በሀገሪቱ የተለያዩ ክፍሎች የሚገኙ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች እና ዩኒቨርሲቲዎች በ2017 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና በበይነ-መረብ ለሚወስዱ ተፈታኞች የተግባር ልምምድ እየሰጡ ነው፡፡
የዘንድሮው የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ መልቀቂያ ፈተና ከሰኔ 23/2017 ዓ.ም እስከ ሐምሌ 08/2017 ዓ.ም ድረስ የሚሰጥ ሲሆን፤ 608 ሺህ ተማሪዎች ፈተናውን እንደሚወስዱ ይጠበቃል።
ፈተናው በወረቀት (ተማሪዎች ወደ ዩኒቨርሲቲዎች ገብተው) እና በኦንላይን የሚሰጥ ሲሆን፤ ዘንድሮ 150 ሺህ ለሚሆኑ ተማሪዎች ፈተናውን በሁለት ዙር በኦንላይን ለመስጠት ዕቅድ መያዙ ይታወቃል።
@tikvahuniversity
የዘንድሮው የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ መልቀቂያ ፈተና ከሰኔ 23/2017 ዓ.ም እስከ ሐምሌ 08/2017 ዓ.ም ድረስ የሚሰጥ ሲሆን፤ 608 ሺህ ተማሪዎች ፈተናውን እንደሚወስዱ ይጠበቃል።
ፈተናው በወረቀት (ተማሪዎች ወደ ዩኒቨርሲቲዎች ገብተው) እና በኦንላይን የሚሰጥ ሲሆን፤ ዘንድሮ 150 ሺህ ለሚሆኑ ተማሪዎች ፈተናውን በሁለት ዙር በኦንላይን ለመስጠት ዕቅድ መያዙ ይታወቃል።
@tikvahuniversity
tg-me.com/TikvahUniversity/14396
Create:
Last Update:
Last Update:
በሀገሪቱ የተለያዩ ክፍሎች የሚገኙ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች እና ዩኒቨርሲቲዎች በ2017 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና በበይነ-መረብ ለሚወስዱ ተፈታኞች የተግባር ልምምድ እየሰጡ ነው፡፡
የዘንድሮው የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ መልቀቂያ ፈተና ከሰኔ 23/2017 ዓ.ም እስከ ሐምሌ 08/2017 ዓ.ም ድረስ የሚሰጥ ሲሆን፤ 608 ሺህ ተማሪዎች ፈተናውን እንደሚወስዱ ይጠበቃል።
ፈተናው በወረቀት (ተማሪዎች ወደ ዩኒቨርሲቲዎች ገብተው) እና በኦንላይን የሚሰጥ ሲሆን፤ ዘንድሮ 150 ሺህ ለሚሆኑ ተማሪዎች ፈተናውን በሁለት ዙር በኦንላይን ለመስጠት ዕቅድ መያዙ ይታወቃል።
@tikvahuniversity
የዘንድሮው የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ መልቀቂያ ፈተና ከሰኔ 23/2017 ዓ.ም እስከ ሐምሌ 08/2017 ዓ.ም ድረስ የሚሰጥ ሲሆን፤ 608 ሺህ ተማሪዎች ፈተናውን እንደሚወስዱ ይጠበቃል።
ፈተናው በወረቀት (ተማሪዎች ወደ ዩኒቨርሲቲዎች ገብተው) እና በኦንላይን የሚሰጥ ሲሆን፤ ዘንድሮ 150 ሺህ ለሚሆኑ ተማሪዎች ፈተናውን በሁለት ዙር በኦንላይን ለመስጠት ዕቅድ መያዙ ይታወቃል።
@tikvahuniversity
BY Tikvah-University




Share with your friend now:
tg-me.com/TikvahUniversity/14396