Telegram Group »
United States »
Mizan Institute of Technology - MiT🇪🇹 »
Telegram Webview »
Post 446
ኦፕን ኤአይ ከዓለማችን ትላልቅ የዳታ ማዕከላት አንዱን በተባበሩት አረብ ኢምሬትስ ሊገነባ ነው
***
የቻት ጂፒቲ ባለቤት የሆነው ኦፕን ኤአይ ከዓለማችን ትላልቅ የዳታ ማዕከላት አንዱ ይሆናል የተባለለትን የዳታ ማዕከል በተባበሩት አረብ ኢምሬትስ ሊገነባ ነው።
ይህም የተባበሩት አረብ ኢምሬትስ ለሰው ሰራሽ አስተውሎት ትልቅ ትኩረት እንደሰጠች ማሳያ ነው ተብሏል።
የተባበሩት አረብ ኢምሬትስ በቁጥር በርካታ፣ በአቅምም ትላልቅ የሆኑ እስከ 5 ጊጋዋት የኤሌክትሪክ ኃይል ፍጆታ የሚጠቀሙ የዳታ ማዕከላትን ለመንገባት ዕቅድ ይዛለች።
ከነዚህ ቀዳሚው ኦፕን ኤአይ የሚገነባው ሲሆን፤ በዋና ከተማዋ አቡ ዳቢ የሚገነባ መሆኑ ተገልጿል።
ፕሮጀክቱ ተገንብቶ ሲያበቃ የሚጠቀመው የኃይል ፍጆታ 5 የኒውክሊየር ማብላያዎች የሚጠቀሙትን ያህል ነው ተብሏል።
ኦፕን ኤአይ ከዚህ ቀደም ከተለያዩ መንግሥታት ጋር በመተባበር ተጨማሪ የዳታ ማዕከላትን ከአሜሪካ ውጪ የመንገባት ፍላጎት እንደነበረው መግለፁን የብሉምበርግ ዘገባ አስታውሷል።
በቢታንያ ሲሳይ
***
የቻት ጂፒቲ ባለቤት የሆነው ኦፕን ኤአይ ከዓለማችን ትላልቅ የዳታ ማዕከላት አንዱ ይሆናል የተባለለትን የዳታ ማዕከል በተባበሩት አረብ ኢምሬትስ ሊገነባ ነው።
ይህም የተባበሩት አረብ ኢምሬትስ ለሰው ሰራሽ አስተውሎት ትልቅ ትኩረት እንደሰጠች ማሳያ ነው ተብሏል።
የተባበሩት አረብ ኢምሬትስ በቁጥር በርካታ፣ በአቅምም ትላልቅ የሆኑ እስከ 5 ጊጋዋት የኤሌክትሪክ ኃይል ፍጆታ የሚጠቀሙ የዳታ ማዕከላትን ለመንገባት ዕቅድ ይዛለች።
ከነዚህ ቀዳሚው ኦፕን ኤአይ የሚገነባው ሲሆን፤ በዋና ከተማዋ አቡ ዳቢ የሚገነባ መሆኑ ተገልጿል።
ፕሮጀክቱ ተገንብቶ ሲያበቃ የሚጠቀመው የኃይል ፍጆታ 5 የኒውክሊየር ማብላያዎች የሚጠቀሙትን ያህል ነው ተብሏል።
ኦፕን ኤአይ ከዚህ ቀደም ከተለያዩ መንግሥታት ጋር በመተባበር ተጨማሪ የዳታ ማዕከላትን ከአሜሪካ ውጪ የመንገባት ፍላጎት እንደነበረው መግለፁን የብሉምበርግ ዘገባ አስታውሷል።
በቢታንያ ሲሳይ
tg-me.com/MizanInstituteOfTechnology/446
Create:
Last Update:
Last Update:
ኦፕን ኤአይ ከዓለማችን ትላልቅ የዳታ ማዕከላት አንዱን በተባበሩት አረብ ኢምሬትስ ሊገነባ ነው
***
የቻት ጂፒቲ ባለቤት የሆነው ኦፕን ኤአይ ከዓለማችን ትላልቅ የዳታ ማዕከላት አንዱ ይሆናል የተባለለትን የዳታ ማዕከል በተባበሩት አረብ ኢምሬትስ ሊገነባ ነው።
ይህም የተባበሩት አረብ ኢምሬትስ ለሰው ሰራሽ አስተውሎት ትልቅ ትኩረት እንደሰጠች ማሳያ ነው ተብሏል።
የተባበሩት አረብ ኢምሬትስ በቁጥር በርካታ፣ በአቅምም ትላልቅ የሆኑ እስከ 5 ጊጋዋት የኤሌክትሪክ ኃይል ፍጆታ የሚጠቀሙ የዳታ ማዕከላትን ለመንገባት ዕቅድ ይዛለች።
ከነዚህ ቀዳሚው ኦፕን ኤአይ የሚገነባው ሲሆን፤ በዋና ከተማዋ አቡ ዳቢ የሚገነባ መሆኑ ተገልጿል።
ፕሮጀክቱ ተገንብቶ ሲያበቃ የሚጠቀመው የኃይል ፍጆታ 5 የኒውክሊየር ማብላያዎች የሚጠቀሙትን ያህል ነው ተብሏል።
ኦፕን ኤአይ ከዚህ ቀደም ከተለያዩ መንግሥታት ጋር በመተባበር ተጨማሪ የዳታ ማዕከላትን ከአሜሪካ ውጪ የመንገባት ፍላጎት እንደነበረው መግለፁን የብሉምበርግ ዘገባ አስታውሷል።
በቢታንያ ሲሳይ
***
የቻት ጂፒቲ ባለቤት የሆነው ኦፕን ኤአይ ከዓለማችን ትላልቅ የዳታ ማዕከላት አንዱ ይሆናል የተባለለትን የዳታ ማዕከል በተባበሩት አረብ ኢምሬትስ ሊገነባ ነው።
ይህም የተባበሩት አረብ ኢምሬትስ ለሰው ሰራሽ አስተውሎት ትልቅ ትኩረት እንደሰጠች ማሳያ ነው ተብሏል።
የተባበሩት አረብ ኢምሬትስ በቁጥር በርካታ፣ በአቅምም ትላልቅ የሆኑ እስከ 5 ጊጋዋት የኤሌክትሪክ ኃይል ፍጆታ የሚጠቀሙ የዳታ ማዕከላትን ለመንገባት ዕቅድ ይዛለች።
ከነዚህ ቀዳሚው ኦፕን ኤአይ የሚገነባው ሲሆን፤ በዋና ከተማዋ አቡ ዳቢ የሚገነባ መሆኑ ተገልጿል።
ፕሮጀክቱ ተገንብቶ ሲያበቃ የሚጠቀመው የኃይል ፍጆታ 5 የኒውክሊየር ማብላያዎች የሚጠቀሙትን ያህል ነው ተብሏል።
ኦፕን ኤአይ ከዚህ ቀደም ከተለያዩ መንግሥታት ጋር በመተባበር ተጨማሪ የዳታ ማዕከላትን ከአሜሪካ ውጪ የመንገባት ፍላጎት እንደነበረው መግለፁን የብሉምበርግ ዘገባ አስታውሷል።
በቢታንያ ሲሳይ
BY Mizan Institute of Technology - MiT🇪🇹


Share with your friend now:
tg-me.com/MizanInstituteOfTechnology/446