Telegram Group & Telegram Channel
የኡሁድ ዘመቻ ከመከሰቱ ከቀናት በፊት አንድ ሙሽሪክ ምናልባት ሙሀመድ ወድቆ ቢሰበር በሚል ጉድጓድ ሲቆፍር ከረመ።

ጦርነቱም ተጀመረ፤ ሀቢቡና ሙሀመድﷺ በተፋፋመ ውግያ ውስጥ ሳሉ ድንገት በአጋጣሚ ከተቆፈረላቸው ጉድጓድ ውስጥ ወደቁ።

ከወደቁበት ጉድጓድ ለመነሳት ሲሞክሩ ዑትባ የተሰኘ እርጉም በያዘው ሰይፍ በተደጋጋሚ ራስ ቅላቸውን እና ፊታቸውን ይደበድብ ጀመር።

ረሱል ደከሙ፣ ደማቸው ከየፊናው መፍሰስ ጀመረ፣ የሰይፍ ስባሪ ከፊታቸው ስር ዘልቆ ገባ'ና ውስጥ ላይ ተሰበረም።

ድንገት ይህን የተመለከተው የልብ ጓደኛ፣ የመንፈስ ወንድም፣ የእውነት ተንከባካቢ አቡበክር፦‹‹ፊዳከ ያ ረሱለሏህ! ነፍሴ ትሰዋልዎ›› እያለ ከጉድጓዱ ገብቶ የተሰካውን ብረት ከፊታቸው ለመንቀል ትግል ጀመረ። አልተሳካም፤ ትግሉም ቀጠሏል።

ሰሀባዎች ተራበሹ...፤ ‹‹ረሱል ﷺ ተገደሉ›› የሚሉ ወሬዎች ከጦር ሜዳው ላይ ይንሸራሸሩ ጀመር።

ይህን ወሬ የሰማው አቡ ኡበይዳ ወዳጁ ሰዐወ ከወደቁበት ጉድጓድ እየተንደረደረ ሂዶ በመግባት፦‹‹አቡ በክር ሆይ! በአላህ ቦታውን ልቀቅልኝ እኔ ልንቀልላቸው›› ብሎ ተማፀነ።

ከፊታቸው የተሰካውን ብረት ለመንቀል አቡ ኡበይዳም በተራው ትግል ጀመረ፤ አልተሳካለትም። የተሰካውን ብረት በጥርሱ ነክሶ መጎተት ሲጀምር በጎተተ ቁጥር ጥርሶቹ ተራ በተራ ይራገፉ ጀመር፤ እሱም መጎተቱን ቀጠለ።

የሚራገፉ ጥርሶቹን ከቆብ ያልቆጠረው ይህ ሰሀቢይ ከብዙ ትግል በኋላ ጥርሶቹን ሰውቶ ብረቱን ነቀለው።

ረሱል ﷺ ቁጭ አሉ። በተከበሩ እጆቻቸው ከፊታቸው የሚፈሰውን ደም መጠራረግ ጀመሩ፤ ያልበሉትን እዳ የሚያስከፍላቸውን ህዝብ እያሰቡ እጃቸውን ወደ መውላ ከፍ አደረጉ።

ይህን ጊዜ አቡበክር ቀልቡ ተሸበረ፤ ህዝቡ በነብይ እርግማን እንደሚቀጠፍም አመነ፣ ስጋት ተቆጣጠረው፤ ዋ! ህዝቤ ጠፋህ ብሎም ተስፋ ቆረጠ።

ሀቡና ሙሀመድ ﷺደማቸው አፈር ላይ እንዳይፈስ እየጠራረጉ፦‹‹ኢላሂ! ህዝቤን ይቅር በል፤ አያውቁም'ና›› እያሉ ሆድ በሚብስ ሁኔታ ዱዓ አደረጉ።

ሀቢቡና💚💚💚

join👇👇👇
www.tg-me.com/IslamisUniverstiy_public_group
  www.tg-me.com/IslamisUniverstiy_public_group



tg-me.com/Islam_and_Science/6284
Create:
Last Update:

የኡሁድ ዘመቻ ከመከሰቱ ከቀናት በፊት አንድ ሙሽሪክ ምናልባት ሙሀመድ ወድቆ ቢሰበር በሚል ጉድጓድ ሲቆፍር ከረመ።

ጦርነቱም ተጀመረ፤ ሀቢቡና ሙሀመድﷺ በተፋፋመ ውግያ ውስጥ ሳሉ ድንገት በአጋጣሚ ከተቆፈረላቸው ጉድጓድ ውስጥ ወደቁ።

ከወደቁበት ጉድጓድ ለመነሳት ሲሞክሩ ዑትባ የተሰኘ እርጉም በያዘው ሰይፍ በተደጋጋሚ ራስ ቅላቸውን እና ፊታቸውን ይደበድብ ጀመር።

