#AmboUniversity
በ2017 ዓ.ም አምቦ ዩኒቨርሲቲ የተመደባችሁ ሬዚደንት ሐኪሞች ምዝገባ ሚያዝያ 5 እና 6/2017 ዓ.ም እንደሚከናወን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል፡፡
ሙሉ የትምህርት ማስረጃ፣ የስፖንሰርሺፕ ደብዳቤ፣ የቀድሞ የሥራ ተቋም መልቀቂያ እና ጉርድ ፎቶግራፍ ስካን በማድረግ በዩኒቨርሲቲው ሬጅስትራር ፖርታል estudent.ambou.edu.et ላይ መጫን ይጠበቅባችኋል፡፡
ትምህርት ከመጀመሩ በፊት ኦፊሽያል ትራንስክሪፕት ለአምቦ ዩኒቨርሲቲ ሬጅስትራር ጽ/ቤት በፖ.ሳ.ቁ. 240 ማስላክ ይጠበቅባችኋል፡፡
ለምዝገባ ስትሔዱ የትምህርት ማስረጃችሁን ዋናውንና የማይመለስ አንድ ኮፒ መያዝ ያስፈልጋል፡፡
@tikvahuniversity
በ2017 ዓ.ም አምቦ ዩኒቨርሲቲ የተመደባችሁ ሬዚደንት ሐኪሞች ምዝገባ ሚያዝያ 5 እና 6/2017 ዓ.ም እንደሚከናወን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል፡፡
ሙሉ የትምህርት ማስረጃ፣ የስፖንሰርሺፕ ደብዳቤ፣ የቀድሞ የሥራ ተቋም መልቀቂያ እና ጉርድ ፎቶግራፍ ስካን በማድረግ በዩኒቨርሲቲው ሬጅስትራር ፖርታል estudent.ambou.edu.et ላይ መጫን ይጠበቅባችኋል፡፡
ትምህርት ከመጀመሩ በፊት ኦፊሽያል ትራንስክሪፕት ለአምቦ ዩኒቨርሲቲ ሬጅስትራር ጽ/ቤት በፖ.ሳ.ቁ. 240 ማስላክ ይጠበቅባችኋል፡፡
ለምዝገባ ስትሔዱ የትምህርት ማስረጃችሁን ዋናውንና የማይመለስ አንድ ኮፒ መያዝ ያስፈልጋል፡፡
@tikvahuniversity
tg-me.com/TikvahUniversity/14148
Create:
Last Update:
Last Update:
#AmboUniversity
በ2017 ዓ.ም አምቦ ዩኒቨርሲቲ የተመደባችሁ ሬዚደንት ሐኪሞች ምዝገባ ሚያዝያ 5 እና 6/2017 ዓ.ም እንደሚከናወን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል፡፡
ሙሉ የትምህርት ማስረጃ፣ የስፖንሰርሺፕ ደብዳቤ፣ የቀድሞ የሥራ ተቋም መልቀቂያ እና ጉርድ ፎቶግራፍ ስካን በማድረግ በዩኒቨርሲቲው ሬጅስትራር ፖርታል estudent.ambou.edu.et ላይ መጫን ይጠበቅባችኋል፡፡
ትምህርት ከመጀመሩ በፊት ኦፊሽያል ትራንስክሪፕት ለአምቦ ዩኒቨርሲቲ ሬጅስትራር ጽ/ቤት በፖ.ሳ.ቁ. 240 ማስላክ ይጠበቅባችኋል፡፡
ለምዝገባ ስትሔዱ የትምህርት ማስረጃችሁን ዋናውንና የማይመለስ አንድ ኮፒ መያዝ ያስፈልጋል፡፡
@tikvahuniversity
በ2017 ዓ.ም አምቦ ዩኒቨርሲቲ የተመደባችሁ ሬዚደንት ሐኪሞች ምዝገባ ሚያዝያ 5 እና 6/2017 ዓ.ም እንደሚከናወን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል፡፡
ሙሉ የትምህርት ማስረጃ፣ የስፖንሰርሺፕ ደብዳቤ፣ የቀድሞ የሥራ ተቋም መልቀቂያ እና ጉርድ ፎቶግራፍ ስካን በማድረግ በዩኒቨርሲቲው ሬጅስትራር ፖርታል estudent.ambou.edu.et ላይ መጫን ይጠበቅባችኋል፡፡
ትምህርት ከመጀመሩ በፊት ኦፊሽያል ትራንስክሪፕት ለአምቦ ዩኒቨርሲቲ ሬጅስትራር ጽ/ቤት በፖ.ሳ.ቁ. 240 ማስላክ ይጠበቅባችኋል፡፡
ለምዝገባ ስትሔዱ የትምህርት ማስረጃችሁን ዋናውንና የማይመለስ አንድ ኮፒ መያዝ ያስፈልጋል፡፡
@tikvahuniversity
BY Tikvah-University


Share with your friend now:
tg-me.com/TikvahUniversity/14148