Telegram Group & Telegram Channel
#ኢስላም_ዛሬም_አለ
አሚር ሰይድ

     ከአንደኛው የዓለም ጦርነት በኋላ ለበርካታ ዓመታት በኢስላማዊ ርዕዮተ ዓለምን ያስተዳደረው ታላቁ የዑስማኒያ ኸሊፋ በውስጥ መናፍቃንና በጠላቶቹ ሴራ ወድቋል። የፈረንሳይ ኃይሎች ደቡብ ቱርክ "ካህራማማራስ” ግዛትን ተቆጣጥረዋል። ሴቶች የሚለብሱት ኒቃብ ነበር። ያ የኢስላም መገለጫ፣ የክብራቸው ማረጋገጫ፣ የውበት ማጌጫቸው።

    ታዲያ በዚህ መሐል የፈረንሳይ ጄኔራል ኒቃብ ለብሰው በመንገድ ዳር የማጓዙ ሶስት ሴቶችን ተመለከተ ውስጡ በንዴት በገነ። #ኢስላም_ዛሬም_አለ? ሲል ራሱን እየጠየቀ ተብከነከነ። ሊያጠፉት የቋመጡት ኢስላም በሕይወት በመኖሩ ልፋቱ ከንቱ የሆነ ያህል ተሰማው።

"ኸሊፋው ተወግዷል አሁን በፈረንሳይ አገዛዝ ስር ናችሁና ኒቃባችሁን አውልቁ" በማለት ጮኸ። ሴቶቹ ኒቃባቸውን ከሚያወልቁ በያዘው ጥይት ተበሳስተው ነፍሳቸውን መሰዋትን መረጡ። በኒቃባቸው ምክንያት ሸሂድ ሆነው ጌታቸውን መገናኘትን ተመኙ።
.....እሳት ጎርሶ ተጠጋቸው። የአንዷን ኒቃብ ለማውለቅ አጁን ዘረጋ። ይህን ክስተት ይመለከት የነበረ “ኢማም ሶትጆ” የተባለ ወተት ነጋዴ ሙስሊም ሴቶቹ ላይ የተጋረጠውን ጥቃት ለመከላከል የፈረንሳዩ ወታደር ላይ እንደተቆጣ ነብር ዘሎ ተጠመጠመ። ጄኔራሉ በጀርባው የሸጎጠውን ሽጉጥ ነጥቆ ተኮሰ አልሳተውም መሬት ዘረረው። ለሙስሊም ሴቶች ክብር ሲል ጥላታቸውን ጥሎ በነጠቀው ሽጉጥ አጅቦ ቤት አደረሳቸው።

    በዚህ ክስተት ምክንያት በካህራማማራስ ከተማ ግዙፍ አብዮት ፈነዳ። ሁሉም ለኢስላም ሊሰዋ መሳርያ ያለው በመሳርያ ...መሳሪያ የሌለዉ በባዶ እጁ ከፊት ተሰለፈ። ፈረንሳውያንን በማባረር ከተማዋን ነፃ አወጡ።

ከተማዋ በኢማም ሶትጆ ስም አሸብርቃ ዋለች። የተሸፈነች ሙተነቀብ ሴት መሬት የወደቀ የፈረንሳይ ጄኔራልና ኢማም ሶቶጆ ሽጉጥ አነጣጥሮ ሲገድለው የሚያሳይ ምስል በከተማው አደባባይ ላይ ተተከለ  የበጎ አድራጎት ድርጅቶች በስሙ ተሰየሙ። ታሪክ የማይረሳው ጀግና ሲሉ  አስከ አሁንም የቱርክ ጎዳናዎች ያስታውሱታል።

አላህ መልካም ስራውን ይቀበለው።

#ምንጭ☞ታሪኮችን ተርክላቸዉ መፅሀፍ


join👇👇👇
www.tg-me.com/IslamisUniverstiy_public_group
  www.tg-me.com/IslamisUniverstiy_public_group



tg-me.com/Islam_and_Science/6254
Create:
Last Update:

#ኢስላም_ዛሬም_አለ
አሚር ሰይድ

     ከአንደኛው የዓለም ጦርነት በኋላ ለበርካታ ዓመታት በኢስላማዊ ርዕዮተ ዓለምን ያስተዳደረው ታላቁ የዑስማኒያ ኸሊፋ በውስጥ መናፍቃንና በጠላቶቹ ሴራ ወድቋል። የፈረንሳይ ኃይሎች ደቡብ ቱርክ "ካህራማማራስ” ግዛትን ተቆጣጥረዋል። ሴቶች የሚለብሱት ኒቃብ ነበር። ያ የኢስላም መገለጫ፣ የክብራቸው ማረጋገጫ፣ የውበት ማጌጫቸው።

