Telegram Group & Telegram Channel
🎖🎖 #ለቁርአን_ያለን_ቦታ_እኛና_ሱሀቦቹ🎖🎖
                ✍ አሚር ሰይድ


አላህ በተከበሩ ቃሉ እንዲህ ይላል

{ وَإِذَا قُرِئَ ٱلۡقُرۡءَانُ فَٱسۡتَمِعُوا۟ لَهُۥ وَأَنصِتُوا۟ لَعَلَّكُمۡ تُرۡحَمُونَ }
ቁርአንም በተነበበ ጊዜ እርሱን አዳምጡ፡፡ ፀጥም (ዝም) በሉ ይታዘንላችኋልና፡፡(አል-አዕራፍ 204)


✨✨ በሀዲሰል ቁድስ ሀቢቡና ሙሀመድ ﷺ💚 እንዲህ ብለዋል፡-
   በሌሊት ሁለት ረከዓ ሶላት እየሰገደ ቁርአን ከሚያነብ ሰው የበለጠ አላህ ማንንም አያዳምጥም፡፡ ባሪያው በሶላት ላይ እስካለ ድረስም የአላህ እዝነት በእርሱ ላይ ይሰፍናል፡፡ ባሪያው አላህን ከማንም በላይ ይበልጥ የሚቀርበው ቁርአንን በሚያነብበት ጊዜ ነው፡፡" (ቲርሚዚ)

✨✨ ነብዩ ﷺ እንዲህ ብለዋል፡-
ቁርዓንን ተማሩ፣ ከዚያም አንብቡት! ሌሎችም እንዲያነቡትና እንዲሰሩበትም ገፋፉ፡፡ ምክንያቱም ቁርአንን የተማረ፣ ያነበበና የሰራበት ሰው በጠርሙስ ውስጥ እንደታሸገና መዓዛው ሁሉንም እንደሚያውድ ሚስክ ብጤ ነው፡፡ #ቁርአንን_ተምሮ_የማይሰራበት የታሸገበት ክዳን ላልቶ እንደተከደነ ሚስክ ማለት ነው፡፡ (ቲርሚዚ)


✏️✏️ ሀቢቡና ሰይዱና ሙሀመድ ﷺ💜 እንዲህ ብለዋል፡-
   ቁርአንን አንብቡ! ምክንያቱም በፍርዱ ቀን እርሱ በሚገባ ላነበበዉ ሰው አማላጅ ሆኖ ይመጣልና፡፡' (ሙስሊም)
📌 በሌላ ዘገባ ነብዩ ﷺ እንዲህ ብለዋል
  አንድ ሰው በልቡ ውስጥ ምንም አይነት የቁርአን አንቀጽ የማይገኝ ከሆነ እንደ ወና ቤት ይቆጠራል፡፡" (ቲርሚዚ)

📌 በሌላ ሀዲስ ሰይዱና ሙሀመድ ﷺ እንዲህ ብለዋል፡- ልብ ብረትን እንደሚያገኘው ዝገት ብጤ ይዝጋል፡፡"ሲሉ
የአላህ መልዕክተኛ ሆይ! ይህን ዝገት በምን ማስለቀቅ ይቻላል?" በማለት ባልደረቦቻቸው ጠየቋቸው፡፡

የአላህን ቁርአን በብዛት በማንበብና አላህንም በብዛት በማውሳት" በማለት መለሱላቸው፡፡ (አሊ አል-ሙተቂ)


⚡️⚡️ አንድ ሰዉ በነብዩ ﷺ ዘመን ቁርአን አጠናቀቀ የሚባለዉ በህይወት ሲኖረዉ ሲተገብረዉ ለሌሎችም
ሲያስተምረዉ ነዉ፡፡
ኡመር ረዐ እንዲህ አሉ፡-እኔ ሱራ አል-በቀራህን በአሥራ ሁለት አመቴ አጠናቀቅኩ፡፡ ለዚህም ምስጋና ይሆን ዘንድ አንድ ግመል አረድኩ፡፡”ብለዋል (ቁርጡቢ)

