#ጥቆማ
የካቲት 12 ሆስፒታል ሜዲካል ኮሌጅ በ2017 ዓ.ም በአምስት የትምህርት መስኮች በፖስት ቤዚክ የመጀመሪያ ዲግሪ ፕሮግራም በግል ወይም በመንግሥት ስፖንሰርነት ትምህርታችሁን መከታተል የምትፈልጉ አመልካቾችን ይቀበላል፡፡
የማመልከቻ ጊዜ፦
እስከ የካቲት 20/2017 ዓ.ም
የትምህርት መስኮች፦
✍️ Comprehensive Nursing
✍️ Neonatal Nursing
✍️ Emergency & Critical Care Nursing
✍️ Midwifery
✍️ Medical Laboratory Technology
መስፈርቶች፡-
► ዲፕሎማ ወይም TVET ደረጃ-4 ከታወቀ ተቋም
► የሥራ ልምድ አይጠይቅም
► COC ወስዶ ያለፈ/ያለፈች
► ከሥራ ቦታ የድጋፍ ደብዳቤ ማቅረብ የሚችል/የምትችል
► የመግቢያ ፈተና ማለፍ የሚችል/የምትችል
@tikvahuniversity
የካቲት 12 ሆስፒታል ሜዲካል ኮሌጅ በ2017 ዓ.ም በአምስት የትምህርት መስኮች በፖስት ቤዚክ የመጀመሪያ ዲግሪ ፕሮግራም በግል ወይም በመንግሥት ስፖንሰርነት ትምህርታችሁን መከታተል የምትፈልጉ አመልካቾችን ይቀበላል፡፡
የማመልከቻ ጊዜ፦
እስከ የካቲት 20/2017 ዓ.ም
የትምህርት መስኮች፦
✍️ Comprehensive Nursing
✍️ Neonatal Nursing
✍️ Emergency & Critical Care Nursing
✍️ Midwifery
✍️ Medical Laboratory Technology
መስፈርቶች፡-
► ዲፕሎማ ወይም TVET ደረጃ-4 ከታወቀ ተቋም
► የሥራ ልምድ አይጠይቅም
► COC ወስዶ ያለፈ/ያለፈች
► ከሥራ ቦታ የድጋፍ ደብዳቤ ማቅረብ የሚችል/የምትችል
► የመግቢያ ፈተና ማለፍ የሚችል/የምትችል
@tikvahuniversity
tg-me.com/TikvahUniversity/13746
Create:
Last Update:
Last Update:
#ጥቆማ
የካቲት 12 ሆስፒታል ሜዲካል ኮሌጅ በ2017 ዓ.ም በአምስት የትምህርት መስኮች በፖስት ቤዚክ የመጀመሪያ ዲግሪ ፕሮግራም በግል ወይም በመንግሥት ስፖንሰርነት ትምህርታችሁን መከታተል የምትፈልጉ አመልካቾችን ይቀበላል፡፡
የማመልከቻ ጊዜ፦
እስከ የካቲት 20/2017 ዓ.ም
የትምህርት መስኮች፦
✍️ Comprehensive Nursing
✍️ Neonatal Nursing
✍️ Emergency & Critical Care Nursing
✍️ Midwifery
✍️ Medical Laboratory Technology
መስፈርቶች፡-
► ዲፕሎማ ወይም TVET ደረጃ-4 ከታወቀ ተቋም
► የሥራ ልምድ አይጠይቅም
► COC ወስዶ ያለፈ/ያለፈች
► ከሥራ ቦታ የድጋፍ ደብዳቤ ማቅረብ የሚችል/የምትችል
► የመግቢያ ፈተና ማለፍ የሚችል/የምትችል
@tikvahuniversity
የካቲት 12 ሆስፒታል ሜዲካል ኮሌጅ በ2017 ዓ.ም በአምስት የትምህርት መስኮች በፖስት ቤዚክ የመጀመሪያ ዲግሪ ፕሮግራም በግል ወይም በመንግሥት ስፖንሰርነት ትምህርታችሁን መከታተል የምትፈልጉ አመልካቾችን ይቀበላል፡፡
የማመልከቻ ጊዜ፦
እስከ የካቲት 20/2017 ዓ.ም
የትምህርት መስኮች፦
✍️ Comprehensive Nursing
✍️ Neonatal Nursing
✍️ Emergency & Critical Care Nursing
✍️ Midwifery
✍️ Medical Laboratory Technology
መስፈርቶች፡-
► ዲፕሎማ ወይም TVET ደረጃ-4 ከታወቀ ተቋም
► የሥራ ልምድ አይጠይቅም
► COC ወስዶ ያለፈ/ያለፈች
► ከሥራ ቦታ የድጋፍ ደብዳቤ ማቅረብ የሚችል/የምትችል
► የመግቢያ ፈተና ማለፍ የሚችል/የምትችል
@tikvahuniversity
BY Tikvah-University


Share with your friend now:
tg-me.com/TikvahUniversity/13746