የጠቅላይ ምክርቤቱ ሐጅና ዑምራ ዘርፍ እየተከናወነ ያለው የኮታ ማሟያና የተጠባባቂ ሁጃጆች ምዝገባ ሂደትን የመስክ ምልከታ እያደረገ መሆኑን አስታወቀ ።
•••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••
ነጃሺ ቲቪ :- መጋቢት 28፣ 2017 ዓ.ል
የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ሐጅና ዑምራ ዘርፍ የሑጃጆች ቪዛ ህትመት ያለበትን ደረጃ በሀጅ ምዝገባ ጣቢያዎች ተዘዋውሮ እየጎበኘ አስታውቋል።
የጠቅላይ ምክር ቤቱ ሀጅና ዑምራ ዘርፍ ከሺዛ ህትመት በተጨማሪ በክልሎችና በከተማ አስተዳደሮች በከፈታቸው የምዝገባ ጣቢያዎች እየተከናውነ ያለውን የኮታ ማሟያና የተጠባባቂ ሁጃጅ ምትገባ ሂደትን መመልከቱን ዘርፉ ለጠቅላይ ምክር ቤቱ የህዝብ ግንኙነትና ሚዲያ ዘርፍ እንዳሳውቀው የሀጅ ምዝገባ የመጨረሻው ምዕራፍ በተሻለ ሂደት ላይ እንደሚገኘ ነጃሺ ቲቪ ያገኘው መረጃ ያመለክታል።
ሀጅና ዑምራ ዘርፍ አክሎም ህትመታቸው ተጠናቆ ለጉዞና ለክትባት አገልግሎት ዝግጁ የሆኑ ፖስፖርቶች በሁሉም የምዝገባ ጣቢያዎች እንዲሰራጩ መደረጉን ጠቅሷል።
ጠቅላይ ምክር ቤቱ የUጅ አገልግሎት መስተንግዶውን ቀልጠፋና እንግልት አልባ ለማድረግ የተለያዩ ተግባራትን እየፈፀመ የሚገኝ ሲሆን ጥረቱን የበለጠ ውጤታማ ለማድረግም ሁጃጆቹን በየ45 ቡድኖች በማደራጀት በአሚር እንዲመሩ ለማስቻል የሚረዳውን ስልጠና እየሰጠም ይገኛል።
የኮታ ማሟያና የተጠባባቂ ሁጃጆች ምዝገባ የሳውዲ ሀጅ ሚኒስቴር ያስቀመጠው የጊዜ ገደብ ከመገባደዱ በፊት ውጤታማ ሆኖ እንዲጠናቃቅ የሚያስችል የግንዛቤ ማስጨበጫ ስራ እየሠራ እንደሚገኝም ሀጅና ዑምራ ዘርፉ መረጃውን አድርሶናል።
•••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••
ነጃሺ ቲቪ :- መጋቢት 28፣ 2017 ዓ.ል
የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ሐጅና ዑምራ ዘርፍ የሑጃጆች ቪዛ ህትመት ያለበትን ደረጃ በሀጅ ምዝገባ ጣቢያዎች ተዘዋውሮ እየጎበኘ አስታውቋል።
የጠቅላይ ምክር ቤቱ ሀጅና ዑምራ ዘርፍ ከሺዛ ህትመት በተጨማሪ በክልሎችና በከተማ አስተዳደሮች በከፈታቸው የምዝገባ ጣቢያዎች እየተከናውነ ያለውን የኮታ ማሟያና የተጠባባቂ ሁጃጅ ምትገባ ሂደትን መመልከቱን ዘርፉ ለጠቅላይ ምክር ቤቱ የህዝብ ግንኙነትና ሚዲያ ዘርፍ እንዳሳውቀው የሀጅ ምዝገባ የመጨረሻው ምዕራፍ በተሻለ ሂደት ላይ እንደሚገኘ ነጃሺ ቲቪ ያገኘው መረጃ ያመለክታል።
ሀጅና ዑምራ ዘርፍ አክሎም ህትመታቸው ተጠናቆ ለጉዞና ለክትባት አገልግሎት ዝግጁ የሆኑ ፖስፖርቶች በሁሉም የምዝገባ ጣቢያዎች እንዲሰራጩ መደረጉን ጠቅሷል።
ጠቅላይ ምክር ቤቱ የUጅ አገልግሎት መስተንግዶውን ቀልጠፋና እንግልት አልባ ለማድረግ የተለያዩ ተግባራትን እየፈፀመ የሚገኝ ሲሆን ጥረቱን የበለጠ ውጤታማ ለማድረግም ሁጃጆቹን በየ45 ቡድኖች በማደራጀት በአሚር እንዲመሩ ለማስቻል የሚረዳውን ስልጠና እየሰጠም ይገኛል።
የኮታ ማሟያና የተጠባባቂ ሁጃጆች ምዝገባ የሳውዲ ሀጅ ሚኒስቴር ያስቀመጠው የጊዜ ገደብ ከመገባደዱ በፊት ውጤታማ ሆኖ እንዲጠናቃቅ የሚያስችል የግንዛቤ ማስጨበጫ ስራ እየሠራ እንደሚገኝም ሀጅና ዑምራ ዘርፉ መረጃውን አድርሶናል።
tg-me.com/Jeilumedia/8862
Create:
Last Update:
Last Update:
