Telegram Group & Telegram Channel
#ነቢዩ_የተቀበሩበትን_ስፍራ_ውዱዕ_ለሌለዉ ካፊር አሳልፌ አልሰጥም
            አሚር ሰይድ


    መዲና ከተማን ለጠላት ላለማስረከብ አንበጣዎችን ለ 90 ቀናት እየበሉ የጠበቁ የኢስላም ወታደሮች "


ይህ ታሪክ የማይረሳው ቃል "የበረሀው ነበር" በሚል ስያሜ የሚታወቀው የፈኽረዲን ባሻ ንግግር ነው፡፡

   የዑስማኒያ (ኦቶማን) ኢምፓየር በእንግሊዝ ጦር ተሸንፎ ከሻም እና ከሂጃዝ ጓዛቸውን ሸክፈው ሲወጡ ፈኽረዲን ባሻና ሰራዊቱ የአላህ መልእክተኛ ﷺ
ከተማ ለቀው ላለመውጣት ወሰኑ። ነቢዩ የተቀበሩበትን ስፍራ ውዱዕ ለሌለዉ ካፊር አሳልፌ አልሰጥም በማለት ወታደሮቹን ይዞ መዲና ከተማ ውስጥ ከተመ፡፡ የእንግሊዝ ከፍተኛ ኮሚሽነር ጄኔራል ዊንጌት ለፈኽረዲን ባሻ የማስፈራሪያ ደብዳቤን ላከ።

“ቱርኮች ተሸንፈዋል ሻምንም ተቆጣጥረናል መዲናን አሳልፈህ ካልሰጠህን ከአሁን በኋላ የሚፈሰው ደም በአንተ ጫንቃ ላይ የተንጠለጠለ ነው" ብሎ ላከለት

......የበረሃው አንበሳ ደብዳቤውን አንብቦ እንደጨረሰ ብዕርና ወረቀት አስመጣና የሚከተለውን ፃፈ “እኔ የባሊ ቤይ ልጅ የኦቶማን ወታደር ነኝ" በማለት ለመዋጋት እና ለመዲና ከተማ ለመከላከል እስክ ሞት ድረስ ዝግጁ መሆኑን የሚገልፅ ደብዳቤ ላከ፡፡


    ከተማዋን አሳልፎ ላለመስጠት ፈቃደኛ ባለመሆኑ ለ7 ወራት ያህል ያለ ምንም እገዛ ተጋድሎውን ቀጠለ። ከተማውን ለጠላት ላለማስረከብ ምግብ ሲያልቅባቸው አንበጣዎችን ለ90 ቀናት ያህል አየበሉ መዋጋቱን ተያያዙት። ነገር ግን ረዥም መጓዝ ስላልቻሉ እጅ ለመስጠት ተገደዱ። ፈኽረዲን ባሻ መዲናን ለመልቀቅ ፈቃደኛ ባለመሆኑ ከአላህ መልዕክተኛ ﷺ መስጂድ ውስጥ ለመቆየት ቢወስንም መኮንኖቹ ግን ከከተማው ውጭ ወደ ተዘጋጀበት ድንኳን አስገድደው ወሰዱት።

አላህ ይዘንለት

ምንጭ ☞ታሪኮችን ተርክላቸዉ መፅሀፍ


ለሌሎች ያካፍሉ
join👇👇👇
www.tg-me.com/IslamisUniverstiy_public_group
  www.tg-me.com/IslamisUniverstiy_public_group



tg-me.com/Islam_and_Science/6243
Create:
Last Update:

#ነቢዩ_የተቀበሩበትን_ስፍራ_ውዱዕ_ለሌለዉ ካፊር አሳልፌ አልሰጥም
            አሚር ሰይድ


    መዲና ከተማን ለጠላት ላለማስረከብ አንበጣዎችን ለ 90 ቀናት እየበሉ የጠበቁ የኢስላም ወታደሮች "


