Telegram Group & Telegram Channel
አልሀምዱሊላህ😍😍😍

ዛሬ ደስ የሚል ዜና ሰማን ይህን ዜና ለመስማት ማህበራዊ ሚዲያ ላይ ነበር ያደርኩት የበሽር አሳድ መንግስት መፍረስ ለመስማት አልሀምዱሊላህ ይሄን ለማየት በቃን፡፡ አሏህ ደግሞ የፍልስጤሞችን ዋይታ ለቅሶ በቃችሁ ብሎ ደስታቸዉን የምንሰማ ያድርገን ያረብ

በነገራችን ላይ  ኢትዮጵያን ከቀይ ባህር የነጠለው የአላሳድ ሥርወ-መንግስት ነበር፡፡

    ከግብፅ በመቀጠል ኢትዮጵያ ከቀይ ባህር እንድትነጠል የአንበሳውን ድርሻ የተጫወተችው ሶሪያ ናት። የጀብሃ (ELF)  ጽ/ቤት በመክፈት፣ ዲፕሎማት ፓስፖርት በማቅረብ፣ ትጥቅና ስንቅ እንዲሁም ፖለቲካዊ ድጋፍ በማቅረብ የሶሪያ አጥፊነት ወደር አልነበረውም።

እ.ኤ.አ ከ 1971 እስከ እለተ ሞቱ 2000 የሶሪያ 18ኛ ፕ/ት የነበረውና በፀረ-ኢትዮጵያ አቋሙ ተስተካካይ ያልነበረው አሁን የተሰናበተው የበሽር አላሳድ አባት ሀፌዝ አላሳድ ኢትዮጵያን ለሚያደሙ ቅጥረኞች ሁሉ ዋነኛ ደጋፊ ነበር። ኢትዮጵያን ከቀይ ባህር ለመነጠል በመጀመሪያ የተደራጀው ጀብሃ ከግብፅ በመቀጠል ሁለተኛ ቢሮው ደማስቆ (ሶሪያ) ነበር። የጀብሃ አባላት ፍልስጤም ውስጥ ወታደራዊ ስልጠና እንዲያገኙ ያስቻለው ይህ ሰው ነበር። በኋላ አሁን በስልጣን ላይ ያለው ሻዕቢያ ጀብሃን አክስ'ሞ ሲመሰረት በመጀመሪያ አካባቢ የክርስቲያን ድርጅት ነው በማለት ድጋፍ ለማቋረጥ አንገራግሮ የነበር ቢሆንም ከእራሱ አልፎ ለህወሓትና ለሌሎች ፀረ-ኢትዮጵያ ድርጅቶች የሚለገስ የተትረፈረፈ ወታደራዊ ድጋፍ (ትጥቅ፣ ስንቅና ስልጠና) በማቅረብ ኢትዮጵያን ያደ'ማ በመጨረሻም ከቀይ ባህር የነጠለ የክፋት ብልቃጥ ነበር። የዚያድባሬ ደጋፊ ሆኖ Elite force የላከ ወራዳ ሰው ነበር።


☞ ከሀዲነቱ ወደር አልነበረዉም በሽር አላሳድ ሲያምነው የነበረውን የሊቢያ ፕሬዝዳንት ሙአመር ጋዳፊ የሳተላይት ስልክ ቁጥር ለፈረንሳይ ደህንነት (DGSE) አሳልፎ በመስጠት በቁጥሩ መሰረት ጋዳፊ ያለበት ትክክለኛ ቦታ ተለይቶ ለአማጺያን እንዲሰጥ ያደረገ ከሃዲ ሰው ነው። ከግብፅ ጋር ባላቸው ቂም ጋዳፊ የኢትዮጵያ ወዳጅ ነበሩ።

ከአመታት በፊት ሊቢያውያንን  በወግ በማእረግ ፡ አስተዳድረው ህዝባቸውን  በምቾት ፡ በደስታ ያኖሩ የነበሩት ታላቁ የሊቢያ መሪ ፡ ሙአመር አል ገዳፊ  የሊቢያን  ወርቅና ነዳጅ ፈልገው ጥርስ ውስጥ በከተቷቸው ምእራባውያን ሴራ በራሳቸው ህዝብ ተቃውሞ ተነሳባቸው ።
............
የአረብ አብዮት እሳት ሊቢያንና ህዝቦቿን ሊበላ ጫፍ ደረሰ ።
በመጨረሻም ደጉ መሪ ሙሀመድ አል ጋዳፊ ቤተመንግስታቸውን ትተው ወደተወለዱበት ከተማ ሲርጥ በመሄድ በሚስጥር ተቀመጡ ።
...................