☞ በተጨማሪ አብደላህ ኢብኑ ኡመር (ረ.ዐ) ሱራ አል-በቀራህን በስምንት ዓመታት አጠናቅቀዋል፡፡ (ሙወጠእ)


✨✨ ኡመር ኢብነልኸጧብ ለቁርአን ለሚቀሩትና ለሀፊዞች እንዲህ ብለዉ መክረዋቸዋል፡-
   ቁርአን የክብራችሁ ምንጭና ከፈጣሪ የተሰጣችሁ ሽልማት እንደሆነ እወቁ፡፡ እርሱን ተከተሉ እንጂ እንዲከተላችሁ አታድርጉ፡፡ ቁርአንን ከኋላቸው ለማስከተል የሚሞክሩ ጭንቅላታቸው ተዘቅዝቆ ወደ ጀሀነም እሳት እንደሚጣሉ አትዘንጉ፡፡ ለቁርአን ታማኝ የሆነ በላእላይ ጀነት  ፊርደውስ  እንደሚሰፍር ተስፋ ያድርግ፡፡ ሁላችሁም አቅማችሁ የቻለውን ያክል የቁርአንን አማላጅነት ለማግኘት ጥረት አድርጉ እንጂ በናንተ ላይ መስካሪ አድርጋችሁ አትያዙት፡፡ ምክንያቱም ቁርአን ያማለደው ሰው ጀነት እንደሚገባና በእርሱ ላይ የመሰከረበት ደግሞ ጀሀነም እንደሚወርድ እሙን ነውና፡፡ ቁርአን ወደ ቀናው መንገድ መመራትና የእውቀት ሁሉ ምንጭ ነው፡፡ ከአዛኙ ፈጣሪ ወደ ሰብአዊው ፍጡር የተላከ የመጨረሻው መፅሐፍ ነው፡፡ እነሆ የታወሩ አይኖች፣ የተደፈኑ ጆሮዎች፣ የተዘጉ ልቦች በእርሱ ይከፈታሉ…” ብለዉ መክረዋቸዋል፡፡

✏️✏️ ኢማሙ ሻፊዒ ረ.ዐ እንዲህ ይሉ ነበር፦
ቁርዓን ያለበት ቤት ውስጥ መተኛት አይቻልም ይላሉ፤ምክንያቱም በመኝታ ሰዓት ራስን መቆጣጠር ስለ ማይቻል የሚጮህ ከሆነ ፣ህልም ላይ መናዘዝ፣ ዉዱዕ የሚያስፈታ ነገር ስለሚፈፅም
ይህ ሁሉ ጥንቃቄ ቁርዓንን ይዞ ሳይሆን ቁርዓን ቤት ውስጥ ካለ ሌላ ቤት ማደር ነው። ይላሉ።
ውዱዕ ካላደረጋችሁ ቁርዓንን እንዳትነኩ ይላሉ።


🌙🌙 የአቡበከር (ረ.ዐ) ልጅ የሆነችው አስማ (ረ.ዐ) አንድ ጊዜ በልጇ ልጅ በአብደላህ የሚከተለው ጥያቄ ቀርቦላት ነበር-

“አያቴ! የነቢዩ ባልደረቦች ቁርዓንን ሲያዳምጡ ምን ያደርጉ ነበር?''
.....አስማ እንዲህ አለች፡- #ከዓይኖቻቸው_እንባ ይፈሳል፡፡ እንዲሁም በቁርዓን እንደተገለፀው መላ አካላቸው ይንዘፈዘፋል፡፡ ኃያሉ አላህ ቁርዓንን በጥልቅ ተመስጦ የሚያነቡ ባሮቹ ምን ሁኔታ እንደሚታይባቸው እንዲህ በማለት ገልጿል፡-
{ وَیَخِرُّونَ لِلۡأَذۡقَانِ یَبۡكُونَ وَیَزِیدُهُمۡ خُشُوعࣰا ۩ }
እያለቀሱም በግንባራቸዉ መሬት ላይ በስግደት  ይወድቃሉ  አላህን መፍራትንም ይጨምራላቸዋል፡፡
(አል-ኢስራእ 109)

