Telegram Group & Telegram Channel
📕ብቻህን ትኖራለህ ብቻህን ትሞታለህ

ባል በበረሓ መሀል የሞት ጣር ያጣድፈዋል፤ ሚስት ትይዝ ትጨብጠው ጠፍቷት ግራ ቀኟን እያማተረች ታለቅሳለች።
‹‹ለምን ታለቅሻለሽ?›› ሲል ከሞት አፋፍ ላይ የሆነው ባሏ ጠየቃት።
‹‹መከፈኛ ልብስ እና ቀብር ቆፋሪም ሆነ ቀባሪ በሌለበት በዚህ በረሀ ማን ነው ሰግዶብህ ሚቀብርህ?›› ብላ ለቅሶዋን ቀጠለች።
‹‹አብሽሪ! ይህ እኮ ድሮ ረሱል ያበሰሩኝ ብስራት ማረጋገጫ ነው። እየውልሽ አንድ ግዜ ምን ሆንን መሰለሽ! ረሱልለአንድ ዘመቻ ሰሀቦቻቸውን አስከትለው ከከተማ ቀድመውኝ ወጡ፤ እኔም ተከታትያቸው የበረሀውን ጉዞ ለብቻዬ ጀመርኩት።
ነገር ግን በቅሎዬ እግሩ መጓዝ ሲሳነው እሱን ትቼ በእግሬ የበረሀውን አሸዋ ማቋረጥ ጀመርኩ። አንዴ ስሮጥ አንዴ ስራመድ ብዙ ከተጓዝኩ በኋላ ከረሱል እና ከሰሀቦቻቸው ጋር ተገጣጠምን።
ረሱል እኔን ሲመለከቱ ፊታቸው መፍካት ጀመረ። በሁኔታዬ ተደስተው የምርጠትን ዘውድ ከራሴ ላይ ደፉልኝ። እንዲህም አሉ አባ ዘር ሆይ! አላህ ይዘንልህ። ብቻህን ትጓዛለህ። ብቻህን ትሞታለህ። ብቻህንም ትቀሰቀሳለህ።
ብቻህን በሞትክ ግዜም የሙስሊሞች ቆንጮ የሆኑ ቡድኖችም በበድንህ ላይ ይሰግዱብሀል›› ሲል ከህይወት ማህደሩ ወደ ኋላ በትዝታ ተመልሶ ተረከላት።
ንግግሩንም ቀጠለ፦ ‹‹ነፍሴ ስትወጣ ጎዳናው አፋፍ ላይ አስጠግተሽ አስቀምጪኝ። ከዝያ ጎዳና በኩል እነዝያ የሙስሊሙ ቁንጮዎች ይመጡ ይሆናል›› ብሎ ተናዘዘላት።
ነፍስ ወጣች። ሚስትም የባሏን በድን ተሸክማ ከጎዳናው አፋፍ አጋድማ ያለአፅናኝ ታለቅስ ጀመር። ብዙም ሳይቆይ አብዱላህ ኢብኑ መስዑድን ያቀፈ የሰሀባዎች ጀመዓ ከዝያ ጎዳና ብቅ አለ።
‹‹ለምን ታለቅሻለሽ?›› ብለው ጠየቋት።
‹‹ይህ ባሌ አባ ዘር በበረሀ ሞተብኝ ምከፍንበትም ልብስ አጣሁ ቀባሪም የለም›› አለቻቸው።
ሰሀባዎቹም ልብሶቻቸውን እያወላለቁ በመሽቀዳደም ከፈኑት። ዱዓም እያደረጉ የሰሐቢዩን ገላ ከማረፍያ ላህዱ ውስጥም አስገቡት።
ያኔ በደጉ ዘመን በእግሩ በረሀውን አቋርጦ ወደ ነቢዩ የመጣ ጊዜ የረሱልን ደስታ እያወሱ ቀብረውት ጉዟአቸውን ቀጠሉ።

ሰላም በአቡ ዘር ላይ ይሁን!
የአላህ ውዴታም በሱ ላይ ይሁን!

