Telegram Group & Telegram Channel
🎖🎖 #የሀቢቡና_ሙሀመድ_ﷺ_ስሞች🎖🎖
                 አሚር ሰይድ

    
    ሀቢቡና ሙሀመድ ﷺ በአባታቸው በኩል የሚገርም ታሪክ አላቸው። አያታቸው ዐብዱልሙጠሊብ ጁርሁም የሚባሉ ጉሳዎች የዘምዘምን ውሀ አዳፍነው በሄዱ ጊዜ ውሀዉን ፍለጋ ቁፋሮ ጀመሩ። ቁረይሾች በዚህ ሥራ ላይ ሊተባበሯቸው አልፈቀዱም። ዐብዱል ሙጠሊብ አንድ ወንድ ልጅ ብቻ ነበራቸውና ጌታዬ ሆይ አሥር ወንድ ልጆችን ከሰጠኸኝ አንዱን በስለት መልክ ላንተ ለማረድ ዝግጁ ነኝ በማለት ተሳሉ። አላህ ሱወ አስር ወንድ ልጆች ሰጣቸው። የመጨረሻ ልጃቸው የነቢያችን ﷺ አባት የሆኑት ዐብዱላህ ናቸው።

   ዐብዱልሙጠሊብ በስለታቸው መሠረት
የነብዩ ﷺ አባት ለማረድ ወደ ካዕባ ወሰዱ። በዚህን ጊዜ ቁረይሾች ዐብዱል ሙጠሊብን በኛ መካከል ያልነበረ ባህል አታምጣብን። አንተ ዛሬ ይህንን ልጅህን ካረድክ ነገ ሌሎችም ይህን ነገር ልምድ አድርገው ይከተላሉና ይህን ሀሳብህን አንሳ በማለት አሳሰቡት። በዚሁ ጉዳይ ላይ ለማማከርም ብለው ከአንዲት ጠንቋይ ዘንድ ሄዱ። ጠንቋዩዋም የአንድ ሰው የደም ካሳ አስር ግመል ነውና ለእርድ በቀረበው ዐብዱላህና በግመሎቹ መካከል እጣ ተጥሎ የግመሎቹ እጣ በደረሠ ጊዜ ግመሎቹ በሱ ምትክ እንዲታረዱ መከረችና እጣ መጣል ተጀመረ። እጣው ከዘጠኝ ጊዜ ሙከራ በኋላ ነበር ግመሎቹ ላይ ወጣ። እጣው በግመሎቹ ላይ በመውጣቱ ዐብዱልሙጠሊብ እጅግ ተደሠቱ። መቶ ግመሎችም በዐብዱላህ ምትክ ቀርበው ታረዱና ሰደቃ ተደረጉ። የነቢያችን አባት ዐብዱላህ በዚህ መንገድ ነፃ ሊወጡ ቻሉ።

ነቢዩም ﷺ ይህንኑ ክስተት ሲያስታውሱ እኔ የሁለት ለእርድ የቀረቡ ሰዎች ልጅ ነኝ ብለዋል። አንደኛው ለእርድ ቀርቦ የነበረው ሰው ቅድመ አያታቸው ነቢዩ ኢስማዒል  እንደሆኑ ይታወቃል።

   💚 የሀቢቡና ሰይዱና ሙሀመድ ﷺ ለአባታቸው.... ዐብዱልሙጠሊብ ከተከበረ ቤተሰብ የሆነችው አሚናን ከእርድ ለተረፈ  ልጃቸው ለዐብደሏህ አጩ። በወቅቱ የነበረው ማህበረሰብ የጋብቻ ሥርዓቱ የተበከለ ዝሙትና አባታቸው የማይታወቁ ልጆች የበዙበት ነበር። የነቢያችን ﷺ አባት ግን በሕጋዊ ጋብቻ በክብር የሴቷ ቤተሰብ ተጠይቆ ነው የተዳሩት።

🩷 ነብዩ ﷺበእርግዝናቸው ወቅት አንድ ፍጡር ወደ እናታቸው መጣና በዚህ ዑማ ታላቅ ሰው ነውና ያረገዝሽው ይህን ልጅ በምትወልጂበት ጊዜ በአንድዬ ጌታ ከምቀኛ ዓይን ሁሉ እጠብቅሀለሁ" በይ።” አላት። እናታቸው አሚና ነቢዩን ﷺ ነፍሰጡር ሆና ሳለች ሌሎች ሴቶች የሚሰማቸው የድካም እና ሌሎች ዓይነት ስሜቶች ተሰምቷት አያውቅም ነበር።