{ ٱللَّهُ نَزَّلَ أَحۡسَنَ ٱلۡحَدِیثِ كِتَـٰبࣰا مُّتَشَـٰبِهࣰا مَّثَانِیَ تَقۡشَعِرُّ مِنۡهُ جُلُودُ ٱلَّذِینَ یَخۡشَوۡنَ رَبَّهُمۡ ثُمَّ تَلِینُ جُلُودُهُمۡ وَقُلُوبُهُمۡ إِلَىٰ ذِكۡرِ ٱللَّهِۚ ذَ ٰ⁠لِكَ هُدَى ٱللَّهِ یَهۡدِی بِهِۦ مَن یَشَاۤءُۚ وَمَن یُضۡلِلِ ٱللَّهُ فَمَا لَهُۥ مِنۡ هَادٍ }

አላህ ከዜና ሁሉ መልካምን፣ ተመሳሳይ፣ ተደጋጋሚ የኾነን መጽሐፍ አወረደ፡፡ ከእርሱ (ግሣጼ) የእነዚያ ጌታቸውን የሚፈሩት ሰዎች ቆዳዎች ይኮማተራሉ፡፡ ከዚያም ቆዳዎቻቸውና ልቦቻቸው ወደ አላህ (ተስፋ) ማስታወስ ይለዝባሉ፡፡ ይህ የአላህ መምሪያ ነው፡፡ በእርሱ የሚሻውን ሰው ይመራበታል፡፡ አላህም የሚያጠመው ሰው ለእርሱ ምንም አቅኚ የለውም፡፡
(አዝ ዘሙር 23)


ማህበራዊ ሚዲያ ላይ ከማሳለፍ ቁርአን ያለን ቦታ ያለንን ቁርኝት እንፈትሽ...ከቁርአን ከራቅን ገነ ጀነት የመግቢያ ካርዳችን እንደራቀን ልናቅ ይገባል፡፡
እናም ከዛሬ 6-10 አመት በፊት የነበረን ለቁርአን ቦታ እና አሁን ያለንበት ከቁርአን የራቅንበትን ራሳችንን እንፈትሽ ⚠️


█
┻┻             
╚▩PubLished by ▩╗
              ISLAMIC UNIVERSITY
                ◈━━━━━━━━◈━━━━━━━━   
4 another channal👇
             www.tg-me.com/us/ISLAMIC SCHOOL/com.Islam_and_Science
💐_⭐️💐⭐️___💐
www.tg-me.com/IslamisUniverstiy_public_group
  www.tg-me.com/IslamisUniverstiy_public_group



tg-me.com/Islam_and_Science/6296
Create:
Last Update:

🎖🎖 #ለቁርአን_ያለን_ቦታ_እኛና_ሱሀቦቹ🎖🎖
                ✍ አሚር ሰይድ


አላህ በተከበሩ ቃሉ እንዲህ ይላል

{ وَإِذَا قُرِئَ ٱلۡقُرۡءَانُ فَٱسۡتَمِعُوا۟ لَهُۥ وَأَنصِتُوا۟ لَعَلَّكُمۡ تُرۡحَمُونَ }
ቁርአንም በተነበበ ጊዜ እርሱን አዳምጡ፡፡ ፀጥም (ዝም) በሉ ይታዘንላችኋልና፡፡(አል-አዕራፍ 204)


✨✨ በሀዲሰል ቁድስ ሀቢቡና ሙሀመድ ﷺ💚 እንዲህ ብለዋል፡-
   በሌሊት ሁለት ረከዓ ሶላት እየሰገደ ቁርአን ከሚያነብ ሰው የበለጠ አላህ ማንንም አያዳምጥም፡፡ ባሪያው በሶላት ላይ እስካለ ድረስም የአላህ እዝነት በእርሱ ላይ ይሰፍናል፡፡ ባሪያው አላህን ከማንም በላይ ይበልጥ የሚቀርበው ቁርአንን በሚያነብበት ጊዜ ነው፡፡" (ቲርሚዚ)