ይህ ታሪክ የማይረሳው ቃል "የበረሀው ነበር" በሚል ስያሜ የሚታወቀው የፈኽረዲን ባሻ ንግግር ነው፡፡

   የዑስማኒያ (ኦቶማን) ኢምፓየር በእንግሊዝ ጦር ተሸንፎ ከሻም እና ከሂጃዝ ጓዛቸውን ሸክፈው ሲወጡ ፈኽረዲን ባሻና ሰራዊቱ የአላህ መልእክተኛ ﷺ
ከተማ ለቀው ላለመውጣት ወሰኑ። ነቢዩ የተቀበሩበትን ስፍራ ውዱዕ ለሌለዉ ካፊር አሳልፌ አልሰጥም በማለት ወታደሮቹን ይዞ መዲና ከተማ ውስጥ ከተመ፡፡ የእንግሊዝ ከፍተኛ ኮሚሽነር ጄኔራል ዊንጌት ለፈኽረዲን ባሻ የማስፈራሪያ ደብዳቤን ላከ።

“ቱርኮች ተሸንፈዋል ሻምንም ተቆጣጥረናል መዲናን አሳልፈህ ካልሰጠህን ከአሁን በኋላ የሚፈሰው ደም በአንተ ጫንቃ ላይ የተንጠለጠለ ነው" ብሎ ላከለት

......የበረሃው አንበሳ ደብዳቤውን አንብቦ እንደጨረሰ ብዕርና ወረቀት አስመጣና የሚከተለውን ፃፈ “እኔ የባሊ ቤይ ልጅ የኦቶማን ወታደር ነኝ" በማለት ለመዋጋት እና ለመዲና ከተማ ለመከላከል እስክ ሞት ድረስ ዝግጁ መሆኑን የሚገልፅ ደብዳቤ ላከ፡፡


    ከተማዋን አሳልፎ ላለመስጠት ፈቃደኛ ባለመሆኑ ለ7 ወራት ያህል ያለ ምንም እገዛ ተጋድሎውን ቀጠለ። ከተማውን ለጠላት ላለማስረከብ ምግብ ሲያልቅባቸው አንበጣዎችን ለ90 ቀናት ያህል አየበሉ መዋጋቱን ተያያዙት። ነገር ግን ረዥም መጓዝ ስላልቻሉ እጅ ለመስጠት ተገደዱ። ፈኽረዲን ባሻ መዲናን ለመልቀቅ ፈቃደኛ ባለመሆኑ ከአላህ መልዕክተኛ ﷺ መስጂድ ውስጥ ለመቆየት ቢወስንም መኮንኖቹ ግን ከከተማው ውጭ ወደ ተዘጋጀበት ድንኳን አስገድደው ወሰዱት።

አላህ ይዘንለት

ምንጭ ☞ታሪኮችን ተርክላቸዉ መፅሀፍ


ለሌሎች ያካፍሉ
join👇👇👇
www.tg-me.com/IslamisUniverstiy_public_group
  www.tg-me.com/IslamisUniverstiy_public_group

BY ISLAMIC SCHOOL


Warning: Undefined variable $i in /var/www/tg-me/post.php on line 283

Share with your friend now:
tg-me.com/Islam_and_Science/6243

View MORE
Open in Telegram


ISLAMIC SCHOOL Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

Telegram hopes to raise $1bn with a convertible bond private placement

The super secure UAE-based Telegram messenger service, developed by Russian-born software icon Pavel Durov, is looking to raise $1bn through a bond placement to a limited number of investors from Russia, Europe, Asia and the Middle East, the Kommersant daily reported citing unnamed sources on February 18, 2021.The issue reportedly comprises exchange bonds that could be converted into equity in the messaging service that is currently 100% owned by Durov and his brother Nikolai.Kommersant reports that the price of the conversion would be at a 10% discount to a potential IPO should it happen within five years.The minimum bond placement is said to be set at $50mn, but could be lowered to $10mn. Five-year bonds could carry an annual coupon of 7-8%.

Spiking bond yields driving sharp losses in tech stocks

A spike in interest rates since the start of the year has accelerated a rotation out of high-growth technology stocks and into value stocks poised to benefit from a reopening of the economy. The Nasdaq has fallen more than 10% over the past month as the Dow has soared to record highs, with a spike in the 10-year US Treasury yield acting as the main catalyst. It recently surged to a cycle high of more than 1.60% after starting the year below 1%. But according to Jim Paulsen, the Leuthold Group's chief investment strategist, rising interest rates do not represent a long-term threat to the stock market. Paulsen expects the 10-year yield to cross 2% by the end of the year. A spike in interest rates and its impact on the stock market depends on the economic backdrop, according to Paulsen. Rising interest rates amid a strengthening economy "may prove no challenge at all for stocks," Paulsen said.

ISLAMIC SCHOOL from us


Telegram ISLAMIC SCHOOL
FROM USA