🌹🌹🌹ሀቢቡና ሙሀመድ ﷺ ስትወልዳቸውም ከሷ የወጣ ብርሃን የሻምን ቤተ-መንግሥታት አብርቷል።

ነቢያችን ﷺ እንብርታቸው ተስተካክሎ የተቆረጠ ሆኖ፣ ዐይናቸው ተኩሎና፧ ተገርዘው ነው ወደዚህች ዓለም ተውበው የመጡት። በዉልደታቸው ቀን የፐርሺያ ነገስታት ማረፊያ የተሠነጣጠቀ ሲሆን አሥራ አራት የሚሆኑ የቤተ- መንግሥቱ ጉልላቶቹ ወድቀዋል።

🌿🌿 ለ1ሺህ ዓመታት ሳትጠፋ የኖረችው የእሳት አምላኪዎቹ ፋርሦች እሳትም በዚሁ ቀን ጠፍታለች። በሚወለዱበት ጊዜ ቤቱ በብርሃን ተሞላ።ከዋክብት ወደሳቸው ሲቀርቡ ሁለቱ አዋላጆቻቸው በግልፅ ተመልክተዋል። አላህ(ሱወ) ታላቁንና የነቢያት ሁሉ መቋጫ የሆነውን መልዕክተኛውን ሙሐመድን ﷺ
በነኝህና በመሳሰሉት ተዓምራት አጅቦ ነው ወደዚህች ዓለም ያመጣቸው።


🩵🩵   ሀቢቡና ሙሀመድ ﷺ በርከት ያሉ ስሞች አሏቸው። በዋናነት የሚጠቀሱት እሳቸውም የመሰከሩት አምስት ናቸው። ነብዩ ﷺ እንዲህ ብለዋል
➊‹‹ እኔ ሙሐመድ ነኝ።
➋ እኔ አሕመድ ነኝ።
➌ እኔ 'አል ማሒ' (አላህ በኔ አማካኝነት ክህደትን የሚያብስበት) ነኝ።
➍እኔ አል ሓሽር (ሰዎች የቂያማ ቀን ከእግሬ ሥር የሚቀሰቀሱ) ነኝ።
➍እኔ 'አል ዓቂብ (የነቢያት ሁሉ መቋጫ) ነኝ።” ብለዋል።

🌹🌹ሙሐመድ ማለት ትርጉሙ 'ምስጉኑ፣ የተመሰገነ' እንደ ማለት ነው፡፡ ይህን ስም ያወጡላቸው አያታቸው ዐብዱልሙጠሊብ ናቸው። በርግጥም የሰው ልጅ ሆኖ እንደሳቸው የተመሰገነ የለም። አሕመድ ማለት ደግሞ ትርጉሙ “አመስጋኝ ማለት ሲሆን በርግጥም ከሳቸው በላይ አላህን ያመሰገነና የተገዛ በዚህች ምድር ላይ አልተፈጠረም።

አላህ ሱወ ነቢዩን ሲያልቃቸው እሳቸው መለኮታዊውን ተልእኮ ይዘው በመጡ ጊዜ ያስዋሿቸው የመካ ሰዎች ቁረይሾች እንኳን ሲሰድቧቸው በስማቸው ጠርተው  ሰድበዋቸው አያውቁም ነበር። ሙሐመድ ከማለት ይልቅ ተቃራኒ ትርጉም  ባለው መጠሪያ ሙዘምመም እያሉ ነበር የሚጠሯቸው። ሰይዲና ሙሀመድ ﷺ አታዩም እንዴ! አላህ የቁረይሾችን ስድብ እንዴት እንደሚያርቅልኝ! እነሱ እኮ ሙዘምመም እያሉ ነው የሚሳደቡት እኔ ግን ሙሐመድ ነኝ' ይሉ ነበር፡፡


