Telegram Group & Telegram Channel
#China

ጥሬ የአሳማ ስጋ ለ 10 አመት በተከታታይ በልታ ሰውነቷ ተላ👇

በተራራማ የቻይና ገጠራማ መንደር የምትኖረው የ 23 አመቷ Tingting ከማህበረሰቧ ባህል በወረሰችው የአመጋገብ ባህል ከ 10 አመቷ ጀምራ ጥሬ የአሳማ ስጋ መብላት በጣም ታዘወትራለች።

እየቆየ አንዳንድ ህመም ጀመራት። ከባድ ራስ ምታት የአይን ህመም የሰውነት ማሳከክ ወዘተ..ዶክተሮቹ መጀመሪያ ህመሟ ምን እንደሆነ ግራ ተጋብተው ነበር።

ሙሉ ሰውነቷ ከጭንቅላት ቅሏ እስከ ጡንቻዋ በትላትል ተሞላ። ትሉ አይኗ ሳይቀር አቅልቶ ያስለቅሳታል አሳበጣት።

ካየናቸው በሽታዎች በጣም አስቀያሚ ህመም ነው ይላሉ ያከሟት ዶክተሮች።

ደሞ ሚያስጠላው እሷን ማከሙ ከበሽታዋ የባሰ አደገኛ ነው ለምን ከተባለ ህክምና በሚሰጣት ሰአት ሰውነቷ ለመድሀኒቱ የሚያሳየው Reaction ከህመሟ በላይ ሂወቷን አደጋ ውስጥ ሊጥል የሚችል ነው ይላሉ።

ዶክተሮቹ ሲደመድሙ ጥሬ ስጋ መጥፎ ነው በተለይ የአሳማና የከርከሮ ሲሆን ደግሞ የባሰ አደገኛ ነው ይላሉ።

አሏህ የአሳማ ስጋ መብላትን ሲከለክለን ለእኛዉ አስቦ ነዉ፡፡ የአሏህ ተአምሩ ሰፊ ነዉ

#ሱብሀነሏህ

join👇👇👇
www.tg-me.com/IslamisUniverstiy_public_group
  www.tg-me.com/IslamisUniverstiy_public_group



tg-me.com/Islam_and_Science/6253
Create:
Last Update:

#China

ጥሬ የአሳማ ስጋ ለ 10 አመት በተከታታይ በልታ ሰውነቷ ተላ👇

በተራራማ የቻይና ገጠራማ መንደር የምትኖረው የ 23 አመቷ Tingting ከማህበረሰቧ ባህል በወረሰችው የአመጋገብ ባህል ከ 10 አመቷ ጀምራ ጥሬ የአሳማ ስጋ መብላት በጣም ታዘወትራለች።

እየቆየ አንዳንድ ህመም ጀመራት። ከባድ ራስ ምታት የአይን ህመም የሰውነት ማሳከክ ወዘተ..ዶክተሮቹ መጀመሪያ ህመሟ ምን እንደሆነ ግራ ተጋብተው ነበር።

ሙሉ ሰውነቷ ከጭንቅላት ቅሏ እስከ ጡንቻዋ በትላትል ተሞላ። ትሉ አይኗ ሳይቀር አቅልቶ ያስለቅሳታል አሳበጣት።

ካየናቸው በሽታዎች በጣም አስቀያሚ ህመም ነው ይላሉ ያከሟት ዶክተሮች።

ደሞ ሚያስጠላው እሷን ማከሙ ከበሽታዋ የባሰ አደገኛ ነው ለምን ከተባለ ህክምና በሚሰጣት ሰአት ሰውነቷ ለመድሀኒቱ የሚያሳየው Reaction ከህመሟ በላይ ሂወቷን አደጋ ውስጥ ሊጥል የሚችል ነው ይላሉ።

ዶክተሮቹ ሲደመድሙ ጥሬ ስጋ መጥፎ ነው በተለይ የአሳማና የከርከሮ ሲሆን ደግሞ የባሰ አደገኛ ነው ይላሉ።

አሏህ የአሳማ ስጋ መብላትን ሲከለክለን ለእኛዉ አስቦ ነዉ፡፡ የአሏህ ተአምሩ ሰፊ ነዉ

#ሱብሀነሏህ

join👇👇👇
www.tg-me.com/IslamisUniverstiy_public_group
  www.tg-me.com/IslamisUniverstiy_public_group

BY ISLAMIC SCHOOL




Share with your friend now:
tg-me.com/Islam_and_Science/6253

View MORE
Open in Telegram


ISLAMIC SCHOOL Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

Importantly, that investor viewpoint is not new. It cycles in when conditions are right (and vice versa). It also brings the ineffective warnings of an overpriced market with it.Looking toward a good 2022 stock market, there is no apparent reason to expect these issues to change.

Telegram hopes to raise $1bn with a convertible bond private placement

The super secure UAE-based Telegram messenger service, developed by Russian-born software icon Pavel Durov, is looking to raise $1bn through a bond placement to a limited number of investors from Russia, Europe, Asia and the Middle East, the Kommersant daily reported citing unnamed sources on February 18, 2021.The issue reportedly comprises exchange bonds that could be converted into equity in the messaging service that is currently 100% owned by Durov and his brother Nikolai.Kommersant reports that the price of the conversion would be at a 10% discount to a potential IPO should it happen within five years.The minimum bond placement is said to be set at $50mn, but could be lowered to $10mn. Five-year bonds could carry an annual coupon of 7-8%.

ISLAMIC SCHOOL from us


Telegram ISLAMIC SCHOOL
FROM USA