Warning: file_put_contents(aCache/aDaily/post/TikvahUniversity/-14148-14149-): Failed to open stream: No space left on device in /var/www/tg-me/post.php on line 50
Tikvah-University | Telegram Webview: TikvahUniversity/14148 -
Telegram Group & Telegram Channel
#AmboUniversity

በ2017 ዓ.ም አምቦ ዩኒቨርሲቲ የተመደባችሁ ሬዚደንት ሐኪሞች ምዝገባ ሚያዝያ 5 እና 6/2017 ዓ.ም እንደሚከናወን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል፡፡

ሙሉ የትምህርት ማስረጃ፣ የስፖንሰርሺፕ ደብዳቤ፣ የቀድሞ የሥራ ተቋም መልቀቂያ እና ጉርድ ፎቶግራፍ ስካን በማድረግ በዩኒቨርሲቲው ሬጅስትራር ፖርታል estudent.ambou.edu.et ላይ መጫን ይጠበቅባችኋል፡፡

ትምህርት ከመጀመሩ በፊት ኦፊሽያል ትራንስክሪፕት ለአምቦ ዩኒቨርሲቲ ሬጅስትራር ጽ/ቤት በፖ.ሳ.ቁ. 240 ማስላክ ይጠበቅባችኋል፡፡

ለምዝገባ ስትሔዱ የትምህርት ማስረጃችሁን ዋናውንና የማይመለስ አንድ ኮፒ መያዝ ያስፈልጋል፡፡

@tikvahuniversity



tg-me.com/TikvahUniversity/14148
Create:
Last Update:

#AmboUniversity

በ2017 ዓ.ም አምቦ ዩኒቨርሲቲ የተመደባችሁ ሬዚደንት ሐኪሞች ምዝገባ ሚያዝያ 5 እና 6/2017 ዓ.ም እንደሚከናወን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል፡፡

ሙሉ የትምህርት ማስረጃ፣ የስፖንሰርሺፕ ደብዳቤ፣ የቀድሞ የሥራ ተቋም መልቀቂያ እና ጉርድ ፎቶግራፍ ስካን በማድረግ በዩኒቨርሲቲው ሬጅስትራር ፖርታል estudent.ambou.edu.et ላይ መጫን ይጠበቅባችኋል፡፡

ትምህርት ከመጀመሩ በፊት ኦፊሽያል ትራንስክሪፕት ለአምቦ ዩኒቨርሲቲ ሬጅስትራር ጽ/ቤት በፖ.ሳ.ቁ. 240 ማስላክ ይጠበቅባችኋል፡፡

ለምዝገባ ስትሔዱ የትምህርት ማስረጃችሁን ዋናውንና የማይመለስ አንድ ኮፒ መያዝ ያስፈልጋል፡፡

@tikvahuniversity

BY Tikvah-University





Share with your friend now:
tg-me.com/TikvahUniversity/14148

View MORE
Open in Telegram


Tikvah University Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

The Singapore stock market has alternated between positive and negative finishes through the last five trading days since the end of the two-day winning streak in which it had added more than a dozen points or 0.4 percent. The Straits Times Index now sits just above the 3,060-point plateau and it's likely to see a narrow trading range on Monday.

Tikvah University from us


Telegram Tikvah-University
FROM USA