ምእራባውያንና አሜሪካ ዋና ጠላታቸው የሆነውን ጋዳፊን ፈልጎ ማግኘት አቃታቸው  ።
እና የጋዳፊን አድራሻ ማፈላለግ ጀመሩ ። ያሉበትን ቦታ ወይም ይህን ለማወቅ የሚረዳ መረጃ አጥተው በተቸገሩበት ወቅት አንድ ሰው  ለፈረንሳይ የፀጥታ ሰወች የሚነግረው ሚስጥር እንዳለ አሳወቃቸው ።
....
ይህ ሰው በጋዳፊ ይታመን የነበረ እና የሳተላይት ስልካቸውን ቁጥር የሚያውቅ ነው ።
ጋዳፊን የሚፈልጉ ሀገራት ይህን ቁጥር ካገኙ ፡ በሲግናል አማካኝነት ያሉበት ቦታ እንደሚታወቅ ያውቃል ።
እናም ይህን በእምነት የተሰጠውን ትልቅ መረጃ ፡ አሳልፎ ለፈረንሳይ የስለላ ድርጅት  ሰጠ ።
......
ይህ መረጃ ከተገኘ በኋላ  የጋዳፊን መወገድ የሚፈልጉት ምእራባውያን ፡  በዘመናዊ መሳሪያ ታግዘው ጋዳፊ ያሉበትን ትክክለኛ ቦታ አወቁ ።

ይህንንም መረጃ  ጋዳፊ ያሉበትን ትክክለኛ ቦታ ፡ ለጋዳፊ ተቃዋሚዎች ሰጧቸው ። ጋዳፊ , ከድህነት አውጥተው ባበለፀጉት የሀገራቸው ህዝብ በተነሳባቸው ተቃውሞ ፡ በገዛ ሊቢያውያን  ተገኝተው በግፍ ተገደሉ ።
....

ጋዳፊን ማን አሳልፎ ሰጣቸው የሚለው ነገር ጥያቄ ሆኖ ከቆየ በኋላ ግን. . የሰውየው ማንነት ታወቀ ። ይህ ሰው ፡ ይህ ጋዳፊ ከመሸጉበት ቦታ እንዲገኙ ስልክ ቁጥራቸውን አሳልፎ የሰጠው ከሀዲ ሰው ፡ የሶሪያው ፕሬዝደንት በሽር አልአሳድ ነበር ።
.............
አልአሳድ ፡ ይህንን መረጃ የሰጠው የስልጣን ዘመኑን ለማቆየት የሚያስችል ድጋፍ ከፈረንሳይ መንግስት ለማግኘት በማሰብ ነበር ።
.....


አልሀምዱሊላህ ታሪካዊዋ ሶሪያ ደማስቆ የእዉቀት የጀግኖች የሙስሊሞች መስፋፊያ የሆነችዉ ነፃ ሁናለች ኢንሻ አላህ ወደፊት የሙስሊሞች ድል ቅርብ ነዉ💪

ሀያሉ ፈጣሪያችን አላህ ለሶሪያ ህዝብ ፍትሀዊ መሪ እንድሰጣቸውና የተረጋጋች ሀገር ከመሆንም ባሻገር ደማስቆ ወደገናና ኢስላማዊ ታሪኳ ትመለስ ዘንድ ምኞታችንም ዱዓችንም ነው።


join👇👇👇
www.tg-me.com/IslamisUniverstiy_public_group
  www.tg-me.com/IslamisUniverstiy_public_group



tg-me.com/Islam_and_Science/6238
Create:
Last Update:

አልሀምዱሊላህ😍😍😍

ዛሬ ደስ የሚል ዜና ሰማን ይህን ዜና ለመስማት ማህበራዊ ሚዲያ ላይ ነበር ያደርኩት የበሽር አሳድ መንግስት መፍረስ ለመስማት አልሀምዱሊላህ ይሄን ለማየት በቃን፡፡ አሏህ ደግሞ የፍልስጤሞችን ዋይታ ለቅሶ በቃችሁ ብሎ ደስታቸዉን የምንሰማ ያድርገን ያረብ

በነገራችን ላይ  ኢትዮጵያን ከቀይ ባህር የነጠለው የአላሳድ ሥርወ-መንግስት ነበር፡፡

    ከግብፅ በመቀጠል ኢትዮጵያ ከቀይ ባህር እንድትነጠል የአንበሳውን ድርሻ የተጫወተችው ሶሪያ ናት። የጀብሃ (ELF)  ጽ/ቤት በመክፈት፣ ዲፕሎማት ፓስፖርት በማቅረብ፣ ትጥቅና ስንቅ እንዲሁም ፖለቲካዊ ድጋፍ በማቅረብ የሶሪያ አጥፊነት ወደር አልነበረውም።

