Telegram Group & Telegram Channel
በኢንተርኔት የታገዘ የመስኖ መቆጣጠሪያ ሲስተም የሠሩ ወጣቶች 👏

የክህሎት ኢትዮጵያ የመጀመሪያ ዙር ተወዳዳሪዎች የነበሩት ዘላለም እንዳለ እና ጓደኞቹ IoT Smart Irrigation Control and Monitoring System ቴክኖሎጂ አበልፅገዋል፡፡

ቴክኖሎጂው እስከ 10ኪሜ ርቀት ላይ ያሉ የመስኖ እርሻዎችን ለመከታተልና አስፈጊውን ግባዓት ለማቅረብ የሚረዳ ነው።

ሲስተሙ ከአፈር ውስጥ በሚሰበስበው መረጃ አስፈላጊውን የውሃ፣ የማዳበሪያ እና ሌሎች ግብዓቶችን ለመስጠት ይረዳል፡፡ ቴክኖሎጂው በዕለቱ ያለውን መረጃ ከመስጠት በተጨማሪ በቀጣይ ቀናት ያለው የግብርና ማሳ ወሳኝ መረጃ ትንበያ ያመለክታል፡፡ አውቶማቲክ ወይም ማንዋል ስልት ተገጥሞለታል፡፡

ቴክሎጂው በፀሐይ ኃይል የሚሠራ መሆኑ ሌላው ልዩ የሚያደርገው ነው፡፡ በማሳ ውስጥ የውሃን ብክነትን በ50% የሚቀንስ፣ ምርትን በ30% የሚያሳድግ እና የአፈር ማዳበሪያን ፍጆታን የሚቀንስ ፈጠራ ነው፡፡

ቴክኖሎጂውን ለማበልፀግ 1.4 ሚሊዮን ብር እንደፈጀ የሚናገሩት ወጣቶቹ፤ ከ1.6-1.8 ሚሊዮን ብር ለገበያ መቅረቡን ገልፀዋል፡፡ ወጣቶቹ የፋይናንስ ድጋፍ ቢያገኙ በሰፊው በማምረት ወደ ገበያ ለማቅረብ እንደሚችሉ ተናግረዋል፡፡ #PMOEthiopia
ተጨማሪ፦ https://web.facebook.com/share/v/16JAnn9uDV/

@tikvahuniversity



tg-me.com/TikvahUniversity/14060
Create:
Last Update:

በኢንተርኔት የታገዘ የመስኖ መቆጣጠሪያ ሲስተም የሠሩ ወጣቶች 👏

የክህሎት ኢትዮጵያ የመጀመሪያ ዙር ተወዳዳሪዎች የነበሩት ዘላለም እንዳለ እና ጓደኞቹ IoT Smart Irrigation Control and Monitoring System ቴክኖሎጂ አበልፅገዋል፡፡

ቴክኖሎጂው እስከ 10ኪሜ ርቀት ላይ ያሉ የመስኖ እርሻዎችን ለመከታተልና አስፈጊውን ግባዓት ለማቅረብ የሚረዳ ነው።

ሲስተሙ ከአፈር ውስጥ በሚሰበስበው መረጃ አስፈላጊውን የውሃ፣ የማዳበሪያ እና ሌሎች ግብዓቶችን ለመስጠት ይረዳል፡፡ ቴክኖሎጂው በዕለቱ ያለውን መረጃ ከመስጠት በተጨማሪ በቀጣይ ቀናት ያለው የግብርና ማሳ ወሳኝ መረጃ ትንበያ ያመለክታል፡፡ አውቶማቲክ ወይም ማንዋል ስልት ተገጥሞለታል፡፡

ቴክሎጂው በፀሐይ ኃይል የሚሠራ መሆኑ ሌላው ልዩ የሚያደርገው ነው፡፡ በማሳ ውስጥ የውሃን ብክነትን በ50% የሚቀንስ፣ ምርትን በ30% የሚያሳድግ እና የአፈር ማዳበሪያን ፍጆታን የሚቀንስ ፈጠራ ነው፡፡

ቴክኖሎጂውን ለማበልፀግ 1.4 ሚሊዮን ብር እንደፈጀ የሚናገሩት ወጣቶቹ፤ ከ1.6-1.8 ሚሊዮን ብር ለገበያ መቅረቡን ገልፀዋል፡፡ ወጣቶቹ የፋይናንስ ድጋፍ ቢያገኙ በሰፊው በማምረት ወደ ገበያ ለማቅረብ እንደሚችሉ ተናግረዋል፡፡ #PMOEthiopia
ተጨማሪ፦ https://web.facebook.com/share/v/16JAnn9uDV/

@tikvahuniversity

BY Tikvah-University







Share with your friend now:
tg-me.com/TikvahUniversity/14060

View MORE
Open in Telegram


Tikvah University Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

Telegram and Signal Havens for Right-Wing Extremists

Since the violent storming of Capitol Hill and subsequent ban of former U.S. President Donald Trump from Facebook and Twitter, the removal of Parler from Amazon’s servers, and the de-platforming of incendiary right-wing content, messaging services Telegram and Signal have seen a deluge of new users. In January alone, Telegram reported 90 million new accounts. Its founder, Pavel Durov, described this as “the largest digital migration in human history.” Signal reportedly doubled its user base to 40 million people and became the most downloaded app in 70 countries. The two services rely on encryption to protect the privacy of user communication, which has made them popular with protesters seeking to conceal their identities against repressive governments in places like Belarus, Hong Kong, and Iran. But the same encryption technology has also made them a favored communication tool for criminals and terrorist groups, including al Qaeda and the Islamic State.

Tikvah University from us


Telegram Tikvah-University
FROM USA