Telegram Group & Telegram Channel
ኢትዮጵያ የዓለም ብርሃን መልእክት ከኅዳር 7 ፧ 1998ዓ.ም - 2016 ዓ.ም

መላው የኢ.ዓ.ብ ቤተሰብ፥ እንኳን የአባቶቻችንን ቃልኪዳን ያልዘነጋ የአብርሃሙ ሥላሴ ለዚች ቀን በቸርነቱ አቆይቶ፥ ሳይገባን ዘካሪ መስካሪ አደረገን፤ እንኳን አደረሰን፨
      ✥••┈┈┈••● ✥ ●••┈┈┈••✥

ይህ ቃል {ሕዝ. ፴፬፥፳፭-፴፩} በመላው ዓለም ለእግዚአብሔር ላደራችሁ ኹሉ ይመለከታል።

የቅዱሳን መላእክትን ተራዳኢነት፣ የእመቤታችንን እናትነትና ብፅዕትነት፥ አማላጅነት አምናችሁ፥ አክብራችሁ ለያዛችሁ ይመለከታል።

ጌታ በኮረብታው ዙሪያ፥
#_በኢትዮጵያና_ዙሪያዋ_ባሉ_ተራሮች_የሚተክለው_ብርሃን_የኹላችሁም_ቅኖች_መሰብሰቢያ_ይኾናል።

ልዑል እግዚአብሔር ኃዘናችሁን ወደ ደስታ ይለውጠዋል። የታመነው ጌታ ለልጆቹ የሚነፍገው የለም። #ይህም_ደርሷል። #በቅርቡ_ይኾናል።

#_ራሳችሁን_አጽዱ !
#_ጽኑ ! #_አይዟችሁ_አትፍሩ ! #_አትጨነቁ !

በቁጣው እሳት የምትጎበኘው ምድር ከእናንተ አንዲቷን ፀጉራችሁን እንኳ አይነካም።

#_በአባታችሁ_ጌታችን_መድኀኒታችን_ኢየሱስ_ክርስቶስ_ቅን_ፍርድም_ትደነቃላችሁ።

እግዚአብሔር አብ ፥ እግዚአብሔር ወልድ ፥ እግዚአብሔር መንፈስቅዱስ አሐዱ አምላክ ስሙ ይባረክ አሜን !!!

| ኅዳር 7 ፥ ፲፱፻፺፰ ዓ.ም ለሁሉ የተገለጸ ፥ የኢ.ዓ.ብ የመጀመርያይቱ መልእክት፡ ገጽ 7


▮ አልፋና ዖሜጋ ዘተዋሕዶ
T.me/us/አልፋና ዖሜጋ የንጽጽርና የትምህርት መገኛ አደባባይ/com.Ewnet1Nat 
www.tg-me.com/AlphaOmega930



tg-me.com/Ewnet1Nat/12030
Create:
Last Update:

ኢትዮጵያ የዓለም ብርሃን መልእክት ከኅዳር 7 ፧ 1998ዓ.ም - 2016 ዓ.ም

መላው የኢ.ዓ.ብ ቤተሰብ፥ እንኳን የአባቶቻችንን ቃልኪዳን ያልዘነጋ የአብርሃሙ ሥላሴ ለዚች ቀን በቸርነቱ አቆይቶ፥ ሳይገባን ዘካሪ መስካሪ አደረገን፤ እንኳን አደረሰን፨
      ✥••┈┈┈••● ✥ ●••┈┈┈••✥

ይህ ቃል {ሕዝ. ፴፬፥፳፭-፴፩} በመላው ዓለም ለእግዚአብሔር ላደራችሁ ኹሉ ይመለከታል።

የቅዱሳን መላእክትን ተራዳኢነት፣ የእመቤታችንን እናትነትና ብፅዕትነት፥ አማላጅነት አምናችሁ፥ አክብራችሁ ለያዛችሁ ይመለከታል።

ጌታ በኮረብታው ዙሪያ፥
#_በኢትዮጵያና_ዙሪያዋ_ባሉ_ተራሮች_የሚተክለው_ብርሃን_የኹላችሁም_ቅኖች_መሰብሰቢያ_ይኾናል።

ልዑል እግዚአብሔር ኃዘናችሁን ወደ ደስታ ይለውጠዋል። የታመነው ጌታ ለልጆቹ የሚነፍገው የለም። #ይህም_ደርሷል። #በቅርቡ_ይኾናል።

#_ራሳችሁን_አጽዱ !
#_ጽኑ ! #_አይዟችሁ_አትፍሩ ! #_አትጨነቁ !

በቁጣው እሳት የምትጎበኘው ምድር ከእናንተ አንዲቷን ፀጉራችሁን እንኳ አይነካም።

#_በአባታችሁ_ጌታችን_መድኀኒታችን_ኢየሱስ_ክርስቶስ_ቅን_ፍርድም_ትደነቃላችሁ።

እግዚአብሔር አብ ፥ እግዚአብሔር ወልድ ፥ እግዚአብሔር መንፈስቅዱስ አሐዱ አምላክ ስሙ ይባረክ አሜን !!!

| ኅዳር 7 ፥ ፲፱፻፺፰ ዓ.ም ለሁሉ የተገለጸ ፥ የኢ.ዓ.ብ የመጀመርያይቱ መልእክት፡ ገጽ 7


▮ አልፋና ዖሜጋ ዘተዋሕዶ
T.me/us/አልፋና ዖሜጋ የንጽጽርና የትምህርት መገኛ አደባባይ/com.Ewnet1Nat 
www.tg-me.com/AlphaOmega930

BY አልፋና ዖሜጋ የንጽጽርና የትምህርት መገኛ አደባባይ




Share with your friend now:
tg-me.com/Ewnet1Nat/12030

View MORE
Open in Telegram


አልፋና ዖሜጋ የንጽጽርና የትምህርት መገኛ አደባባይ Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

To pay the bills, Mr. Durov is issuing investors $1 billion to $1.5 billion of company debt, with the promise of discounted equity if the company eventually goes public, the people briefed on the plans said. He has also announced plans to start selling ads in public Telegram channels as soon as later this year, as well as offering other premium services for businesses and users.

That growth environment will include rising inflation and interest rates. Those upward shifts naturally accompany healthy growth periods as the demand for resources, products and services rise. Importantly, the Federal Reserve has laid out the rationale for not interfering with that natural growth transition.It's not exactly a fad, but there is a widespread willingness to pay up for a growth story. Classic fundamental analysis takes a back seat. Even negative earnings are ignored. In fact, positive earnings seem to be a limiting measure, producing the question, "Is that all you've got?" The preference is a vision of untold riches when the exciting story plays out as expected.

አልፋና ዖሜጋ የንጽጽርና የትምህርት መገኛ አደባባይ from us


Telegram አልፋና ዖሜጋ የንጽጽርና የትምህርት መገኛ አደባባይ
FROM USA