Telegram Group & Telegram Channel
🟢 🟡 🔴
ግንቦት 24 | የክብር ባለቤት #ጌታችን_ኢየሱስ_ክርስቶስ ከእናቱ ከእመቤታችን #ቅድስት_ድንግል_ማርያም፣ #ከቅዱሳን_ዮሴፍና_ከሰሎሜ ጋራ ወደ ግብጽ ምድር ወረደ።

ያን ጊዜም እርሱ ጌታ የሁለት ዓመት ሕፃን ነበር። የጌታችንም ወደ ግብጽ መምጣት ስለ በርካታ ምክንያቶች ነው። ጥቂቶቹ፦

̏፩. ኄሮድስ ቢያገኘው ሊገድለው እንዳይችል። ስለዚህ ሌሎች ትስብእቱ (ሰው መሆኑ) ምትሐት ነው ብለው እንዳያስቡ፣

፪. የግብጽ ሰዎች በመካከላቸው በመመላለሱ ጸጋውን እንዲያገኙ፣ ጣዖታትንም ቀጥቅጦ ለማጥፋት።

፫. "እነሆ እግዚአብሔር በፈጣን ደመና ተቀምጦ ወደ ግብጽ ይወርዳል ጣዖታትም በፊቱ ይወድቃሉ" ያለው የነቢይ ኢሳይያስ ትንቢት ይፈጸም ዘንድ።

የክብር ባለቤት ጌታችንም በረቀቀ ጥበቡ ሸሸ። በመጀመሪያም የደረሱበት አገር ስሙ በስጣ ይባላል። አልተቀበሏቸውም። በዚያም የውኃ ጉድጓድ ቆፈሩ። ያቺም ውኃ ለሩቆች ፈዋሽ ስትሆን ለዚያች አገር ሰዎች ግን መራራ ሆነች።

ከዚያም በገምኑዲ መንገድ ተጉዘው ወንዝ ተሻግረው ወደ ምዕራብ ደረሱ። የክብር ባለቤት ጌታችንም ተረከዙን በአለት ላይ አደረገ። በተረከዙም አምሳል በአለቱ ላይ ተቀረጸች እስከ ዛሬ ያም ቦታ የጌታችን የተረከዝ ቅርጽ ተባለ።

ጌታችንም እመቤታችን ድንግል ማርያምን "እናቴ ሆይ በዚህ ቦታ ቤተ ክርስቲያን በስምሽ ይሠራ ዘንድ እንዳለው ዕወቂ። በውስጡም ድንቅ ተአምራትን አደርጋለሁ፤ ስሙም ደብረ ምጥማቅ ይባላል" አላት።

ግንቦት 24 እመቤታችን በደብረ ምጥማቅ በክብር ተገልጣ እየታየች 4ኛ ቀኗ ነው።
🌿🌿

www.tg-me.com/us/አልፋና ዖሜጋ የንጽጽርና የትምህርት መገኛ አደባባይ/com.Ewnet1Nat



tg-me.com/Ewnet1Nat/13381
Create:
Last Update:

🟢 🟡 🔴
ግንቦት 24 | የክብር ባለቤት #ጌታችን_ኢየሱስ_ክርስቶስ ከእናቱ ከእመቤታችን #ቅድስት_ድንግል_ማርያም፣ #ከቅዱሳን_ዮሴፍና_ከሰሎሜ ጋራ ወደ ግብጽ ምድር ወረደ።

ያን ጊዜም እርሱ ጌታ የሁለት ዓመት ሕፃን ነበር። የጌታችንም ወደ ግብጽ መምጣት ስለ በርካታ ምክንያቶች ነው። ጥቂቶቹ፦

̏፩. ኄሮድስ ቢያገኘው ሊገድለው እንዳይችል። ስለዚህ ሌሎች ትስብእቱ (ሰው መሆኑ) ምትሐት ነው ብለው እንዳያስቡ፣

፪. የግብጽ ሰዎች በመካከላቸው በመመላለሱ ጸጋውን እንዲያገኙ፣ ጣዖታትንም ቀጥቅጦ ለማጥፋት።

፫. "እነሆ እግዚአብሔር በፈጣን ደመና ተቀምጦ ወደ ግብጽ ይወርዳል ጣዖታትም በፊቱ ይወድቃሉ" ያለው የነቢይ ኢሳይያስ ትንቢት ይፈጸም ዘንድ።

የክብር ባለቤት ጌታችንም በረቀቀ ጥበቡ ሸሸ። በመጀመሪያም የደረሱበት አገር ስሙ በስጣ ይባላል። አልተቀበሏቸውም። በዚያም የውኃ ጉድጓድ ቆፈሩ። ያቺም ውኃ ለሩቆች ፈዋሽ ስትሆን ለዚያች አገር ሰዎች ግን መራራ ሆነች።

ከዚያም በገምኑዲ መንገድ ተጉዘው ወንዝ ተሻግረው ወደ ምዕራብ ደረሱ። የክብር ባለቤት ጌታችንም ተረከዙን በአለት ላይ አደረገ። በተረከዙም አምሳል በአለቱ ላይ ተቀረጸች እስከ ዛሬ ያም ቦታ የጌታችን የተረከዝ ቅርጽ ተባለ።

ጌታችንም እመቤታችን ድንግል ማርያምን "እናቴ ሆይ በዚህ ቦታ ቤተ ክርስቲያን በስምሽ ይሠራ ዘንድ እንዳለው ዕወቂ። በውስጡም ድንቅ ተአምራትን አደርጋለሁ፤ ስሙም ደብረ ምጥማቅ ይባላል" አላት።

ግንቦት 24 እመቤታችን በደብረ ምጥማቅ በክብር ተገልጣ እየታየች 4ኛ ቀኗ ነው።
🌿🌿

www.tg-me.com/us/አልፋና ዖሜጋ የንጽጽርና የትምህርት መገኛ አደባባይ/com.Ewnet1Nat

BY አልፋና ዖሜጋ የንጽጽርና የትምህርት መገኛ አደባባይ





Share with your friend now:
tg-me.com/Ewnet1Nat/13381

View MORE
Open in Telegram


አልፋና ዖሜጋ የንጽጽርና የትምህርት መገኛ አደባባይ Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

Launched in 2013, Telegram allows users to broadcast messages to a following via “channels”, or create public and private groups that are simple for others to access. Users can also send and receive large data files, including text and zip files, directly via the app.The platform said it has more than 500m active users, and topped 1bn downloads in August, according to data from SensorTower.

Why Telegram?

Telegram has no known backdoors and, even though it is come in for criticism for using proprietary encryption methods instead of open-source ones, those have yet to be compromised. While no messaging app can guarantee a 100% impermeable defense against determined attackers, Telegram is vulnerabilities are few and either theoretical or based on spoof files fooling users into actively enabling an attack.

አልፋና ዖሜጋ የንጽጽርና የትምህርት መገኛ አደባባይ from us


Telegram አልፋና ዖሜጋ የንጽጽርና የትምህርት መገኛ አደባባይ
FROM USA