Forwarded from አልፋና ዖሜጋ የንጽጽርና የትምህርት መገኛ አደባባይ (ንዋይ)
🟢 🟡 🔴
ግንቦት 29 | ከተሰዓቱ ቅዱሳን የሆኑ #አቡነ_አፍጼ እና #አቡነ_ጉባ በዓላቸው ነው፡፡
ከዘጠኙ ቅዱሳን ውስጥ አራቱ በምድር ላይ ሞትን ሳያዩ የተሰወሩ ናቸው፡፡ እነዚህም አቡነ አረጋዊ፣ አቡነ ገሪማ፣ አቡነ ሊቃኖስና አቡነ አፍጼ ናቸው።
☘️ አቡነ አፍጼ ☘️
አቡነ አፍጼ የተወለዱት እስያ ውስጥ በ5ኛው መቶ ክ/ዘመን ሲሆን ወላጆቻቸው አቡሊዲስና አቅሌስያ ይባላሉ፡፡
ሕዝቡ በጣዕመ ስብከታቸው ይገረም ስለ ነበር ‹‹አፍፄ-አፈ ዐፄ›› ብሏቸዋል፡፡ ይኽም የዐፄ/የንጉሥ አንደበት ያለው›› ወይም ‹‹ንግግር አዋቂ›› ማለት ነው፡፡
አቡነ አፍጼ ከ200 ዓመታት በላይ ቤተ ክርስቲያንን አገልግለው ግንቦት 29 ቀን በ684 ዓ.ም በሞት ፈንታ ተሰውረዋል፡፡
☘️ አቡነ ጉባ ☘️
እርሳቸውም የተወለዱት ታኅሣሥ 29 ቀን 336 ዓ.ም በመንፈቀ ሌሊት ነው፡፡ አባታቸው ጌርሎስ እናታቸው ቴዎዶክስያ የተባሉ ደጋግ ቅዱሳን ናቸው፡፡
አቡነ ጉባ በተወለዱ ቀን ጌታችን ከመላእክቱ ጋር በመውረዱ ቤታቸው ለ7 ቀናት በብርሃን ተሞልቶ ነበር፡፡ ሕጻኑ ጉባም ፈጣሪያቸውን ሃሌ ሉያ ብለው አመስግነዋል። በዚህም ቀን ዐረፉ።
◦🍀◦
#አቡነ_መዝራዕተ_ክርስቶስ
አባታቸው ለባሴ ክርስቶስ የዐፄ ፋሲል የቅርብ ወዳጅ የነበረ የጦር አዛዥ ደጃዝማች ሲሆን እናታቸው ሚላንያ ትባላለች፡፡ ጻድቁ ታኅሣሥ 29 ቀን በጎንደር ተወለዱ፡፡
ዓፄ ፋሲል ሴት ልጃቸውን ሊድሩላቸው ሲሉ ሸሽተው መነኮሱ። ከዛም በአርማጭሆ ደብረ ሙጅና፣ በዋልድባ፣ በጉንዳጉንዲ ማርያም፣ በመጠራ በምንኩስና ሲጋደሉ ኖሩ።
በዋልድባ ገዳም ሥዕለ ማርያምን በጎኑ ታቅፎ ሲያዝን ለብዙ መናንያን የተሰወረችው ደብረሲና የተባለች ቅድስት ቦታ ተገልጣላኋለች።
በኋላም በመሠረቷት በማይ ዱር ገዳም በ93 ዓመታቸው ግንቦት 29 ዐረፉ።
T.me/us/አልፋና ዖሜጋ የንጽጽርና የትምህርት መገኛ አደባባይ/com.Ewnet1Nat
ግንቦት 29 | ከተሰዓቱ ቅዱሳን የሆኑ #አቡነ_አፍጼ እና #አቡነ_ጉባ በዓላቸው ነው፡፡
ከዘጠኙ ቅዱሳን ውስጥ አራቱ በምድር ላይ ሞትን ሳያዩ የተሰወሩ ናቸው፡፡ እነዚህም አቡነ አረጋዊ፣ አቡነ ገሪማ፣ አቡነ ሊቃኖስና አቡነ አፍጼ ናቸው።
☘️ አቡነ አፍጼ ☘️
