9ኛው ሀገር አቀፍ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ሕግ ተማሪዎች የምስለ ችሎት (Moot Court) ውድድር በሚዛን-ቴፒ ዩኒቨርሲቲ እየተካሔደ ነው።
ውድድሩ በፌደራል የህግና ፍትህ ኢንስቲትዩት እና በሚዛን-ቴፒ ዩኒቨርሲቲ ትብብር የተዘጋጀ ሲሆን፤ እስከ እሑድ ግንቦት 10 ቀን 2017 ዓ.ም ይካሔዳል።
አሸናፊ የሚሆኑ ዩኒቨርሲቲዎች የሰርተፍኬት፣ የሜዳሊያ እና የዋንጫ ስልማት ይበረከትላቸዋል ተብሏል።
በዘንድሮው ውድድር ሚዛን-ቴፒ ዩኒቨርሲቲን ጨምሮ 12 ዩኒቨርሲቲዎች ማለትም አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ፣ ባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ፣ ደብረ ታቦር ዩኒቨርሲቲ፣ ድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ፣ ሐረማያ ዩኒቨርሲቲ፣ ሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ፣ ኦዳ ቡልቱም ዩኒቨርሲቲ፣ ሰላሌ ዩኒቨርሲቲ፣ ወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ፣ ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ እና ወሎ ዩኒቨርሲቲ በመሳተፍ ላይ ይገኛሉ።
@tikvahuniversity
ውድድሩ በፌደራል የህግና ፍትህ ኢንስቲትዩት እና በሚዛን-ቴፒ ዩኒቨርሲቲ ትብብር የተዘጋጀ ሲሆን፤ እስከ እሑድ ግንቦት 10 ቀን 2017 ዓ.ም ይካሔዳል።
አሸናፊ የሚሆኑ ዩኒቨርሲቲዎች የሰርተፍኬት፣ የሜዳሊያ እና የዋንጫ ስልማት ይበረከትላቸዋል ተብሏል።
በዘንድሮው ውድድር ሚዛን-ቴፒ ዩኒቨርሲቲን ጨምሮ 12 ዩኒቨርሲቲዎች ማለትም አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ፣ ባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ፣ ደብረ ታቦር ዩኒቨርሲቲ፣ ድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ፣ ሐረማያ ዩኒቨርሲቲ፣ ሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ፣ ኦዳ ቡልቱም ዩኒቨርሲቲ፣ ሰላሌ ዩኒቨርሲቲ፣ ወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ፣ ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ እና ወሎ ዩኒቨርሲቲ በመሳተፍ ላይ ይገኛሉ።
@tikvahuniversity
tg-me.com/TikvahUniversity/14392
Create:
Last Update:
Last Update:
9ኛው ሀገር አቀፍ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ሕግ ተማሪዎች የምስለ ችሎት (Moot Court) ውድድር በሚዛን-ቴፒ ዩኒቨርሲቲ እየተካሔደ ነው።
ውድድሩ በፌደራል የህግና ፍትህ ኢንስቲትዩት እና በሚዛን-ቴፒ ዩኒቨርሲቲ ትብብር የተዘጋጀ ሲሆን፤ እስከ እሑድ ግንቦት 10 ቀን 2017 ዓ.ም ይካሔዳል።
አሸናፊ የሚሆኑ ዩኒቨርሲቲዎች የሰርተፍኬት፣ የሜዳሊያ እና የዋንጫ ስልማት ይበረከትላቸዋል ተብሏል።
በዘንድሮው ውድድር ሚዛን-ቴፒ ዩኒቨርሲቲን ጨምሮ 12 ዩኒቨርሲቲዎች ማለትም አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ፣ ባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ፣ ደብረ ታቦር ዩኒቨርሲቲ፣ ድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ፣ ሐረማያ ዩኒቨርሲቲ፣ ሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ፣ ኦዳ ቡልቱም ዩኒቨርሲቲ፣ ሰላሌ ዩኒቨርሲቲ፣ ወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ፣ ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ እና ወሎ ዩኒቨርሲቲ በመሳተፍ ላይ ይገኛሉ።
@tikvahuniversity
ውድድሩ በፌደራል የህግና ፍትህ ኢንስቲትዩት እና በሚዛን-ቴፒ ዩኒቨርሲቲ ትብብር የተዘጋጀ ሲሆን፤ እስከ እሑድ ግንቦት 10 ቀን 2017 ዓ.ም ይካሔዳል።
አሸናፊ የሚሆኑ ዩኒቨርሲቲዎች የሰርተፍኬት፣ የሜዳሊያ እና የዋንጫ ስልማት ይበረከትላቸዋል ተብሏል።
በዘንድሮው ውድድር ሚዛን-ቴፒ ዩኒቨርሲቲን ጨምሮ 12 ዩኒቨርሲቲዎች ማለትም አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ፣ ባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ፣ ደብረ ታቦር ዩኒቨርሲቲ፣ ድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ፣ ሐረማያ ዩኒቨርሲቲ፣ ሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ፣ ኦዳ ቡልቱም ዩኒቨርሲቲ፣ ሰላሌ ዩኒቨርሲቲ፣ ወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ፣ ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ እና ወሎ ዩኒቨርሲቲ በመሳተፍ ላይ ይገኛሉ።
@tikvahuniversity
BY Tikvah-University



Share with your friend now:
tg-me.com/TikvahUniversity/14392