ረሱል ደከሙ፣ ደማቸው ከየፊናው መፍሰስ ጀመረ፣ የሰይፍ ስባሪ ከፊታቸው ስር ዘልቆ ገባ'ና ውስጥ ላይ ተሰበረም።

ድንገት ይህን የተመለከተው የልብ ጓደኛ፣ የመንፈስ ወንድም፣ የእውነት ተንከባካቢ አቡበክር፦‹‹ፊዳከ ያ ረሱለሏህ! ነፍሴ ትሰዋልዎ›› እያለ ከጉድጓዱ ገብቶ የተሰካውን ብረት ከፊታቸው ለመንቀል ትግል ጀመረ። አልተሳካም፤ ትግሉም ቀጠሏል።

ሰሀባዎች ተራበሹ...፤ ‹‹ረሱል ﷺ ተገደሉ›› የሚሉ ወሬዎች ከጦር ሜዳው ላይ ይንሸራሸሩ ጀመር።

ይህን ወሬ የሰማው አቡ ኡበይዳ ወዳጁ ሰዐወ ከወደቁበት ጉድጓድ እየተንደረደረ ሂዶ በመግባት፦‹‹አቡ በክር ሆይ! በአላህ ቦታውን ልቀቅልኝ እኔ ልንቀልላቸው›› ብሎ ተማፀነ።

ከፊታቸው የተሰካውን ብረት ለመንቀል አቡ ኡበይዳም በተራው ትግል ጀመረ፤ አልተሳካለትም። የተሰካውን ብረት በጥርሱ ነክሶ መጎተት ሲጀምር በጎተተ ቁጥር ጥርሶቹ ተራ በተራ ይራገፉ ጀመር፤ እሱም መጎተቱን ቀጠለ።

የሚራገፉ ጥርሶቹን ከቆብ ያልቆጠረው ይህ ሰሀቢይ ከብዙ ትግል በኋላ ጥርሶቹን ሰውቶ ብረቱን ነቀለው።

ረሱል ﷺ ቁጭ አሉ። በተከበሩ እጆቻቸው ከፊታቸው የሚፈሰውን ደም መጠራረግ ጀመሩ፤ ያልበሉትን እዳ የሚያስከፍላቸውን ህዝብ እያሰቡ እጃቸውን ወደ መውላ ከፍ አደረጉ።

ይህን ጊዜ አቡበክር ቀልቡ ተሸበረ፤ ህዝቡ በነብይ እርግማን እንደሚቀጠፍም አመነ፣ ስጋት ተቆጣጠረው፤ ዋ! ህዝቤ ጠፋህ ብሎም ተስፋ ቆረጠ።

ሀቡና ሙሀመድ ﷺደማቸው አፈር ላይ እንዳይፈስ እየጠራረጉ፦‹‹ኢላሂ! ህዝቤን ይቅር በል፤ አያውቁም'ና›› እያሉ ሆድ በሚብስ ሁኔታ ዱዓ አደረጉ።

ሀቢቡና💚💚💚

join👇👇👇
www.tg-me.com/IslamisUniverstiy_public_group
  www.tg-me.com/IslamisUniverstiy_public_group

BY ISLAMIC SCHOOL


Warning: Undefined variable $i in /var/www/tg-me/post.php on line 283

Share with your friend now:
tg-me.com/Islam_and_Science/6284

View MORE
Open in Telegram


ISLAMIC SCHOOL Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

Pinterest (PINS) Stock Sinks As Market Gains

Pinterest (PINS) closed at $71.75 in the latest trading session, marking a -0.18% move from the prior day. This change lagged the S&P 500's daily gain of 0.1%. Meanwhile, the Dow gained 0.9%, and the Nasdaq, a tech-heavy index, lost 0.59%. Heading into today, shares of the digital pinboard and shopping tool company had lost 17.41% over the past month, lagging the Computer and Technology sector's loss of 5.38% and the S&P 500's gain of 0.71% in that time. Investors will be hoping for strength from PINS as it approaches its next earnings release. The company is expected to report EPS of $0.07, up 170% from the prior-year quarter. Our most recent consensus estimate is calling for quarterly revenue of $467.87 million, up 72.05% from the year-ago period.

The STAR Market, as is implied by the name, is heavily geared toward smaller innovative tech companies, in particular those engaged in strategically important fields, such as biopharmaceuticals, 5G technology, semiconductors, and new energy. The STAR Market currently has 340 listed securities. The STAR Market is seen as important for China’s high-tech and emerging industries, providing a space for smaller companies to raise capital in China. This is especially significant for technology companies that may be viewed with suspicion on overseas stock exchanges.

ISLAMIC SCHOOL from us


Telegram ISLAMIC SCHOOL
FROM USA