አቡነ አፍጼ የተወለዱት እስያ ውስጥ በ5ኛው መቶ ክ/ዘመን ሲሆን ወላጆቻቸው አቡሊዲስና አቅሌስያ ይባላሉ፡፡
ሕዝቡ በጣዕመ ስብከታቸው ይገረም ስለ ነበር ‹‹አፍፄ-አፈ ዐፄ›› ብሏቸዋል፡፡ ይኽም የዐፄ/የንጉሥ አንደበት ያለው›› ወይም ‹‹ንግግር አዋቂ›› ማለት ነው፡፡
አቡነ አፍጼ ከ200 ዓመታት በላይ ቤተ ክርስቲያንን አገልግለው ግንቦት 29 ቀን በ684 ዓ.ም በሞት ፈንታ ተሰውረዋል፡፡
☘️ አቡነ ጉባ ☘️
እርሳቸውም የተወለዱት ታኅሣሥ 29 ቀን 336 ዓ.ም በመንፈቀ ሌሊት ነው፡፡ አባታቸው ጌርሎስ እናታቸው ቴዎዶክስያ የተባሉ ደጋግ ቅዱሳን ናቸው፡፡
አቡነ ጉባ በተወለዱ ቀን ጌታችን ከመላእክቱ ጋር በመውረዱ ቤታቸው ለ7 ቀናት በብርሃን ተሞልቶ ነበር፡፡ ሕጻኑ ጉባም ፈጣሪያቸውን ሃሌ ሉያ ብለው አመስግነዋል። በዚህም ቀን ዐረፉ።
◦🍀◦
#አቡነ_መዝራዕተ_ክርስቶስ
አባታቸው ለባሴ ክርስቶስ የዐፄ ፋሲል የቅርብ ወዳጅ የነበረ የጦር አዛዥ ደጃዝማች ሲሆን እናታቸው ሚላንያ ትባላለች፡፡ ጻድቁ ታኅሣሥ 29 ቀን በጎንደር ተወለዱ፡፡
ዓፄ ፋሲል ሴት ልጃቸውን ሊድሩላቸው ሲሉ ሸሽተው መነኮሱ። ከዛም በአርማጭሆ ደብረ ሙጅና፣ በዋልድባ፣ በጉንዳጉንዲ ማርያም፣ በመጠራ በምንኩስና ሲጋደሉ ኖሩ።
በዋልድባ ገዳም ሥዕለ ማርያምን በጎኑ ታቅፎ ሲያዝን ለብዙ መናንያን የተሰወረችው ደብረሲና የተባለች ቅድስት ቦታ ተገልጣላኋለች።
በኋላም በመሠረቷት በማይ ዱር ገዳም በ93 ዓመታቸው ግንቦት 29 ዐረፉ።
T.me/us/አልፋና ዖሜጋ የንጽጽርና የትምህርት መገኛ አደባባይ/com.Ewnet1Nat
tg-me.com/Ewnet1Nat/13390
Create:
Last Update:
Last Update:
🟢 🟡 🔴
ግንቦት 29 | ከተሰዓቱ ቅዱሳን የሆኑ #አቡነ_አፍጼ እና #አቡነ_ጉባ በዓላቸው ነው፡፡
ከዘጠኙ ቅዱሳን ውስጥ አራቱ በምድር ላይ ሞትን ሳያዩ የተሰወሩ ናቸው፡፡ እነዚህም አቡነ አረጋዊ፣ አቡነ ገሪማ፣ አቡነ ሊቃኖስና አቡነ አፍጼ ናቸው።
☘️ አቡነ አፍጼ ☘️
አቡነ አፍጼ የተወለዱት እስያ ውስጥ በ5ኛው መቶ ክ/ዘመን ሲሆን ወላጆቻቸው አቡሊዲስና አቅሌስያ ይባላሉ፡፡
ሕዝቡ በጣዕመ ስብከታቸው ይገረም ስለ ነበር ‹‹አፍፄ-አፈ ዐፄ›› ብሏቸዋል፡፡ ይኽም የዐፄ/የንጉሥ አንደበት ያለው›› ወይም ‹‹ንግግር አዋቂ›› ማለት ነው፡፡
አቡነ አፍጼ ከ200 ዓመታት በላይ ቤተ ክርስቲያንን አገልግለው ግንቦት 29 ቀን በ684 ዓ.ም በሞት ፈንታ ተሰውረዋል፡፡