✨✨ ነብዩ ﷺ እንዲህ ብለዋል፡-
ቁርዓንን ተማሩ፣ ከዚያም አንብቡት! ሌሎችም እንዲያነቡትና እንዲሰሩበትም ገፋፉ፡፡ ምክንያቱም ቁርአንን የተማረ፣ ያነበበና የሰራበት ሰው በጠርሙስ ውስጥ እንደታሸገና መዓዛው ሁሉንም እንደሚያውድ ሚስክ ብጤ ነው፡፡ #ቁርአንን_ተምሮ_የማይሰራበት የታሸገበት ክዳን ላልቶ እንደተከደነ ሚስክ ማለት ነው፡፡ (ቲርሚዚ)


✏️✏️ ሀቢቡና ሰይዱና ሙሀመድ ﷺ💜 እንዲህ ብለዋል፡-
   ቁርአንን አንብቡ! ምክንያቱም በፍርዱ ቀን እርሱ በሚገባ ላነበበዉ ሰው አማላጅ ሆኖ ይመጣልና፡፡' (ሙስሊም)
📌 በሌላ ዘገባ ነብዩ ﷺ እንዲህ ብለዋል
  አንድ ሰው በልቡ ውስጥ ምንም አይነት የቁርአን አንቀጽ የማይገኝ ከሆነ እንደ ወና ቤት ይቆጠራል፡፡" (ቲርሚዚ)

📌 በሌላ ሀዲስ ሰይዱና ሙሀመድ ﷺ እንዲህ ብለዋል፡- ልብ ብረትን እንደሚያገኘው ዝገት ብጤ ይዝጋል፡፡"ሲሉ
የአላህ መልዕክተኛ ሆይ! ይህን ዝገት በምን ማስለቀቅ ይቻላል?" በማለት ባልደረቦቻቸው ጠየቋቸው፡፡

የአላህን ቁርአን በብዛት በማንበብና አላህንም በብዛት በማውሳት" በማለት መለሱላቸው፡፡ (አሊ አል-ሙተቂ)


⚡️⚡️ አንድ ሰዉ በነብዩ ﷺ ዘመን ቁርአን አጠናቀቀ የሚባለዉ በህይወት ሲኖረዉ ሲተገብረዉ ለሌሎችም
ሲያስተምረዉ ነዉ፡፡
ኡመር ረዐ እንዲህ አሉ፡-እኔ ሱራ አል-በቀራህን በአሥራ ሁለት አመቴ አጠናቀቅኩ፡፡ ለዚህም ምስጋና ይሆን ዘንድ አንድ ግመል አረድኩ፡፡”ብለዋል (ቁርጡቢ)

☞ በተጨማሪ አብደላህ ኢብኑ ኡመር (ረ.ዐ) ሱራ አል-በቀራህን በስምንት ዓመታት አጠናቅቀዋል፡፡ (ሙወጠእ)


