Warning: file_put_contents(aCache/aDaily/post/TikvahUniversity/-14060-14061-14062-14063-): Failed to open stream: No space left on device in /var/www/tg-me/post.php on line 50
Tikvah-University | Telegram Webview: TikvahUniversity/14063 -
Telegram Group & Telegram Channel
በኢንተርኔት የታገዘ የመስኖ መቆጣጠሪያ ሲስተም የሠሩ ወጣቶች 👏

የክህሎት ኢትዮጵያ የመጀመሪያ ዙር ተወዳዳሪዎች የነበሩት ዘላለም እንዳለ እና ጓደኞቹ IoT Smart Irrigation Control and Monitoring System ቴክኖሎጂ አበልፅገዋል፡፡

ቴክኖሎጂው እስከ 10ኪሜ ርቀት ላይ ያሉ የመስኖ እርሻዎችን ለመከታተልና አስፈጊውን ግባዓት ለማቅረብ የሚረዳ ነው።

ሲስተሙ ከአፈር ውስጥ በሚሰበስበው መረጃ አስፈላጊውን የውሃ፣ የማዳበሪያ እና ሌሎች ግብዓቶችን ለመስጠት ይረዳል፡፡ ቴክኖሎጂው በዕለቱ ያለውን መረጃ ከመስጠት በተጨማሪ በቀጣይ ቀናት ያለው የግብርና ማሳ ወሳኝ መረጃ ትንበያ ያመለክታል፡፡ አውቶማቲክ ወይም ማንዋል ስልት ተገጥሞለታል፡፡

ቴክሎጂው በፀሐይ ኃይል የሚሠራ መሆኑ ሌላው ልዩ የሚያደርገው ነው፡፡ በማሳ ውስጥ የውሃን ብክነትን በ50% የሚቀንስ፣ ምርትን በ30% የሚያሳድግ እና የአፈር ማዳበሪያን ፍጆታን የሚቀንስ ፈጠራ ነው፡፡

ቴክኖሎጂውን ለማበልፀግ 1.4 ሚሊዮን ብር እንደፈጀ የሚናገሩት ወጣቶቹ፤ ከ1.6-1.8 ሚሊዮን ብር ለገበያ መቅረቡን ገልፀዋል፡፡ ወጣቶቹ የፋይናንስ ድጋፍ ቢያገኙ በሰፊው በማምረት ወደ ገበያ ለማቅረብ እንደሚችሉ ተናግረዋል፡፡ #PMOEthiopia
ተጨማሪ፦ https://web.facebook.com/share/v/16JAnn9uDV/

@tikvahuniversity



tg-me.com/TikvahUniversity/14063
Create:
Last Update:

በኢንተርኔት የታገዘ የመስኖ መቆጣጠሪያ ሲስተም የሠሩ ወጣቶች 👏

የክህሎት ኢትዮጵያ የመጀመሪያ ዙር ተወዳዳሪዎች የነበሩት ዘላለም እንዳለ እና ጓደኞቹ IoT Smart Irrigation Control and Monitoring System ቴክኖሎጂ አበልፅገዋል፡፡

ቴክኖሎጂው እስከ 10ኪሜ ርቀት ላይ ያሉ የመስኖ እርሻዎችን ለመከታተልና አስፈጊውን ግባዓት ለማቅረብ የሚረዳ ነው።

ሲስተሙ ከአፈር ውስጥ በሚሰበስበው መረጃ አስፈላጊውን የውሃ፣ የማዳበሪያ እና ሌሎች ግብዓቶችን ለመስጠት ይረዳል፡፡ ቴክኖሎጂው በዕለቱ ያለውን መረጃ ከመስጠት በተጨማሪ በቀጣይ ቀናት ያለው የግብርና ማሳ ወሳኝ መረጃ ትንበያ ያመለክታል፡፡ አውቶማቲክ ወይም ማንዋል ስልት ተገጥሞለታል፡፡

ቴክሎጂው በፀሐይ ኃይል የሚሠራ መሆኑ ሌላው ልዩ የሚያደርገው ነው፡፡ በማሳ ውስጥ የውሃን ብክነትን በ50% የሚቀንስ፣ ምርትን በ30% የሚያሳድግ እና የአፈር ማዳበሪያን ፍጆታን የሚቀንስ ፈጠራ ነው፡፡

ቴክኖሎጂውን ለማበልፀግ 1.4 ሚሊዮን ብር እንደፈጀ የሚናገሩት ወጣቶቹ፤ ከ1.6-1.8 ሚሊዮን ብር ለገበያ መቅረቡን ገልፀዋል፡፡ ወጣቶቹ የፋይናንስ ድጋፍ ቢያገኙ በሰፊው በማምረት ወደ ገበያ ለማቅረብ እንደሚችሉ ተናግረዋል፡፡ #PMOEthiopia
ተጨማሪ፦ https://web.facebook.com/share/v/16JAnn9uDV/

@tikvahuniversity

BY Tikvah-University







Share with your friend now:
tg-me.com/TikvahUniversity/14063

View MORE
Open in Telegram


Tikvah University Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

Telegram has exploded as a hub for cybercriminals looking to buy, sell and share stolen data and hacking tools, new research shows, as the messaging app emerges as an alternative to the dark web.An investigation by cyber intelligence group Cyberint, together with the Financial Times, found a ballooning network of hackers sharing data leaks on the popular messaging platform, sometimes in channels with tens of thousands of subscribers, lured by its ease of use and light-touch moderation.

Look for Channels Online

You guessed it – the internet is your friend. A good place to start looking for Telegram channels is Reddit. This is one of the biggest sites on the internet, with millions of communities, including those from Telegram.Then, you can search one of the many dedicated websites for Telegram channel searching. One of them is telegram-group.com. This website has many categories and a really simple user interface. Another great site is telegram channels.me. It has even more channels than the previous one, and an even better user experience.These are just some of the many available websites. You can look them up online if you’re not satisfied with these two. All of these sites list only public channels. If you want to join a private channel, you’ll have to ask one of its members to invite you.

Tikvah University from us


Telegram Tikvah-University
FROM USA