in a race to solve mathematical puzzles that verify transactions.To entice miners to keep racing to solve the puzzles and support the overall system, the Bitcoin code rewards miners with new Bitcoins. “This is how new coins are created” and new transactions are added to the blockchain, says Okoro.

Tikvah University from us


Telegram Tikvah-University
FROM USA