    ታዲያ በዚህ መሐል የፈረንሳይ ጄኔራል ኒቃብ ለብሰው በመንገድ ዳር የማጓዙ ሶስት ሴቶችን ተመለከተ ውስጡ በንዴት በገነ። #ኢስላም_ዛሬም_አለ? ሲል ራሱን እየጠየቀ ተብከነከነ። ሊያጠፉት የቋመጡት ኢስላም በሕይወት በመኖሩ ልፋቱ ከንቱ የሆነ ያህል ተሰማው።

"ኸሊፋው ተወግዷል አሁን በፈረንሳይ አገዛዝ ስር ናችሁና ኒቃባችሁን አውልቁ" በማለት ጮኸ። ሴቶቹ ኒቃባቸውን ከሚያወልቁ በያዘው ጥይት ተበሳስተው ነፍሳቸውን መሰዋትን መረጡ። በኒቃባቸው ምክንያት ሸሂድ ሆነው ጌታቸውን መገናኘትን ተመኙ።
.....እሳት ጎርሶ ተጠጋቸው። የአንዷን ኒቃብ ለማውለቅ አጁን ዘረጋ። ይህን ክስተት ይመለከት የነበረ “ኢማም ሶትጆ” የተባለ ወተት ነጋዴ ሙስሊም ሴቶቹ ላይ የተጋረጠውን ጥቃት ለመከላከል የፈረንሳዩ ወታደር ላይ እንደተቆጣ ነብር ዘሎ ተጠመጠመ። ጄኔራሉ በጀርባው የሸጎጠውን ሽጉጥ ነጥቆ ተኮሰ አልሳተውም መሬት ዘረረው። ለሙስሊም ሴቶች ክብር ሲል ጥላታቸውን ጥሎ በነጠቀው ሽጉጥ አጅቦ ቤት አደረሳቸው።

    በዚህ ክስተት ምክንያት በካህራማማራስ ከተማ ግዙፍ አብዮት ፈነዳ። ሁሉም ለኢስላም ሊሰዋ መሳርያ ያለው በመሳርያ ...መሳሪያ የሌለዉ በባዶ እጁ ከፊት ተሰለፈ። ፈረንሳውያንን በማባረር ከተማዋን ነፃ አወጡ።

ከተማዋ በኢማም ሶትጆ ስም አሸብርቃ ዋለች። የተሸፈነች ሙተነቀብ ሴት መሬት የወደቀ የፈረንሳይ ጄኔራልና ኢማም ሶቶጆ ሽጉጥ አነጣጥሮ ሲገድለው የሚያሳይ ምስል በከተማው አደባባይ ላይ ተተከለ  የበጎ አድራጎት ድርጅቶች በስሙ ተሰየሙ። ታሪክ የማይረሳው ጀግና ሲሉ  አስከ አሁንም የቱርክ ጎዳናዎች ያስታውሱታል።

አላህ መልካም ስራውን ይቀበለው።

#ምንጭ☞ታሪኮችን ተርክላቸዉ መፅሀፍ


join👇👇👇
www.tg-me.com/IslamisUniverstiy_public_group
  www.tg-me.com/IslamisUniverstiy_public_group

BY ISLAMIC SCHOOL


Warning: Undefined variable $i in /var/www/tg-me/post.php on line 283

Share with your friend now:
tg-me.com/Islam_and_Science/6254

View MORE
Open in Telegram


ISLAMIC SCHOOL Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

The messaging service and social-media platform owes creditors roughly $700 million by the end of April, according to people briefed on the company’s plans and loan documents viewed by The Wall Street Journal. At the same time, Telegram Group Inc. must cover rising equipment and bandwidth expenses because of its rapid growth, despite going years without attempting to generate revenue.

What is Telegram?

Telegram’s stand out feature is its encryption scheme that keeps messages and media secure in transit. The scheme is known as MTProto and is based on 256-bit AES encryption, RSA encryption, and Diffie-Hellman key exchange. The result of this complicated and technical-sounding jargon? A messaging service that claims to keep your data safe.Why do we say claims? When dealing with security, you always want to leave room for scrutiny, and a few cryptography experts have criticized the system. Overall, any level of encryption is better than none, but a level of discretion should always be observed with any online connected system, even Telegram.

ISLAMIC SCHOOL from us


Telegram ISLAMIC SCHOOL
FROM USA