🌹🌹 ታላቁ ነቢይ ﷺ አባታቸውን ገና በእናታቸው ሆድ ሳሉ እናታቸውን ደግሞ በሕጻንነት እድሜያቸው ነው ያጡት። ወንድምና እህት አልነበራቸውም።
ነቢያችን ﷺ የቲም ሆነው በአያታቸውና በአጎታቸው ቤት ነው በቅብብሎሽ ያደጉት። ልጅ ሆነው  ሣሉም ሆነ በወጣትነታቸው ታላቅ ሰው ነበሩ። መለኮታዊው የወሕይ መልዕክት ሳይደርሳቸው ከመላካቸውም በፊት ስብእናቸው ምሉእ ነበር። ቁርኣን ስለ ታላቅነታቸውና ስለ ደረጃቸው ከመመስከሩ በፊት ታላላቅ ተአምራት በሳቸው ዙሪያ ይታዩ ነበር።

✏️✏️ ከመላካቸው በፊት ድንጋይ ሰላም ይላቸው፤ ዛፍና ሌላ ግዑዝ ነገርም የአክብሮት ስግደት ይሰግድላቸው ነበር።

በወጣትነታቸው መካ እንደሳቸው ዓይነት እውነተኛና ታማኝ ሰው አላስተናገደችም። ብዙዎች የአደራ እቃዎችን እሳቸው ዘንድ ያስቀምጡ ነበር። “ሙሐመዱ አል- አሚን" (ታማኙ ሙሐመድ) ነበር መጠሪያቸው። ጣኦታትን እና ባእድ አምልኮን እጅግ አድርገው ይጠሉ ነበር።


🩵ሀቢቡና ﷺﷺﷺ


www.tg-me.com/IslamisUniverstiy_public_group
  www.tg-me.com/IslamisUniverstiy_public_group



tg-me.com/Islam_and_Science/6305
Create:
Last Update:

🎖🎖 #የሀቢቡና_ሙሀመድ_ﷺ_ስሞች🎖🎖
                 አሚር ሰይድ

    
    ሀቢቡና ሙሀመድ ﷺ በአባታቸው በኩል የሚገርም ታሪክ አላቸው። አያታቸው ዐብዱልሙጠሊብ ጁርሁም የሚባሉ ጉሳዎች የዘምዘምን ውሀ አዳፍነው በሄዱ ጊዜ ውሀዉን ፍለጋ ቁፋሮ ጀመሩ። ቁረይሾች በዚህ ሥራ ላይ ሊተባበሯቸው አልፈቀዱም። ዐብዱል ሙጠሊብ አንድ ወንድ ልጅ ብቻ ነበራቸውና ጌታዬ ሆይ አሥር ወንድ ልጆችን ከሰጠኸኝ አንዱን በስለት መልክ ላንተ ለማረድ ዝግጁ ነኝ በማለት ተሳሉ። አላህ ሱወ አስር ወንድ ልጆች ሰጣቸው። የመጨረሻ ልጃቸው የነቢያችን ﷺ አባት የሆኑት ዐብዱላህ ናቸው።

   ዐብዱልሙጠሊብ በስለታቸው መሠረት
የነብዩ ﷺ አባት ለማረድ ወደ ካዕባ ወሰዱ። በዚህን ጊዜ ቁረይሾች ዐብዱል ሙጠሊብን በኛ መካከል ያልነበረ ባህል አታምጣብን። አንተ ዛሬ ይህንን ልጅህን ካረድክ ነገ ሌሎችም ይህን ነገር ልምድ አድርገው ይከተላሉና ይህን ሀሳብህን አንሳ በማለት አሳሰቡት። በዚሁ ጉዳይ ላይ ለማማከርም ብለው ከአንዲት ጠንቋይ ዘንድ ሄዱ። ጠንቋዩዋም የአንድ ሰው የደም ካሳ አስር ግመል ነውና ለእርድ በቀረበው ዐብዱላህና በግመሎቹ መካከል እጣ ተጥሎ የግመሎቹ እጣ በደረሠ ጊዜ ግመሎቹ በሱ ምትክ እንዲታረዱ መከረችና እጣ መጣል ተጀመረ። እጣው ከዘጠኝ ጊዜ ሙከራ በኋላ ነበር ግመሎቹ ላይ ወጣ። እጣው በግመሎቹ ላይ በመውጣቱ ዐብዱልሙጠሊብ እጅግ ተደሠቱ። መቶ ግመሎችም በዐብዱላህ ምትክ ቀርበው ታረዱና ሰደቃ ተደረጉ። የነቢያችን አባት ዐብዱላህ በዚህ መንገድ ነፃ ሊወጡ ቻሉ።

