Telegram Group & Telegram Channel
ዛሬ ላይ ብዙ ሀብቶች የሀሳብ፣ የጭንቀትና የሰላም ማጣት ምንጭ ሆነዋል፤ ሰው ዉድ መኪና ይዞ ወጥቶ እንዳይሰረቅብኝ የት ላቁም ብሎ ይብሰለሰላል፣ ስለ ደህንነቷ ይጨነቃል፡፡
ሞላም ጎደለ ዱንያ ላይ እንከን የሌለው ነገር የለም፡፡ ካለህ ብዙ አትፈንጥዝ፤ ከሌለህም ብዙ አትተክዝ፡፡
ጠንክረህ ሥራ። አላህን የሰው እጅ ከማየት የሚጠብቅህን ያህል ሪዝቅ ለምነው፤ ጤናን ለምነው፡፡
ሆስፒታል ከሚተኙበት የስፖንጅ ፍራሽ ይልቅ እቤት የሚተኙበት የገለባ ፍራሽ ምርጥ ነው፤ ታመህ ትንፋሽህ ከሚያጥር ሪዝቅህ ቢያጥር ይሻላል፡፡

ወዳጄ! ያለህበት ሁኔታ የቱን ያህል ቢከፋም ካንተ በባሰ ሁኔታ ዉስጥ ያለ ሰው መኖሩን ላፍታም ቢሆን እንዳትዘነጋ፡፡ ከሁሉም በላይ በአላህ ተደሰት፡፡ እሱን ካለህ አህያህን ቆስቁሰህ ዉጣ፡፡ መንገድ ላይ የምታገኘዉን ሁሉ በሙሉ ፈገግታ ሰባሐል ኸይር በል።

ሰባሐል ኸይር ❤️

ይለናል ውዱ መካሪያችን መሀመድ ሰኢድ Abx



tg-me.com/Golden_Speech/8748
Create:
Last Update:

ዛሬ ላይ ብዙ ሀብቶች የሀሳብ፣ የጭንቀትና የሰላም ማጣት ምንጭ ሆነዋል፤ ሰው ዉድ መኪና ይዞ ወጥቶ እንዳይሰረቅብኝ የት ላቁም ብሎ ይብሰለሰላል፣ ስለ ደህንነቷ ይጨነቃል፡፡
ሞላም ጎደለ ዱንያ ላይ እንከን የሌለው ነገር የለም፡፡ ካለህ ብዙ አትፈንጥዝ፤ ከሌለህም ብዙ አትተክዝ፡፡
ጠንክረህ ሥራ። አላህን የሰው እጅ ከማየት የሚጠብቅህን ያህል ሪዝቅ ለምነው፤ ጤናን ለምነው፡፡
ሆስፒታል ከሚተኙበት የስፖንጅ ፍራሽ ይልቅ እቤት የሚተኙበት የገለባ ፍራሽ ምርጥ ነው፤ ታመህ ትንፋሽህ ከሚያጥር ሪዝቅህ ቢያጥር ይሻላል፡፡

ወዳጄ! ያለህበት ሁኔታ የቱን ያህል ቢከፋም ካንተ በባሰ ሁኔታ ዉስጥ ያለ ሰው መኖሩን ላፍታም ቢሆን እንዳትዘነጋ፡፡ ከሁሉም በላይ በአላህ ተደሰት፡፡ እሱን ካለህ አህያህን ቆስቁሰህ ዉጣ፡፡ መንገድ ላይ የምታገኘዉን ሁሉ በሙሉ ፈገግታ ሰባሐል ኸይር በል።

ሰባሐል ኸይር ❤️

ይለናል ውዱ መካሪያችን መሀመድ ሰኢድ Abx

BY ወርቃማ ንግግሮች




Share with your friend now:
tg-me.com/Golden_Speech/8748

View MORE
Open in Telegram


ወርቃማ ንግግሮች Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

Spiking bond yields driving sharp losses in tech stocks

A spike in interest rates since the start of the year has accelerated a rotation out of high-growth technology stocks and into value stocks poised to benefit from a reopening of the economy. The Nasdaq has fallen more than 10% over the past month as the Dow has soared to record highs, with a spike in the 10-year US Treasury yield acting as the main catalyst. It recently surged to a cycle high of more than 1.60% after starting the year below 1%. But according to Jim Paulsen, the Leuthold Group's chief investment strategist, rising interest rates do not represent a long-term threat to the stock market. Paulsen expects the 10-year yield to cross 2% by the end of the year. A spike in interest rates and its impact on the stock market depends on the economic backdrop, according to Paulsen. Rising interest rates amid a strengthening economy "may prove no challenge at all for stocks," Paulsen said.

A project of our size needs at least a few hundred million dollars per year to keep going,” Mr. Durov wrote in his public channel on Telegram late last year. “While doing that, we will remain independent and stay true to our values, redefining how a tech company should operate.

ወርቃማ ንግግሮች from us


Telegram ወርቃማ ንግግሮች
FROM USA