በኢንተርኔት የታገዘ የመስኖ መቆጣጠሪያ ሲስተም የሠሩ ወጣቶች 👏
የክህሎት ኢትዮጵያ የመጀመሪያ ዙር ተወዳዳሪዎች የነበሩት ዘላለም እንዳለ እና ጓደኞቹ IoT Smart Irrigation Control and Monitoring System ቴክኖሎጂ አበልፅገዋል፡፡
ቴክኖሎጂው እስከ 10ኪሜ ርቀት ላይ ያሉ የመስኖ እርሻዎችን ለመከታተልና አስፈጊውን ግባዓት ለማቅረብ የሚረዳ ነው።
ሲስተሙ ከአፈር ውስጥ በሚሰበስበው መረጃ አስፈላጊውን የውሃ፣ የማዳበሪያ እና ሌሎች ግብዓቶችን ለመስጠት ይረዳል፡፡ ቴክኖሎጂው በዕለቱ ያለውን መረጃ ከመስጠት በተጨማሪ በቀጣይ ቀናት ያለው የግብርና ማሳ ወሳኝ መረጃ ትንበያ ያመለክታል፡፡ አውቶማቲክ ወይም ማንዋል ስልት ተገጥሞለታል፡፡
ቴክሎጂው በፀሐይ ኃይል የሚሠራ መሆኑ ሌላው ልዩ የሚያደርገው ነው፡፡ በማሳ ውስጥ የውሃን ብክነትን በ50% የሚቀንስ፣ ምርትን በ30% የሚያሳድግ እና የአፈር ማዳበሪያን ፍጆታን የሚቀንስ ፈጠራ ነው፡፡
ቴክኖሎጂውን ለማበልፀግ 1.4 ሚሊዮን ብር እንደፈጀ የሚናገሩት ወጣቶቹ፤ ከ1.6-1.8 ሚሊዮን ብር ለገበያ መቅረቡን ገልፀዋል፡፡ ወጣቶቹ የፋይናንስ ድጋፍ ቢያገኙ በሰፊው በማምረት ወደ ገበያ ለማቅረብ እንደሚችሉ ተናግረዋል፡፡ #PMOEthiopia
ተጨማሪ፦ https://web.facebook.com/share/v/16JAnn9uDV/
@tikvahuniversity
የክህሎት ኢትዮጵያ የመጀመሪያ ዙር ተወዳዳሪዎች የነበሩት ዘላለም እንዳለ እና ጓደኞቹ IoT Smart Irrigation Control and Monitoring System ቴክኖሎጂ አበልፅገዋል፡፡
ቴክኖሎጂው እስከ 10ኪሜ ርቀት ላይ ያሉ የመስኖ እርሻዎችን ለመከታተልና አስፈጊውን ግባዓት ለማቅረብ የሚረዳ ነው።
ሲስተሙ ከአፈር ውስጥ በሚሰበስበው መረጃ አስፈላጊውን የውሃ፣ የማዳበሪያ እና ሌሎች ግብዓቶችን ለመስጠት ይረዳል፡፡ ቴክኖሎጂው በዕለቱ ያለውን መረጃ ከመስጠት በተጨማሪ በቀጣይ ቀናት ያለው የግብርና ማሳ ወሳኝ መረጃ ትንበያ ያመለክታል፡፡ አውቶማቲክ ወይም ማንዋል ስልት ተገጥሞለታል፡፡
ቴክሎጂው በፀሐይ ኃይል የሚሠራ መሆኑ ሌላው ልዩ የሚያደርገው ነው፡፡ በማሳ ውስጥ የውሃን ብክነትን በ50% የሚቀንስ፣ ምርትን በ30% የሚያሳድግ እና የአፈር ማዳበሪያን ፍጆታን የሚቀንስ ፈጠራ ነው፡፡
ቴክኖሎጂውን ለማበልፀግ 1.4 ሚሊዮን ብር እንደፈጀ የሚናገሩት ወጣቶቹ፤ ከ1.6-1.8 ሚሊዮን ብር ለገበያ መቅረቡን ገልፀዋል፡፡ ወጣቶቹ የፋይናንስ ድጋፍ ቢያገኙ በሰፊው በማምረት ወደ ገበያ ለማቅረብ እንደሚችሉ ተናግረዋል፡፡ #PMOEthiopia
ተጨማሪ፦ https://web.facebook.com/share/v/16JAnn9uDV/
@tikvahuniversity
tg-me.com/TikvahUniversity/14063
Create:
Last Update:
Last Update:
በኢንተርኔት የታገዘ የመስኖ መቆጣጠሪያ ሲስተም የሠሩ ወጣቶች 👏
የክህሎት ኢትዮጵያ የመጀመሪያ ዙር ተወዳዳሪዎች የነበሩት ዘላለም እንዳለ እና ጓደኞቹ IoT Smart Irrigation Control and Monitoring System ቴክኖሎጂ አበልፅገዋል፡፡
ቴክኖሎጂው እስከ 10ኪሜ ርቀት ላይ ያሉ የመስኖ እርሻዎችን ለመከታተልና አስፈጊውን ግባዓት ለማቅረብ የሚረዳ ነው።
ሲስተሙ ከአፈር ውስጥ በሚሰበስበው መረጃ አስፈላጊውን የውሃ፣ የማዳበሪያ እና ሌሎች ግብዓቶችን ለመስጠት ይረዳል፡፡ ቴክኖሎጂው በዕለቱ ያለውን መረጃ ከመስጠት በተጨማሪ በቀጣይ ቀናት ያለው የግብርና ማሳ ወሳኝ መረጃ ትንበያ ያመለክታል፡፡ አውቶማቲክ ወይም ማንዋል ስልት ተገጥሞለታል፡፡
ቴክሎጂው በፀሐይ ኃይል የሚሠራ መሆኑ ሌላው ልዩ የሚያደርገው ነው፡፡ በማሳ ውስጥ የውሃን ብክነትን በ50% የሚቀንስ፣ ምርትን በ30% የሚያሳድግ እና የአፈር ማዳበሪያን ፍጆታን የሚቀንስ ፈጠራ ነው፡፡
ቴክኖሎጂውን ለማበልፀግ 1.4 ሚሊዮን ብር እንደፈጀ የሚናገሩት ወጣቶቹ፤ ከ1.6-1.8 ሚሊዮን ብር ለገበያ መቅረቡን ገልፀዋል፡፡ ወጣቶቹ የፋይናንስ ድጋፍ ቢያገኙ በሰፊው በማምረት ወደ ገበያ ለማቅረብ እንደሚችሉ ተናግረዋል፡፡ #PMOEthiopia
ተጨማሪ፦ https://web.facebook.com/share/v/16JAnn9uDV/
@tikvahuniversity
የክህሎት ኢትዮጵያ የመጀመሪያ ዙር ተወዳዳሪዎች የነበሩት ዘላለም እንዳለ እና ጓደኞቹ IoT Smart Irrigation Control and Monitoring System ቴክኖሎጂ አበልፅገዋል፡፡
ቴክኖሎጂው እስከ 10ኪሜ ርቀት ላይ ያሉ የመስኖ እርሻዎችን ለመከታተልና አስፈጊውን ግባዓት ለማቅረብ የሚረዳ ነው።
ሲስተሙ ከአፈር ውስጥ በሚሰበስበው መረጃ አስፈላጊውን የውሃ፣ የማዳበሪያ እና ሌሎች ግብዓቶችን ለመስጠት ይረዳል፡፡ ቴክኖሎጂው በዕለቱ ያለውን መረጃ ከመስጠት በተጨማሪ በቀጣይ ቀናት ያለው የግብርና ማሳ ወሳኝ መረጃ ትንበያ ያመለክታል፡፡ አውቶማቲክ ወይም ማንዋል ስልት ተገጥሞለታል፡፡
ቴክሎጂው በፀሐይ ኃይል የሚሠራ መሆኑ ሌላው ልዩ የሚያደርገው ነው፡፡ በማሳ ውስጥ የውሃን ብክነትን በ50% የሚቀንስ፣ ምርትን በ30% የሚያሳድግ እና የአፈር ማዳበሪያን ፍጆታን የሚቀንስ ፈጠራ ነው፡፡
ቴክኖሎጂውን ለማበልፀግ 1.4 ሚሊዮን ብር እንደፈጀ የሚናገሩት ወጣቶቹ፤ ከ1.6-1.8 ሚሊዮን ብር ለገበያ መቅረቡን ገልፀዋል፡፡ ወጣቶቹ የፋይናንስ ድጋፍ ቢያገኙ በሰፊው በማምረት ወደ ገበያ ለማቅረብ እንደሚችሉ ተናግረዋል፡፡ #PMOEthiopia
ተጨማሪ፦ https://web.facebook.com/share/v/16JAnn9uDV/
@tikvahuniversity
BY Tikvah-University




Share with your friend now:
tg-me.com/TikvahUniversity/14063