☘️ አቡነ ጉባ ☘️
እርሳቸውም የተወለዱት ታኅሣሥ 29 ቀን 336 ዓ.ም በመንፈቀ ሌሊት ነው፡፡ አባታቸው ጌርሎስ እናታቸው ቴዎዶክስያ የተባሉ ደጋግ ቅዱሳን ናቸው፡፡
አቡነ ጉባ በተወለዱ ቀን ጌታችን ከመላእክቱ ጋር በመውረዱ ቤታቸው ለ7 ቀናት በብርሃን ተሞልቶ ነበር፡፡ ሕጻኑ ጉባም ፈጣሪያቸውን ሃሌ ሉያ ብለው አመስግነዋል። በዚህም ቀን ዐረፉ።
◦🍀◦
#አቡነ_መዝራዕተ_ክርስቶስ
አባታቸው ለባሴ ክርስቶስ የዐፄ ፋሲል የቅርብ ወዳጅ የነበረ የጦር አዛዥ ደጃዝማች ሲሆን እናታቸው ሚላንያ ትባላለች፡፡ ጻድቁ ታኅሣሥ 29 ቀን በጎንደር ተወለዱ፡፡
ዓፄ ፋሲል ሴት ልጃቸውን ሊድሩላቸው ሲሉ ሸሽተው መነኮሱ። ከዛም በአርማጭሆ ደብረ ሙጅና፣ በዋልድባ፣ በጉንዳጉንዲ ማርያም፣ በመጠራ በምንኩስና ሲጋደሉ ኖሩ።
በዋልድባ ገዳም ሥዕለ ማርያምን በጎኑ ታቅፎ ሲያዝን ለብዙ መናንያን የተሰወረችው ደብረሲና የተባለች ቅድስት ቦታ ተገልጣላኋለች።
በኋላም በመሠረቷት በማይ ዱር ገዳም በ93 ዓመታቸው ግንቦት 29 ዐረፉ።
T.me/us/አልፋና ዖሜጋ የንጽጽርና የትምህርት መገኛ አደባባይ/com.Ewnet1Nat
ግንቦት 29 | ከተሰዓቱ ቅዱሳን የሆኑ #አቡነ_አፍጼ እና #አቡነ_ጉባ በዓላቸው ነው፡፡
ከዘጠኙ ቅዱሳን ውስጥ አራቱ በምድር ላይ ሞትን ሳያዩ የተሰወሩ ናቸው፡፡ እነዚህም አቡነ አረጋዊ፣ አቡነ ገሪማ፣ አቡነ ሊቃኖስና አቡነ አፍጼ ናቸው።
☘️ አቡነ አፍጼ ☘️
አቡነ አፍጼ የተወለዱት እስያ ውስጥ በ5ኛው መቶ ክ/ዘመን ሲሆን ወላጆቻቸው አቡሊዲስና አቅሌስያ ይባላሉ፡፡
ሕዝቡ በጣዕመ ስብከታቸው ይገረም ስለ ነበር ‹‹አፍፄ-አፈ ዐፄ›› ብሏቸዋል፡፡ ይኽም የዐፄ/የንጉሥ አንደበት ያለው›› ወይም ‹‹ንግግር አዋቂ›› ማለት ነው፡፡
አቡነ አፍጼ ከ200 ዓመታት በላይ ቤተ ክርስቲያንን አገልግለው ግንቦት 29 ቀን በ684 ዓ.ም በሞት ፈንታ ተሰውረዋል፡፡
☘️ አቡነ ጉባ ☘️
እርሳቸውም የተወለዱት ታኅሣሥ 29 ቀን 336 ዓ.ም በመንፈቀ ሌሊት ነው፡፡ አባታቸው ጌርሎስ እናታቸው ቴዎዶክስያ የተባሉ ደጋግ ቅዱሳን ናቸው፡፡
አቡነ ጉባ በተወለዱ ቀን ጌታችን ከመላእክቱ ጋር በመውረዱ ቤታቸው ለ7 ቀናት በብርሃን ተሞልቶ ነበር፡፡ ሕጻኑ ጉባም ፈጣሪያቸውን ሃሌ ሉያ ብለው አመስግነዋል። በዚህም ቀን ዐረፉ።
◦🍀◦
#አቡነ_መዝራዕተ_ክርስቶስ