ነቢዩም ﷺ ይህንኑ ክስተት ሲያስታውሱ እኔ የሁለት ለእርድ የቀረቡ ሰዎች ልጅ ነኝ ብለዋል። አንደኛው ለእርድ ቀርቦ የነበረው ሰው ቅድመ አያታቸው ነቢዩ ኢስማዒል  እንደሆኑ ይታወቃል።

   💚 የሀቢቡና ሰይዱና ሙሀመድ ﷺ ለአባታቸው.... ዐብዱልሙጠሊብ ከተከበረ ቤተሰብ የሆነችው አሚናን ከእርድ ለተረፈ  ልጃቸው ለዐብደሏህ አጩ። በወቅቱ የነበረው ማህበረሰብ የጋብቻ ሥርዓቱ የተበከለ ዝሙትና አባታቸው የማይታወቁ ልጆች የበዙበት ነበር። የነቢያችን ﷺ አባት ግን በሕጋዊ ጋብቻ በክብር የሴቷ ቤተሰብ ተጠይቆ ነው የተዳሩት።

🩷 ነብዩ ﷺበእርግዝናቸው ወቅት አንድ ፍጡር ወደ እናታቸው መጣና በዚህ ዑማ ታላቅ ሰው ነውና ያረገዝሽው ይህን ልጅ በምትወልጂበት ጊዜ በአንድዬ ጌታ ከምቀኛ ዓይን ሁሉ እጠብቅሀለሁ" በይ።” አላት። እናታቸው አሚና ነቢዩን ﷺ ነፍሰጡር ሆና ሳለች ሌሎች ሴቶች የሚሰማቸው የድካም እና ሌሎች ዓይነት ስሜቶች ተሰምቷት አያውቅም ነበር።

🌹🌹🌹ሀቢቡና ሙሀመድ ﷺ ስትወልዳቸውም ከሷ የወጣ ብርሃን የሻምን ቤተ-መንግሥታት አብርቷል።

ነቢያችን ﷺ እንብርታቸው ተስተካክሎ የተቆረጠ ሆኖ፣ ዐይናቸው ተኩሎና፧ ተገርዘው ነው ወደዚህች ዓለም ተውበው የመጡት። በዉልደታቸው ቀን የፐርሺያ ነገስታት ማረፊያ የተሠነጣጠቀ ሲሆን አሥራ አራት የሚሆኑ የቤተ- መንግሥቱ ጉልላቶቹ ወድቀዋል።

🌿🌿 ለ1ሺህ ዓመታት ሳትጠፋ የኖረችው የእሳት አምላኪዎቹ ፋርሦች እሳትም በዚሁ ቀን ጠፍታለች። በሚወለዱበት ጊዜ ቤቱ በብርሃን ተሞላ።ከዋክብት ወደሳቸው ሲቀርቡ ሁለቱ አዋላጆቻቸው በግልፅ ተመልክተዋል። አላህ(ሱወ) ታላቁንና የነቢያት ሁሉ መቋጫ የሆነውን መልዕክተኛውን ሙሐመድን ﷺ
በነኝህና በመሳሰሉት ተዓምራት አጅቦ ነው ወደዚህች ዓለም ያመጣቸው።


🩵🩵   ሀቢቡና ሙሀመድ ﷺ በርከት ያሉ ስሞች አሏቸው። በዋናነት የሚጠቀሱት እሳቸውም የመሰከሩት አምስት ናቸው። ነብዩ ﷺ እንዲህ ብለዋል
➊‹‹ እኔ ሙሐመድ ነኝ።
➋ እኔ አሕመድ ነኝ።
➌ እኔ 'አል ማሒ' (አላህ በኔ አማካኝነት ክህደትን የሚያብስበት) ነኝ።
➍እኔ አል ሓሽር (ሰዎች የቂያማ ቀን ከእግሬ ሥር የሚቀሰቀሱ) ነኝ።
➍እኔ 'አል ዓቂብ (የነቢያት ሁሉ መቋጫ) ነኝ።” ብለዋል።