እ.ኤ.አ ከ 1971 እስከ እለተ ሞቱ 2000 የሶሪያ 18ኛ ፕ/ት የነበረውና በፀረ-ኢትዮጵያ አቋሙ ተስተካካይ ያልነበረው አሁን የተሰናበተው የበሽር አላሳድ አባት ሀፌዝ አላሳድ ኢትዮጵያን ለሚያደሙ ቅጥረኞች ሁሉ ዋነኛ ደጋፊ ነበር። ኢትዮጵያን ከቀይ ባህር ለመነጠል በመጀመሪያ የተደራጀው ጀብሃ ከግብፅ በመቀጠል ሁለተኛ ቢሮው ደማስቆ (ሶሪያ) ነበር። የጀብሃ አባላት ፍልስጤም ውስጥ ወታደራዊ ስልጠና እንዲያገኙ ያስቻለው ይህ ሰው ነበር። በኋላ አሁን በስልጣን ላይ ያለው ሻዕቢያ ጀብሃን አክስ'ሞ ሲመሰረት በመጀመሪያ አካባቢ የክርስቲያን ድርጅት ነው በማለት ድጋፍ ለማቋረጥ አንገራግሮ የነበር ቢሆንም ከእራሱ አልፎ ለህወሓትና ለሌሎች ፀረ-ኢትዮጵያ ድርጅቶች የሚለገስ የተትረፈረፈ ወታደራዊ ድጋፍ (ትጥቅ፣ ስንቅና ስልጠና) በማቅረብ ኢትዮጵያን ያደ'ማ በመጨረሻም ከቀይ ባህር የነጠለ የክፋት ብልቃጥ ነበር። የዚያድባሬ ደጋፊ ሆኖ Elite force የላከ ወራዳ ሰው ነበር።


☞ ከሀዲነቱ ወደር አልነበረዉም በሽር አላሳድ ሲያምነው የነበረውን የሊቢያ ፕሬዝዳንት ሙአመር ጋዳፊ የሳተላይት ስልክ ቁጥር ለፈረንሳይ ደህንነት (DGSE) አሳልፎ በመስጠት በቁጥሩ መሰረት ጋዳፊ ያለበት ትክክለኛ ቦታ ተለይቶ ለአማጺያን እንዲሰጥ ያደረገ ከሃዲ ሰው ነው። ከግብፅ ጋር ባላቸው ቂም ጋዳፊ የኢትዮጵያ ወዳጅ ነበሩ።

ከአመታት በፊት ሊቢያውያንን  በወግ በማእረግ ፡ አስተዳድረው ህዝባቸውን  በምቾት ፡ በደስታ ያኖሩ የነበሩት ታላቁ የሊቢያ መሪ ፡ ሙአመር አል ገዳፊ  የሊቢያን  ወርቅና ነዳጅ ፈልገው ጥርስ ውስጥ በከተቷቸው ምእራባውያን ሴራ በራሳቸው ህዝብ ተቃውሞ ተነሳባቸው ።
............
የአረብ አብዮት እሳት ሊቢያንና ህዝቦቿን ሊበላ ጫፍ ደረሰ ።
በመጨረሻም ደጉ መሪ ሙሀመድ አል ጋዳፊ ቤተመንግስታቸውን ትተው ወደተወለዱበት ከተማ ሲርጥ በመሄድ በሚስጥር ተቀመጡ ።
...................

ምእራባውያንና አሜሪካ ዋና ጠላታቸው የሆነውን ጋዳፊን ፈልጎ ማግኘት አቃታቸው  ።
እና የጋዳፊን አድራሻ ማፈላለግ ጀመሩ ። ያሉበትን ቦታ ወይም ይህን ለማወቅ የሚረዳ መረጃ አጥተው በተቸገሩበት ወቅት አንድ ሰው  ለፈረንሳይ የፀጥታ ሰወች የሚነግረው ሚስጥር እንዳለ አሳወቃቸው ።
....
ይህ ሰው በጋዳፊ ይታመን የነበረ እና የሳተላይት ስልካቸውን ቁጥር የሚያውቅ ነው ።
ጋዳፊን የሚፈልጉ ሀገራት ይህን ቁጥር ካገኙ ፡ በሲግናል አማካኝነት ያሉበት ቦታ እንደሚታወቅ ያውቃል ።
እናም ይህን በእምነት የተሰጠውን ትልቅ መረጃ ፡ አሳልፎ ለፈረንሳይ የስለላ ድርጅት  ሰጠ ።
......
ይህ መረጃ ከተገኘ በኋላ  የጋዳፊን መወገድ የሚፈልጉት ምእራባውያን ፡  በዘመናዊ መሳሪያ ታግዘው ጋዳፊ ያሉበትን ትክክለኛ ቦታ አወቁ ።