አባታቸው ለባሴ ክርስቶስ የዐፄ ፋሲል የቅርብ ወዳጅ የነበረ የጦር አዛዥ ደጃዝማች ሲሆን እናታቸው ሚላንያ ትባላለች፡፡ ጻድቁ ታኅሣሥ 29 ቀን በጎንደር ተወለዱ፡፡
ዓፄ ፋሲል ሴት ልጃቸውን ሊድሩላቸው ሲሉ ሸሽተው መነኮሱ። ከዛም በአርማጭሆ ደብረ ሙጅና፣ በዋልድባ፣ በጉንዳጉንዲ ማርያም፣ በመጠራ በምንኩስና ሲጋደሉ ኖሩ።
በዋልድባ ገዳም ሥዕለ ማርያምን በጎኑ ታቅፎ ሲያዝን ለብዙ መናንያን የተሰወረችው ደብረሲና የተባለች ቅድስት ቦታ ተገልጣላኋለች።
በኋላም በመሠረቷት በማይ ዱር ገዳም በ93 ዓመታቸው ግንቦት 29 ዐረፉ።
T.me/us/አልፋና ዖሜጋ የንጽጽርና የትምህርት መገኛ አደባባይ/com.Ewnet1Nat
BY አልፋና ዖሜጋ የንጽጽርና የትምህርት መገኛ አደባባይ
![](https://photo.tg-me.com/u/cdn4.cdn-telegram.org/file/tkUDFnPf8I8rKC7RAxl3EK8R40hlMKWjSluPi0-kpAUv6QfzhSNmHEHs312b2j_6TR00J_oNlasRqRMGjf0Vxb9OPETUxICI8-rWTGBJJiyM8dx05xNXkSwl7yoel9_I5z0VU1A8K3k2WaNxjm6O73GsEe1fi0TR3rTFz8zsS_jpwtU1LaR7WF-ytcm8xnM_slGrdD99KCfPs8OLZ0BCp5FLX7JdOFe1kivut0Qx6wGxA2xsyz-b-E1SoUTkg__fELAfo-EL4jKNs53VOZyvdRrGWAta3ymv3wITB5GuuCXof9KUlI6BJUACVaRq8_6QkDXRXOtNCP33rwWTDN4e-w.jpg)
![](https://photo.tg-me.com/u/cdn4.cdn-telegram.org/file/sZtiTlI-TCUcdJixTheNNVbB8Rs3S1bN1WcZk4wkOO_jmGWyEkRYcbGjr4JQvCM-RMX_WVp67oxB7cyIHYTeobAFbZndMqKK7nDWbtwvIKt0XujJzAZh4vf9MdL8BLoPFwgsWcayQ3rEj5Q_0OL4Jf6EzoC9sQiNOkKsuYlw-JFkKkyAOYiSbcTeSvCaBq6PeVC3_bWCUlqLYnpDb-g7i-zB1HeYa9Re-eXWZXymJZqQ5BxfENMCF-ZQnF1-D0o6pTHPo-dPB7JunGn7J-OnbbwT7ko2bsxQMg3j0DH9K-JK_hC7YDxKFi0RLglTY-LbrPPE-U59t-SPSLoriXXcWA.jpg)
Share with your friend now:
tg-me.com/Ewnet1Nat/13390