🌹🌹ሙሐመድ ማለት ትርጉሙ 'ምስጉኑ፣ የተመሰገነ' እንደ ማለት ነው፡፡ ይህን ስም ያወጡላቸው አያታቸው ዐብዱልሙጠሊብ ናቸው። በርግጥም የሰው ልጅ ሆኖ እንደሳቸው የተመሰገነ የለም። አሕመድ ማለት ደግሞ ትርጉሙ “አመስጋኝ ማለት ሲሆን በርግጥም ከሳቸው በላይ አላህን ያመሰገነና የተገዛ በዚህች ምድር ላይ አልተፈጠረም።

አላህ ሱወ ነቢዩን ሲያልቃቸው እሳቸው መለኮታዊውን ተልእኮ ይዘው በመጡ ጊዜ ያስዋሿቸው የመካ ሰዎች ቁረይሾች እንኳን ሲሰድቧቸው በስማቸው ጠርተው  ሰድበዋቸው አያውቁም ነበር። ሙሐመድ ከማለት ይልቅ ተቃራኒ ትርጉም  ባለው መጠሪያ ሙዘምመም እያሉ ነበር የሚጠሯቸው። ሰይዲና ሙሀመድ ﷺ አታዩም እንዴ! አላህ የቁረይሾችን ስድብ እንዴት እንደሚያርቅልኝ! እነሱ እኮ ሙዘምመም እያሉ ነው የሚሳደቡት እኔ ግን ሙሐመድ ነኝ' ይሉ ነበር፡፡


🌹🌹 ታላቁ ነቢይ ﷺ አባታቸውን ገና በእናታቸው ሆድ ሳሉ እናታቸውን ደግሞ በሕጻንነት እድሜያቸው ነው ያጡት። ወንድምና እህት አልነበራቸውም።
ነቢያችን ﷺ የቲም ሆነው በአያታቸውና በአጎታቸው ቤት ነው በቅብብሎሽ ያደጉት። ልጅ ሆነው  ሣሉም ሆነ በወጣትነታቸው ታላቅ ሰው ነበሩ። መለኮታዊው የወሕይ መልዕክት ሳይደርሳቸው ከመላካቸውም በፊት ስብእናቸው ምሉእ ነበር። ቁርኣን ስለ ታላቅነታቸውና ስለ ደረጃቸው ከመመስከሩ በፊት ታላላቅ ተአምራት በሳቸው ዙሪያ ይታዩ ነበር።

✏️✏️ ከመላካቸው በፊት ድንጋይ ሰላም ይላቸው፤ ዛፍና ሌላ ግዑዝ ነገርም የአክብሮት ስግደት ይሰግድላቸው ነበር።

በወጣትነታቸው መካ እንደሳቸው ዓይነት እውነተኛና ታማኝ ሰው አላስተናገደችም። ብዙዎች የአደራ እቃዎችን እሳቸው ዘንድ ያስቀምጡ ነበር። “ሙሐመዱ አል- አሚን" (ታማኙ ሙሐመድ) ነበር መጠሪያቸው። ጣኦታትን እና ባእድ አምልኮን እጅግ አድርገው ይጠሉ ነበር።


🩵ሀቢቡና ﷺﷺﷺ


www.tg-me.com/IslamisUniverstiy_public_group
  www.tg-me.com/IslamisUniverstiy_public_group

BY ISLAMIC SCHOOL


Warning: Undefined variable $i in /var/www/tg-me/post.php on line 283

Share with your friend now:
tg-me.com/Islam_and_Science/6305

View MORE
Open in Telegram


ISLAMIC SCHOOL Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

Telegram Gives Up On Crypto Blockchain Project

Durov said on his Telegram channel today that the two and a half year blockchain and crypto project has been put to sleep. Ironically, after leaving Russia because the government wanted his encryption keys to his social media firm, Durov’s cryptocurrency idea lost steam because of a U.S. court. “The technology we created allowed for an open, free, decentralized exchange of value and ideas. TON had the potential to revolutionize how people store and transfer funds and information,” he wrote on his channel. “Unfortunately, a U.S. court stopped TON from happening.”

Find Channels On Telegram?

Telegram is an aspiring new messaging app that’s taking the world by storm. The app is free, fast, and claims to be one of the safest messengers around. It allows people to connect easily, without any boundaries.You can use channels on Telegram, which are similar to Facebook pages. If you’re wondering how to find channels on Telegram, you’re in the right place. Keep reading and you’ll find out how. Also, you’ll learn more about channels, creating channels yourself, and the difference between private and public Telegram channels.

ISLAMIC SCHOOL from us


Telegram ISLAMIC SCHOOL
FROM USA