✨✨ ኡመር ኢብነልኸጧብ ለቁርአን ለሚቀሩትና ለሀፊዞች እንዲህ ብለዉ መክረዋቸዋል፡-
   ቁርአን የክብራችሁ ምንጭና ከፈጣሪ የተሰጣችሁ ሽልማት እንደሆነ እወቁ፡፡ እርሱን ተከተሉ እንጂ እንዲከተላችሁ አታድርጉ፡፡ ቁርአንን ከኋላቸው ለማስከተል የሚሞክሩ ጭንቅላታቸው ተዘቅዝቆ ወደ ጀሀነም እሳት እንደሚጣሉ አትዘንጉ፡፡ ለቁርአን ታማኝ የሆነ በላእላይ ጀነት  ፊርደውስ  እንደሚሰፍር ተስፋ ያድርግ፡፡ ሁላችሁም አቅማችሁ የቻለውን ያክል የቁርአንን አማላጅነት ለማግኘት ጥረት አድርጉ እንጂ በናንተ ላይ መስካሪ አድርጋችሁ አትያዙት፡፡ ምክንያቱም ቁርአን ያማለደው ሰው ጀነት እንደሚገባና በእርሱ ላይ የመሰከረበት ደግሞ ጀሀነም እንደሚወርድ እሙን ነውና፡፡ ቁርአን ወደ ቀናው መንገድ መመራትና የእውቀት ሁሉ ምንጭ ነው፡፡ ከአዛኙ ፈጣሪ ወደ ሰብአዊው ፍጡር የተላከ የመጨረሻው መፅሐፍ ነው፡፡ እነሆ የታወሩ አይኖች፣ የተደፈኑ ጆሮዎች፣ የተዘጉ ልቦች በእርሱ ይከፈታሉ…” ብለዉ መክረዋቸዋል፡፡

✏️✏️ ኢማሙ ሻፊዒ ረ.ዐ እንዲህ ይሉ ነበር፦
ቁርዓን ያለበት ቤት ውስጥ መተኛት አይቻልም ይላሉ፤ምክንያቱም በመኝታ ሰዓት ራስን መቆጣጠር ስለ ማይቻል የሚጮህ ከሆነ ፣ህልም ላይ መናዘዝ፣ ዉዱዕ የሚያስፈታ ነገር ስለሚፈፅም
ይህ ሁሉ ጥንቃቄ ቁርዓንን ይዞ ሳይሆን ቁርዓን ቤት ውስጥ ካለ ሌላ ቤት ማደር ነው። ይላሉ።
ውዱዕ ካላደረጋችሁ ቁርዓንን እንዳትነኩ ይላሉ።


🌙🌙 የአቡበከር (ረ.ዐ) ልጅ የሆነችው አስማ (ረ.ዐ) አንድ ጊዜ በልጇ ልጅ በአብደላህ የሚከተለው ጥያቄ ቀርቦላት ነበር-

“አያቴ! የነቢዩ ባልደረቦች ቁርዓንን ሲያዳምጡ ምን ያደርጉ ነበር?''
.....አስማ እንዲህ አለች፡- #ከዓይኖቻቸው_እንባ ይፈሳል፡፡ እንዲሁም በቁርዓን እንደተገለፀው መላ አካላቸው ይንዘፈዘፋል፡፡ ኃያሉ አላህ ቁርዓንን በጥልቅ ተመስጦ የሚያነቡ ባሮቹ ምን ሁኔታ እንደሚታይባቸው እንዲህ በማለት ገልጿል፡-
{ وَیَخِرُّونَ لِلۡأَذۡقَانِ یَبۡكُونَ وَیَزِیدُهُمۡ خُشُوعࣰا ۩ }
እያለቀሱም በግንባራቸዉ መሬት ላይ በስግደት  ይወድቃሉ  አላህን መፍራትንም ይጨምራላቸዋል፡፡
(አል-ኢስራእ 109)

{ ٱللَّهُ نَزَّلَ أَحۡسَنَ ٱلۡحَدِیثِ كِتَـٰبࣰا مُّتَشَـٰبِهࣰا مَّثَانِیَ تَقۡشَعِرُّ مِنۡهُ جُلُودُ ٱلَّذِینَ یَخۡشَوۡنَ رَبَّهُمۡ ثُمَّ تَلِینُ جُلُودُهُمۡ وَقُلُوبُهُمۡ إِلَىٰ ذِكۡرِ ٱللَّهِۚ ذَ ٰ⁠لِكَ هُدَى ٱللَّهِ یَهۡدِی بِهِۦ مَن یَشَاۤءُۚ وَمَن یُضۡلِلِ ٱللَّهُ فَمَا لَهُۥ مِنۡ هَادٍ }