--------------------------------------
🔗 @Hubi_Resulilah
--------------------------------------
💬 @Latekzebun_bot
--------------------------------------



tg-me.com/Hubi_Resulilah/2539
Create:
Last Update:

📕ብቻህን ትኖራለህ ብቻህን ትሞታለህ

ባል በበረሓ መሀል የሞት ጣር ያጣድፈዋል፤ ሚስት ትይዝ ትጨብጠው ጠፍቷት ግራ ቀኟን እያማተረች ታለቅሳለች።
‹‹ለምን ታለቅሻለሽ?›› ሲል ከሞት አፋፍ ላይ የሆነው ባሏ ጠየቃት።
‹‹መከፈኛ ልብስ እና ቀብር ቆፋሪም ሆነ ቀባሪ በሌለበት በዚህ በረሀ ማን ነው ሰግዶብህ ሚቀብርህ?›› ብላ ለቅሶዋን ቀጠለች።
‹‹አብሽሪ! ይህ እኮ ድሮ ረሱል ያበሰሩኝ ብስራት ማረጋገጫ ነው። እየውልሽ አንድ ግዜ ምን ሆንን መሰለሽ! ረሱልለአንድ ዘመቻ ሰሀቦቻቸውን አስከትለው ከከተማ ቀድመውኝ ወጡ፤ እኔም ተከታትያቸው የበረሀውን ጉዞ ለብቻዬ ጀመርኩት።
ነገር ግን በቅሎዬ እግሩ መጓዝ ሲሳነው እሱን ትቼ በእግሬ የበረሀውን አሸዋ ማቋረጥ ጀመርኩ። አንዴ ስሮጥ አንዴ ስራመድ ብዙ ከተጓዝኩ በኋላ ከረሱል እና ከሰሀቦቻቸው ጋር ተገጣጠምን።
ረሱል እኔን ሲመለከቱ ፊታቸው መፍካት ጀመረ። በሁኔታዬ ተደስተው የምርጠትን ዘውድ ከራሴ ላይ ደፉልኝ። እንዲህም አሉ አባ ዘር ሆይ! አላህ ይዘንልህ። ብቻህን ትጓዛለህ። ብቻህን ትሞታለህ። ብቻህንም ትቀሰቀሳለህ።
ብቻህን በሞትክ ግዜም የሙስሊሞች ቆንጮ የሆኑ ቡድኖችም በበድንህ ላይ ይሰግዱብሀል›› ሲል ከህይወት ማህደሩ ወደ ኋላ በትዝታ ተመልሶ ተረከላት።
ንግግሩንም ቀጠለ፦ ‹‹ነፍሴ ስትወጣ ጎዳናው አፋፍ ላይ አስጠግተሽ አስቀምጪኝ። ከዝያ ጎዳና በኩል እነዝያ የሙስሊሙ ቁንጮዎች ይመጡ ይሆናል›› ብሎ ተናዘዘላት።
ነፍስ ወጣች። ሚስትም የባሏን በድን ተሸክማ ከጎዳናው አፋፍ አጋድማ ያለአፅናኝ ታለቅስ ጀመር። ብዙም ሳይቆይ አብዱላህ ኢብኑ መስዑድን ያቀፈ የሰሀባዎች ጀመዓ ከዝያ ጎዳና ብቅ አለ።
‹‹ለምን ታለቅሻለሽ?›› ብለው ጠየቋት።
‹‹ይህ ባሌ አባ ዘር በበረሀ ሞተብኝ ምከፍንበትም ልብስ አጣሁ ቀባሪም የለም›› አለቻቸው።
ሰሀባዎቹም ልብሶቻቸውን እያወላለቁ በመሽቀዳደም ከፈኑት። ዱዓም እያደረጉ የሰሐቢዩን ገላ ከማረፍያ ላህዱ ውስጥም አስገቡት።
ያኔ በደጉ ዘመን በእግሩ በረሀውን አቋርጦ ወደ ነቢዩ የመጣ ጊዜ የረሱልን ደስታ እያወሱ ቀብረውት ጉዟአቸውን ቀጠሉ።

ሰላም በአቡ ዘር ላይ ይሁን!
የአላህ ውዴታም በሱ ላይ ይሁን!

--------------------------------------
🔗 @Hubi_Resulilah
--------------------------------------
💬 @Latekzebun_bot
--------------------------------------

BY وبيجوت Tube


Warning: Undefined variable $i in /var/www/tg-me/post.php on line 280

Share with your friend now:
tg-me.com/Hubi_Resulilah/2539

View MORE
Open in Telegram


وبيجوت Tube Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

However, analysts are positive on the stock now. “We have seen a huge downside movement in the stock due to the central electricity regulatory commission’s (CERC) order that seems to be negative from 2014-15 onwards but we cannot take a linear negative view on the stock and further downside movement on the stock is unlikely. Currently stock is underpriced. Investors can bet on it for a longer horizon," said Vivek Gupta, director research at CapitalVia Global Research.

Newly uncovered hack campaign in Telegram

The campaign, which security firm Check Point has named Rampant Kitten, comprises two main components, one for Windows and the other for Android. Rampant Kitten’s objective is to steal Telegram messages, passwords, and two-factor authentication codes sent by SMS and then also take screenshots and record sounds within earshot of an infected phone, the researchers said in a post published on Friday.

وبيجوت Tube from us


Telegram وبيجوت Tube
FROM USA