ይህንንም መረጃ  ጋዳፊ ያሉበትን ትክክለኛ ቦታ ፡ ለጋዳፊ ተቃዋሚዎች ሰጧቸው ። ጋዳፊ , ከድህነት አውጥተው ባበለፀጉት የሀገራቸው ህዝብ በተነሳባቸው ተቃውሞ ፡ በገዛ ሊቢያውያን  ተገኝተው በግፍ ተገደሉ ።
....

ጋዳፊን ማን አሳልፎ ሰጣቸው የሚለው ነገር ጥያቄ ሆኖ ከቆየ በኋላ ግን. . የሰውየው ማንነት ታወቀ ። ይህ ሰው ፡ ይህ ጋዳፊ ከመሸጉበት ቦታ እንዲገኙ ስልክ ቁጥራቸውን አሳልፎ የሰጠው ከሀዲ ሰው ፡ የሶሪያው ፕሬዝደንት በሽር አልአሳድ ነበር ።
.............
አልአሳድ ፡ ይህንን መረጃ የሰጠው የስልጣን ዘመኑን ለማቆየት የሚያስችል ድጋፍ ከፈረንሳይ መንግስት ለማግኘት በማሰብ ነበር ።
.....


አልሀምዱሊላህ ታሪካዊዋ ሶሪያ ደማስቆ የእዉቀት የጀግኖች የሙስሊሞች መስፋፊያ የሆነችዉ ነፃ ሁናለች ኢንሻ አላህ ወደፊት የሙስሊሞች ድል ቅርብ ነዉ💪

ሀያሉ ፈጣሪያችን አላህ ለሶሪያ ህዝብ ፍትሀዊ መሪ እንድሰጣቸውና የተረጋጋች ሀገር ከመሆንም ባሻገር ደማስቆ ወደገናና ኢስላማዊ ታሪኳ ትመለስ ዘንድ ምኞታችንም ዱዓችንም ነው።


join👇👇👇
www.tg-me.com/IslamisUniverstiy_public_group
  www.tg-me.com/IslamisUniverstiy_public_group

BY ISLAMIC SCHOOL


Warning: Undefined variable $i in /var/www/tg-me/post.php on line 283

Share with your friend now:
tg-me.com/Islam_and_Science/6238

View MORE
Open in Telegram


ISLAMIC SCHOOL Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

Unlimited members in Telegram group now

Telegram has made it easier for its users to communicate, as it has introduced a feature that allows more than 200,000 users in a group chat. However, if the users in a group chat move past 200,000, it changes into "Broadcast Group", but the feature comes with a restriction. Groups with close to 200k members can be converted to a Broadcast Group that allows unlimited members. Only admins can post in Broadcast Groups, but everyone can read along and participate in group Voice Chats," Telegram added.

Export WhatsApp stickers to Telegram on Android

From the Files app, scroll down to Internal storage, and tap on WhatsApp. Once you’re there, go to Media and then WhatsApp Stickers. Don’t be surprised if you find a large number of files in that folder—it holds your personal collection of stickers and every one you’ve ever received. Even the bad ones.Tap the three dots in the top right corner of your screen to Select all. If you want to trim the fat and grab only the best of the best, this is the perfect time to do so: choose the ones you want to export by long-pressing one file to activate selection mode, and then tapping on the rest. Once you’re done, hit the Share button (that “less than”-like symbol at the top of your screen). If you have a big collection—more than 500 stickers, for example—it’s possible that nothing will happen when you tap the Share button. Be patient—your phone’s just struggling with a heavy load.On the menu that pops from the bottom of the screen, choose Telegram, and then select the chat named Saved messages. This is a chat only you can see, and it will serve as your sticker bank. Unlike WhatsApp, Telegram doesn’t store your favorite stickers in a quick-access reservoir right beside the typing field, but you’ll be able to snatch them out of your Saved messages chat and forward them to any of your Telegram contacts. This also means you won’t have a quick way to save incoming stickers like you did on WhatsApp, so you’ll have to forward them from one chat to the other.

ISLAMIC SCHOOL from us


Telegram ISLAMIC SCHOOL
FROM USA