አላህ ከዜና ሁሉ መልካምን፣ ተመሳሳይ፣ ተደጋጋሚ የኾነን መጽሐፍ አወረደ፡፡ ከእርሱ (ግሣጼ) የእነዚያ ጌታቸውን የሚፈሩት ሰዎች ቆዳዎች ይኮማተራሉ፡፡ ከዚያም ቆዳዎቻቸውና ልቦቻቸው ወደ አላህ (ተስፋ) ማስታወስ ይለዝባሉ፡፡ ይህ የአላህ መምሪያ ነው፡፡ በእርሱ የሚሻውን ሰው ይመራበታል፡፡ አላህም የሚያጠመው ሰው ለእርሱ ምንም አቅኚ የለውም፡፡
(አዝ ዘሙር 23)


ማህበራዊ ሚዲያ ላይ ከማሳለፍ ቁርአን ያለን ቦታ ያለንን ቁርኝት እንፈትሽ...ከቁርአን ከራቅን ገነ ጀነት የመግቢያ ካርዳችን እንደራቀን ልናቅ ይገባል፡፡
እናም ከዛሬ 6-10 አመት በፊት የነበረን ለቁርአን ቦታ እና አሁን ያለንበት ከቁርአን የራቅንበትን ራሳችንን እንፈትሽ ⚠️


█
┻┻             
╚▩PubLished by ▩╗
              ISLAMIC UNIVERSITY
                ◈━━━━━━━━◈━━━━━━━━   
4 another channal👇
             www.tg-me.com/us/ISLAMIC SCHOOL/com.Islam_and_Science
💐_⭐️💐⭐️___💐
www.tg-me.com/IslamisUniverstiy_public_group
  www.tg-me.com/IslamisUniverstiy_public_group

BY ISLAMIC SCHOOL


Warning: Undefined variable $i in /var/www/tg-me/post.php on line 283

Share with your friend now:
tg-me.com/Islam_and_Science/6296

View MORE
Open in Telegram


ISLAMIC SCHOOL Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

What Is Bitcoin?

Bitcoin is a decentralized digital currency that you can buy, sell and exchange directly, without an intermediary like a bank. Bitcoin’s creator, Satoshi Nakamoto, originally described the need for “an electronic payment system based on cryptographic proof instead of trust.” Each and every Bitcoin transaction that’s ever been made exists on a public ledger accessible to everyone, making transactions hard to reverse and difficult to fake. That’s by design: Core to their decentralized nature, Bitcoins aren’t backed by the government or any issuing institution, and there’s nothing to guarantee their value besides the proof baked in the heart of the system. “The reason why it’s worth money is simply because we, as people, decided it has value—same as gold,” says Anton Mozgovoy, co-founder & CEO of digital financial service company Holyheld.

Export WhatsApp stickers to Telegram on Android

From the Files app, scroll down to Internal storage, and tap on WhatsApp. Once you’re there, go to Media and then WhatsApp Stickers. Don’t be surprised if you find a large number of files in that folder—it holds your personal collection of stickers and every one you’ve ever received. Even the bad ones.Tap the three dots in the top right corner of your screen to Select all. If you want to trim the fat and grab only the best of the best, this is the perfect time to do so: choose the ones you want to export by long-pressing one file to activate selection mode, and then tapping on the rest. Once you’re done, hit the Share button (that “less than”-like symbol at the top of your screen). If you have a big collection—more than 500 stickers, for example—it’s possible that nothing will happen when you tap the Share button. Be patient—your phone’s just struggling with a heavy load.On the menu that pops from the bottom of the screen, choose Telegram, and then select the chat named Saved messages. This is a chat only you can see, and it will serve as your sticker bank. Unlike WhatsApp, Telegram doesn’t store your favorite stickers in a quick-access reservoir right beside the typing field, but you’ll be able to snatch them out of your Saved messages chat and forward them to any of your Telegram contacts. This also means you won’t have a quick way to save incoming stickers like you did on WhatsApp, so you’ll have to forward them from one chat to the other.

ISLAMIC SCHOOL from us


Telegram ISLAMIC SCHOOL
FROM USA