#ጥቆማ
#BongaUniversity
ቦንጋ ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ የጤና ሙያ መስኮች ባለሙያዎችን አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል፡፡
➤ የሥራ መደብ፦ በጤና መስኮች
➤ ተፈላጊ ባለሙያዎች ብዛት፦ 37
➤ ተፈላጊ የትምህርት ደረጃ፦ ከመጀመሪያ ዲግሪ ጀምሮ
➤ የሥራ ቦታ፦ ቦንጋ ዩኒቨርሲቲ
መስፈርቱን የምታሟሉ ባለሙያዎች ከዛሬ የካቲት 13/2017 ዓ.ም ጀምሮ ባሉት ተከታታይ አስር የሥራ ቀናት በዩኒቨርሲቲው የብቃትና ሰው ሃብት አስተዳደር ሥራ አስፈጻሚ ቢሮ ወይም አዲስ አበባ ቦንጋ ዩኒቨርሲቲ ወኪል ቢሮ ሽሮሜዳ ከአሜሪካ ኤምባሲ ፊት ለፊት በመገኘት ማመልከት ትችላላችሁ ተብሏል፡፡
የፈተና ጊዜ በቀጣይ ይገለጻል፡፡ (ዝርዝር የሥራ ማስታወቂያው ከላይ ተያይዟል፡፡)
ለተጨማሪ መረጃ፦
0111561725 / 0911102250
@tikvahuniversity
#BongaUniversity
ቦንጋ ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ የጤና ሙያ መስኮች ባለሙያዎችን አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል፡፡
➤ የሥራ መደብ፦ በጤና መስኮች
➤ ተፈላጊ ባለሙያዎች ብዛት፦ 37
➤ ተፈላጊ የትምህርት ደረጃ፦ ከመጀመሪያ ዲግሪ ጀምሮ
➤ የሥራ ቦታ፦ ቦንጋ ዩኒቨርሲቲ
መስፈርቱን የምታሟሉ ባለሙያዎች ከዛሬ የካቲት 13/2017 ዓ.ም ጀምሮ ባሉት ተከታታይ አስር የሥራ ቀናት በዩኒቨርሲቲው የብቃትና ሰው ሃብት አስተዳደር ሥራ አስፈጻሚ ቢሮ ወይም አዲስ አበባ ቦንጋ ዩኒቨርሲቲ ወኪል ቢሮ ሽሮሜዳ ከአሜሪካ ኤምባሲ ፊት ለፊት በመገኘት ማመልከት ትችላላችሁ ተብሏል፡፡
የፈተና ጊዜ በቀጣይ ይገለጻል፡፡ (ዝርዝር የሥራ ማስታወቂያው ከላይ ተያይዟል፡፡)
ለተጨማሪ መረጃ፦
0111561725 / 0911102250
@tikvahuniversity
tg-me.com/TikvahUniversity/13815
Create:
Last Update:
Last Update:
#ጥቆማ
#BongaUniversity
ቦንጋ ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ የጤና ሙያ መስኮች ባለሙያዎችን አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል፡፡
➤ የሥራ መደብ፦ በጤና መስኮች
➤ ተፈላጊ ባለሙያዎች ብዛት፦ 37
➤ ተፈላጊ የትምህርት ደረጃ፦ ከመጀመሪያ ዲግሪ ጀምሮ
➤ የሥራ ቦታ፦ ቦንጋ ዩኒቨርሲቲ
መስፈርቱን የምታሟሉ ባለሙያዎች ከዛሬ የካቲት 13/2017 ዓ.ም ጀምሮ ባሉት ተከታታይ አስር የሥራ ቀናት በዩኒቨርሲቲው የብቃትና ሰው ሃብት አስተዳደር ሥራ አስፈጻሚ ቢሮ ወይም አዲስ አበባ ቦንጋ ዩኒቨርሲቲ ወኪል ቢሮ ሽሮሜዳ ከአሜሪካ ኤምባሲ ፊት ለፊት በመገኘት ማመልከት ትችላላችሁ ተብሏል፡፡
የፈተና ጊዜ በቀጣይ ይገለጻል፡፡ (ዝርዝር የሥራ ማስታወቂያው ከላይ ተያይዟል፡፡)
ለተጨማሪ መረጃ፦
0111561725 / 0911102250
@tikvahuniversity
#BongaUniversity
ቦንጋ ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ የጤና ሙያ መስኮች ባለሙያዎችን አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል፡፡
➤ የሥራ መደብ፦ በጤና መስኮች
➤ ተፈላጊ ባለሙያዎች ብዛት፦ 37
➤ ተፈላጊ የትምህርት ደረጃ፦ ከመጀመሪያ ዲግሪ ጀምሮ
➤ የሥራ ቦታ፦ ቦንጋ ዩኒቨርሲቲ
መስፈርቱን የምታሟሉ ባለሙያዎች ከዛሬ የካቲት 13/2017 ዓ.ም ጀምሮ ባሉት ተከታታይ አስር የሥራ ቀናት በዩኒቨርሲቲው የብቃትና ሰው ሃብት አስተዳደር ሥራ አስፈጻሚ ቢሮ ወይም አዲስ አበባ ቦንጋ ዩኒቨርሲቲ ወኪል ቢሮ ሽሮሜዳ ከአሜሪካ ኤምባሲ ፊት ለፊት በመገኘት ማመልከት ትችላላችሁ ተብሏል፡፡
የፈተና ጊዜ በቀጣይ ይገለጻል፡፡ (ዝርዝር የሥራ ማስታወቂያው ከላይ ተያይዟል፡፡)
ለተጨማሪ መረጃ፦
0111561725 / 0911102250
@tikvahuniversity
BY Tikvah-University



Share with your friend now:
tg-me.com/TikvahUniversity/13815