Warning: file_put_contents(aCache/aDaily/post/TikvahUniversity/-13813-13814-13815-): Failed to open stream: No space left on device in /var/www/tg-me/post.php on line 50
Tikvah-University | Telegram Webview: TikvahUniversity/13815 -
Telegram Group & Telegram Channel
#ጥቆማ
#BongaUniversity


ቦንጋ ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ የጤና ሙያ መስኮች ባለሙያዎችን አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል፡፡

➤ የሥራ መደብ፦ በጤና መስኮች
➤ ተፈላጊ ባለሙያዎች ብዛት፦ 37
➤ ተፈላጊ የትምህርት ደረጃ፦ ከመጀመሪያ ዲግሪ ጀምሮ
➤ የሥራ ቦታ፦ ቦንጋ ዩኒቨርሲቲ

መስፈርቱን የምታሟሉ ባለሙያዎች ከዛሬ የካቲት 13/2017 ዓ.ም ጀምሮ ባሉት ተከታታይ አስር የሥራ ቀናት በዩኒቨርሲቲው የብቃትና ሰው ሃብት አስተዳደር ሥራ አስፈጻሚ ቢሮ ወይም አዲስ አበባ ቦንጋ ዩኒቨርሲቲ ወኪል ቢሮ ሽሮሜዳ ከአሜሪካ ኤምባሲ ፊት ለፊት በመገኘት ማመልከት ትችላላችሁ ተብሏል፡፡

የፈተና ጊዜ በቀጣይ ይገለጻል፡፡ (ዝርዝር የሥራ ማስታወቂያው ከላይ ተያይዟል፡፡)

ለተጨማሪ መረጃ፦
0111561725 / 0911102250

@tikvahuniversity



tg-me.com/TikvahUniversity/13815
Create:
Last Update:

#ጥቆማ
#BongaUniversity


ቦንጋ ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ የጤና ሙያ መስኮች ባለሙያዎችን አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል፡፡

➤ የሥራ መደብ፦ በጤና መስኮች
➤ ተፈላጊ ባለሙያዎች ብዛት፦ 37
➤ ተፈላጊ የትምህርት ደረጃ፦ ከመጀመሪያ ዲግሪ ጀምሮ
➤ የሥራ ቦታ፦ ቦንጋ ዩኒቨርሲቲ

መስፈርቱን የምታሟሉ ባለሙያዎች ከዛሬ የካቲት 13/2017 ዓ.ም ጀምሮ ባሉት ተከታታይ አስር የሥራ ቀናት በዩኒቨርሲቲው የብቃትና ሰው ሃብት አስተዳደር ሥራ አስፈጻሚ ቢሮ ወይም አዲስ አበባ ቦንጋ ዩኒቨርሲቲ ወኪል ቢሮ ሽሮሜዳ ከአሜሪካ ኤምባሲ ፊት ለፊት በመገኘት ማመልከት ትችላላችሁ ተብሏል፡፡

የፈተና ጊዜ በቀጣይ ይገለጻል፡፡ (ዝርዝር የሥራ ማስታወቂያው ከላይ ተያይዟል፡፡)

ለተጨማሪ መረጃ፦
0111561725 / 0911102250

@tikvahuniversity

BY Tikvah-University






Share with your friend now:
tg-me.com/TikvahUniversity/13815

View MORE
Open in Telegram


Tikvah University Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

A project of our size needs at least a few hundred million dollars per year to keep going,” Mr. Durov wrote in his public channel on Telegram late last year. “While doing that, we will remain independent and stay true to our values, redefining how a tech company should operate.

Tikvah University from us


Telegram Tikvah-University
FROM USA