Telegram Group & Telegram Channel
በኢንተርኔት የታገዘ የመስኖ መቆጣጠሪያ ሲስተም የሠሩ ወጣቶች 👏

የክህሎት ኢትዮጵያ የመጀመሪያ ዙር ተወዳዳሪዎች የነበሩት ዘላለም እንዳለ እና ጓደኞቹ IoT Smart Irrigation Control and Monitoring System ቴክኖሎጂ አበልፅገዋል፡፡

ቴክኖሎጂው እስከ 10ኪሜ ርቀት ላይ ያሉ የመስኖ እርሻዎችን ለመከታተልና አስፈጊውን ግባዓት ለማቅረብ የሚረዳ ነው።

ሲስተሙ ከአፈር ውስጥ በሚሰበስበው መረጃ አስፈላጊውን የውሃ፣ የማዳበሪያ እና ሌሎች ግብዓቶችን ለመስጠት ይረዳል፡፡ ቴክኖሎጂው በዕለቱ ያለውን መረጃ ከመስጠት በተጨማሪ በቀጣይ ቀናት ያለው የግብርና ማሳ ወሳኝ መረጃ ትንበያ ያመለክታል፡፡ አውቶማቲክ ወይም ማንዋል ስልት ተገጥሞለታል፡፡

ቴክሎጂው በፀሐይ ኃይል የሚሠራ መሆኑ ሌላው ልዩ የሚያደርገው ነው፡፡ በማሳ ውስጥ የውሃን ብክነትን በ50% የሚቀንስ፣ ምርትን በ30% የሚያሳድግ እና የአፈር ማዳበሪያን ፍጆታን የሚቀንስ ፈጠራ ነው፡፡

ቴክኖሎጂውን ለማበልፀግ 1.4 ሚሊዮን ብር እንደፈጀ የሚናገሩት ወጣቶቹ፤ ከ1.6-1.8 ሚሊዮን ብር ለገበያ መቅረቡን ገልፀዋል፡፡ ወጣቶቹ የፋይናንስ ድጋፍ ቢያገኙ በሰፊው በማምረት ወደ ገበያ ለማቅረብ እንደሚችሉ ተናግረዋል፡፡ #PMOEthiopia
ተጨማሪ፦ https://web.facebook.com/share/v/16JAnn9uDV/

@tikvahuniversity



tg-me.com/TikvahUniversity/14060
Create:
Last Update:

በኢንተርኔት የታገዘ የመስኖ መቆጣጠሪያ ሲስተም የሠሩ ወጣቶች 👏

የክህሎት ኢትዮጵያ የመጀመሪያ ዙር ተወዳዳሪዎች የነበሩት ዘላለም እንዳለ እና ጓደኞቹ IoT Smart Irrigation Control and Monitoring System ቴክኖሎጂ አበልፅገዋል፡፡

ቴክኖሎጂው እስከ 10ኪሜ ርቀት ላይ ያሉ የመስኖ እርሻዎችን ለመከታተልና አስፈጊውን ግባዓት ለማቅረብ የሚረዳ ነው።

ሲስተሙ ከአፈር ውስጥ በሚሰበስበው መረጃ አስፈላጊውን የውሃ፣ የማዳበሪያ እና ሌሎች ግብዓቶችን ለመስጠት ይረዳል፡፡ ቴክኖሎጂው በዕለቱ ያለውን መረጃ ከመስጠት በተጨማሪ በቀጣይ ቀናት ያለው የግብርና ማሳ ወሳኝ መረጃ ትንበያ ያመለክታል፡፡ አውቶማቲክ ወይም ማንዋል ስልት ተገጥሞለታል፡፡

ቴክሎጂው በፀሐይ ኃይል የሚሠራ መሆኑ ሌላው ልዩ የሚያደርገው ነው፡፡ በማሳ ውስጥ የውሃን ብክነትን በ50% የሚቀንስ፣ ምርትን በ30% የሚያሳድግ እና የአፈር ማዳበሪያን ፍጆታን የሚቀንስ ፈጠራ ነው፡፡

ቴክኖሎጂውን ለማበልፀግ 1.4 ሚሊዮን ብር እንደፈጀ የሚናገሩት ወጣቶቹ፤ ከ1.6-1.8 ሚሊዮን ብር ለገበያ መቅረቡን ገልፀዋል፡፡ ወጣቶቹ የፋይናንስ ድጋፍ ቢያገኙ በሰፊው በማምረት ወደ ገበያ ለማቅረብ እንደሚችሉ ተናግረዋል፡፡ #PMOEthiopia
ተጨማሪ፦ https://web.facebook.com/share/v/16JAnn9uDV/

@tikvahuniversity

BY Tikvah-University







Share with your friend now:
tg-me.com/TikvahUniversity/14060

View MORE
Open in Telegram


Tikvah University Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

Can I mute a Telegram group?

In recent times, Telegram has gained a lot of popularity because of the controversy over WhatsApp’s new privacy policy. In January 2021, Telegram was the most downloaded app worldwide and crossed 500 million monthly active users. And with so many active users on the app, people might get messages in bulk from a group or a channel that can be a little irritating. So to get rid of the same, you can mute groups, chats, and channels on Telegram just like WhatsApp. You can mute notifications for one hour, eight hours, or two days, or you can disable notifications forever.

Telegram announces Search Filters

With the help of the Search Filters option, users can now filter search results by type. They can do that by using the new tabs: Media, Links, Files and others. Searches can be done based on the particular time period like by typing in the date or even “Yesterday”. If users type in the name of a person, group, channel or bot, an extra filter will be applied to the searches.

Tikvah University from us


Telegram Tikvah-University
FROM USA