Telegram Group & Telegram Channel
#ጥቆማ

የኢትዮጵያ መከላከያ ዩኒቨርሲቲ ሞጆ በሚገኘው የቢዝነስና ማህበራዊ ጥናት ኮሌጁ ለ2018 የትምህርት ዘመን በተለያዩ ፕሮግራሞች የመከላከያ ሰራዊቱን ተቀላቅለው መማር የሚፈልጉ ተማሪዎችን ተቀብሎ በመደበኛ ፕሮግራም ለማስተማር ይፈልጋል፡፡

በመጀመሪያ ዲግሪ ለማመልከት የሚያስፈልጉ፦

➫ የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ፈተና ከ2014-2016 ዓ.ም የወሰዳችሁ
➫ በትምህርት ሚኒስቴር በዓመቱ የተቀመጠውን የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የመግቢያ ነጥብ የምታሟሉ

በቴክኒክ እና ሙያ ላጠናቀቃችሁ የሚያስፈልጉ፦

➫ የደረጃ 4 የብቃት ማረጋገጫ
➫ የሁለት ዓመት የሥራ ልምድ
➫ የመግቢያ ፈተና የሚያልፍ/የምታልፍ

በሁለተኛ ዲግሪ ለማመልከት የሚያስፈልጉ፦

➫ የድኅረ-ምረቃ ፕሮግራም መግቢያ ፈተና (NGAT) ያለፈ/ያለፈች
➫ የመጀመሪያ ዲግሪ ኦፊሺያል ትራንስክሪፕት ማቅረብ የሚችል/የምትችል

የኢትዮጵያ መከላከያ ዩኒቨርሲቲ በትምህርት ሚኒስቴር የከፍተኛ ትምህርት ተቋም መግቢያ ውጤት ያስመዘገቡ ተማሪዎችን ተቀብሎ ለማስተማር በተለያዩ ዩኒቨርሲቲዎች በመገኘት ምልመላ በማድረግ ላይ እንደሚገኝ ይታወቃል።

@tikvahuniversity



tg-me.com/TikvahUniversity/14388
Create:
Last Update:

#ጥቆማ

የኢትዮጵያ መከላከያ ዩኒቨርሲቲ ሞጆ በሚገኘው የቢዝነስና ማህበራዊ ጥናት ኮሌጁ ለ2018 የትምህርት ዘመን በተለያዩ ፕሮግራሞች የመከላከያ ሰራዊቱን ተቀላቅለው መማር የሚፈልጉ ተማሪዎችን ተቀብሎ በመደበኛ ፕሮግራም ለማስተማር ይፈልጋል፡፡

በመጀመሪያ ዲግሪ ለማመልከት የሚያስፈልጉ፦

➫ የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ፈተና ከ2014-2016 ዓ.ም የወሰዳችሁ
➫ በትምህርት ሚኒስቴር በዓመቱ የተቀመጠውን የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የመግቢያ ነጥብ የምታሟሉ

በቴክኒክ እና ሙያ ላጠናቀቃችሁ የሚያስፈልጉ፦

➫ የደረጃ 4 የብቃት ማረጋገጫ
➫ የሁለት ዓመት የሥራ ልምድ
➫ የመግቢያ ፈተና የሚያልፍ/የምታልፍ

በሁለተኛ ዲግሪ ለማመልከት የሚያስፈልጉ፦

➫ የድኅረ-ምረቃ ፕሮግራም መግቢያ ፈተና (NGAT) ያለፈ/ያለፈች
➫ የመጀመሪያ ዲግሪ ኦፊሺያል ትራንስክሪፕት ማቅረብ የሚችል/የምትችል

የኢትዮጵያ መከላከያ ዩኒቨርሲቲ በትምህርት ሚኒስቴር የከፍተኛ ትምህርት ተቋም መግቢያ ውጤት ያስመዘገቡ ተማሪዎችን ተቀብሎ ለማስተማር በተለያዩ ዩኒቨርሲቲዎች በመገኘት ምልመላ በማድረግ ላይ እንደሚገኝ ይታወቃል።

@tikvahuniversity

BY Tikvah-University




Share with your friend now:
tg-me.com/TikvahUniversity/14388

View MORE
Open in Telegram


Tikvah University Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

However, analysts are positive on the stock now. “We have seen a huge downside movement in the stock due to the central electricity regulatory commission’s (CERC) order that seems to be negative from 2014-15 onwards but we cannot take a linear negative view on the stock and further downside movement on the stock is unlikely. Currently stock is underpriced. Investors can bet on it for a longer horizon," said Vivek Gupta, director research at CapitalVia Global Research.

A Telegram spokesman declined to comment on the bond issue or the amount of the debt the company has due. The spokesman said Telegram’s equipment and bandwidth costs are growing because it has consistently posted more than 40% year-to-year growth in users.

Tikvah University from us


Telegram Tikvah-University
FROM USA