የጠቅላይ ምክርቤቱ ሐጅና ዑምራ ዘርፍ እየተከናወነ ያለው የኮታ ማሟያና የተጠባባቂ ሁጃጆች ምዝገባ ሂደትን የመስክ ምልከታ እያደረገ መሆኑን አስታወቀ ።
•••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••
ነጃሺ ቲቪ :- መጋቢት 28፣ 2017 ዓ.ል
የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ሐጅና ዑምራ ዘርፍ የሑጃጆች ቪዛ ህትመት ያለበትን ደረጃ በሀጅ ምዝገባ ጣቢያዎች ተዘዋውሮ እየጎበኘ አስታውቋል።
የጠቅላይ ምክር ቤቱ ሀጅና ዑምራ ዘርፍ ከሺዛ ህትመት በተጨማሪ በክልሎችና በከተማ አስተዳደሮች በከፈታቸው የምዝገባ ጣቢያዎች እየተከናውነ ያለውን የኮታ ማሟያና የተጠባባቂ ሁጃጅ ምትገባ ሂደትን መመልከቱን ዘርፉ ለጠቅላይ ምክር ቤቱ የህዝብ ግንኙነትና ሚዲያ ዘርፍ እንዳሳውቀው የሀጅ ምዝገባ የመጨረሻው ምዕራፍ በተሻለ ሂደት ላይ እንደሚገኘ ነጃሺ ቲቪ ያገኘው መረጃ ያመለክታል።
ሀጅና ዑምራ ዘርፍ አክሎም ህትመታቸው ተጠናቆ ለጉዞና ለክትባት አገልግሎት ዝግጁ የሆኑ ፖስፖርቶች በሁሉም የምዝገባ ጣቢያዎች እንዲሰራጩ መደረጉን ጠቅሷል።
ጠቅላይ ምክር ቤቱ የUጅ አገልግሎት መስተንግዶውን ቀልጠፋና እንግልት አልባ ለማድረግ የተለያዩ ተግባራትን እየፈፀመ የሚገኝ ሲሆን ጥረቱን የበለጠ ውጤታማ ለማድረግም ሁጃጆቹን በየ45 ቡድኖች በማደራጀት በአሚር እንዲመሩ ለማስቻል የሚረዳውን ስልጠና እየሰጠም ይገኛል።
የኮታ ማሟያና የተጠባባቂ ሁጃጆች ምዝገባ የሳውዲ ሀጅ ሚኒስቴር ያስቀመጠው የጊዜ ገደብ ከመገባደዱ በፊት ውጤታማ ሆኖ እንዲጠናቃቅ የሚያስችል የግንዛቤ ማስጨበጫ ስራ እየሠራ እንደሚገኝም ሀጅና ዑምራ ዘርፉ መረጃውን አድርሶናል።
•••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••
ነጃሺ ቲቪ :- መጋቢት 28፣ 2017 ዓ.ል
የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ሐጅና ዑምራ ዘርፍ የሑጃጆች ቪዛ ህትመት ያለበትን ደረጃ በሀጅ ምዝገባ ጣቢያዎች ተዘዋውሮ እየጎበኘ አስታውቋል።
የጠቅላይ ምክር ቤቱ ሀጅና ዑምራ ዘርፍ ከሺዛ ህትመት በተጨማሪ በክልሎችና በከተማ አስተዳደሮች በከፈታቸው የምዝገባ ጣቢያዎች እየተከናውነ ያለውን የኮታ ማሟያና የተጠባባቂ ሁጃጅ ምትገባ ሂደትን መመልከቱን ዘርፉ ለጠቅላይ ምክር ቤቱ የህዝብ ግንኙነትና ሚዲያ ዘርፍ እንዳሳውቀው የሀጅ ምዝገባ የመጨረሻው ምዕራፍ በተሻለ ሂደት ላይ እንደሚገኘ ነጃሺ ቲቪ ያገኘው መረጃ ያመለክታል።
ሀጅና ዑምራ ዘርፍ አክሎም ህትመታቸው ተጠናቆ ለጉዞና ለክትባት አገልግሎት ዝግጁ የሆኑ ፖስፖርቶች በሁሉም የምዝገባ ጣቢያዎች እንዲሰራጩ መደረጉን ጠቅሷል።
ጠቅላይ ምክር ቤቱ የUጅ አገልግሎት መስተንግዶውን ቀልጠፋና እንግልት አልባ ለማድረግ የተለያዩ ተግባራትን እየፈፀመ የሚገኝ ሲሆን ጥረቱን የበለጠ ውጤታማ ለማድረግም ሁጃጆቹን በየ45 ቡድኖች በማደራጀት በአሚር እንዲመሩ ለማስቻል የሚረዳውን ስልጠና እየሰጠም ይገኛል።
የኮታ ማሟያና የተጠባባቂ ሁጃጆች ምዝገባ የሳውዲ ሀጅ ሚኒስቴር ያስቀመጠው የጊዜ ገደብ ከመገባደዱ በፊት ውጤታማ ሆኖ እንዲጠናቃቅ የሚያስችል የግንዛቤ ማስጨበጫ ስራ እየሠራ እንደሚገኝም ሀጅና ዑምራ ዘርፉ መረጃውን አድርሶናል።
BY Nejashi Tv // ነጃሺ ቲቪ



Share with your friend now:
tg-me.com/Jeilumedia/8862