Telegram Group & Telegram Channel
1979 በሀረም ላይ ምን ተፈጥረ?

በምስሉ ላይ የምትመለከቱት ግለሰብ ጁሀይማን አልዑተይቢ እና ተከታዮቹ በሱዑዲ እስር ቤት ውስጥ የተነሱት ፎቶ ነው።

ጁሁይማን በቀደምት ዘመኑ የሳዑዲ ዓረቢያ ፖሊስን በመቀላቀል የ«ሳጅን»ነት ደረጃ መድረስ የቻለ ፤ በመዲና ዩኒቨርስቲ ተቀላቅሎም ዲን የቀማመሰ ወጣት እንደሆነ ይነገርለታል። ያኔ የመዲና ዩኒቨርስቲ ውስጥ እጅጉን ተፅኖ እንዳሳደሩበት ከሚነገርላቸው መምህራኖቹ መካከል አንዱ «ሙሐመድ ብን ዓብደላህ አልቀህጧኒ» የተባሉ ሸይኽ ነበሩ። ታሪኩ የሚጀምረውም እዚው ጋር ነው።

ሙሐመድ አልቀህጧኒ ራሳቸውን ልክ እንደ «መህዲ» አድርገው ያምኑ ነበር። የስማቸው መመሳሰል ፣ የአባታቸው ስም አብደላህ መሆን ቁርጥ መህዲን መምሰሉ አሞኝቷቸዋል። በዚህ የጦዘ ምልከታ ውስጥ የፖሊስ አዛዥ ከተማሪያቸው መካከል አንዱ ሲሆን ልባቸው ካዕባን ለመቆጣጠር ሸፈተ። አስበውም አልቀሩም ፤ ጁሀይማንን አሳምነው እና ሴት ልጃቸውን ድረውለት ተከታያቸው አደረጉት።

በአውሮጳዎች መቁጠሪያ ኖቬምበር 20 ቀን 1979 አመት ላይ ጁሀይማን በስውር ያደራጃቸውን ተከታዮች አስከትሎ በጠዋቱ ወደ ሀረም ዘለቀ። ተከታዮቹ በትከሻቸው ላይ አንዳች የጀናዛ ቃሬዛ የመሰለ ነገር ተሸክመዋል።

ድንገት ፈጅር ተሰግዶ እንዳለቀ ግን ጁሀይማን እና ተከታዮቹ የጀናዛ ቃሬዛውን ገለጥ አድርገው የተራቀቁ የጦር መሳሪያዎችን እየመዘዙ ሰጋጁን ያስጨንቁት ያዙ። «መህዲ መቷልና ቃል ግቡለት» ፣ «ኸሊፋቹ ተገልጧልና ተከተሉት» እያሉ አዋከቡት።

አስቀድሞ ትእዛዝ የተቀበሉት ተከታዮቹም በመስጊዱ ሚናራዎች ላይ ስናይፐራቸውን ጠምደው የሀረም ጠባቂ ፖሊሶችን አናት እያፈረጡ ደመ ከልብ አደረጓቸው። ሀረም ተጨነቀች። የመንግስት አካላት ሳይቀሩ መፍትሄው ግራ ሆነባቸው።

©ኢትዮ ሙስሊምስ

ክፍል 2 ይቀጥላል



tg-me.com/Islam_and_Science/6086
Create:
Last Update:

1979 በሀረም ላይ ምን ተፈጥረ?

በምስሉ ላይ የምትመለከቱት ግለሰብ ጁሀይማን አልዑተይቢ እና ተከታዮቹ በሱዑዲ እስር ቤት ውስጥ የተነሱት ፎቶ ነው።

ጁሁይማን በቀደምት ዘመኑ የሳዑዲ ዓረቢያ ፖሊስን በመቀላቀል የ«ሳጅን»ነት ደረጃ መድረስ የቻለ ፤ በመዲና ዩኒቨርስቲ ተቀላቅሎም ዲን የቀማመሰ ወጣት እንደሆነ ይነገርለታል። ያኔ የመዲና ዩኒቨርስቲ ውስጥ እጅጉን ተፅኖ እንዳሳደሩበት ከሚነገርላቸው መምህራኖቹ መካከል አንዱ «ሙሐመድ ብን ዓብደላህ አልቀህጧኒ» የተባሉ ሸይኽ ነበሩ። ታሪኩ የሚጀምረውም እዚው ጋር ነው።

ሙሐመድ አልቀህጧኒ ራሳቸውን ልክ እንደ «መህዲ» አድርገው ያምኑ ነበር። የስማቸው መመሳሰል ፣ የአባታቸው ስም አብደላህ መሆን ቁርጥ መህዲን መምሰሉ አሞኝቷቸዋል። በዚህ የጦዘ ምልከታ ውስጥ የፖሊስ አዛዥ ከተማሪያቸው መካከል አንዱ ሲሆን ልባቸው ካዕባን ለመቆጣጠር ሸፈተ። አስበውም አልቀሩም ፤ ጁሀይማንን አሳምነው እና ሴት ልጃቸውን ድረውለት ተከታያቸው አደረጉት።

በአውሮጳዎች መቁጠሪያ ኖቬምበር 20 ቀን 1979 አመት ላይ ጁሀይማን በስውር ያደራጃቸውን ተከታዮች አስከትሎ በጠዋቱ ወደ ሀረም ዘለቀ። ተከታዮቹ በትከሻቸው ላይ አንዳች የጀናዛ ቃሬዛ የመሰለ ነገር ተሸክመዋል።

ድንገት ፈጅር ተሰግዶ እንዳለቀ ግን ጁሀይማን እና ተከታዮቹ የጀናዛ ቃሬዛውን ገለጥ አድርገው የተራቀቁ የጦር መሳሪያዎችን እየመዘዙ ሰጋጁን ያስጨንቁት ያዙ። «መህዲ መቷልና ቃል ግቡለት» ፣ «ኸሊፋቹ ተገልጧልና ተከተሉት» እያሉ አዋከቡት።

አስቀድሞ ትእዛዝ የተቀበሉት ተከታዮቹም በመስጊዱ ሚናራዎች ላይ ስናይፐራቸውን ጠምደው የሀረም ጠባቂ ፖሊሶችን አናት እያፈረጡ ደመ ከልብ አደረጓቸው። ሀረም ተጨነቀች። የመንግስት አካላት ሳይቀሩ መፍትሄው ግራ ሆነባቸው።

©ኢትዮ ሙስሊምስ

ክፍል 2 ይቀጥላል

BY ISLAMIC SCHOOL





Share with your friend now:
tg-me.com/Islam_and_Science/6086

View MORE
Open in Telegram


ISLAMIC SCHOOL Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

Importantly, that investor viewpoint is not new. It cycles in when conditions are right (and vice versa). It also brings the ineffective warnings of an overpriced market with it.Looking toward a good 2022 stock market, there is no apparent reason to expect these issues to change.

ISLAMIC SCHOOL from us


Telegram ISLAMIC SCHOOL
FROM USA