በአለም አቀፍ ደረጃ ለ113ኛ ጊዜ በሀገራችን ለ48ተኛ ጊዜ እንዲሁም በዩኒቨርሲቲያችን ለ15 የሚከበረው የሴቶች ቀንን (march 8) በማስመልከት የደብረ ብርሃን ዩኒቨርስቲ ሴቶች ህፃናትና ወጣቶች ዳይሮክሬት ፕሮግራም አዘጋጅቷል።
በፕሮግራሙ ላይ ሆሄ ተስፋ ኪነጥበብ ቡድን እንደተለመደው ግጥምና ሙዚቃን አዘጋጅቶ ኑ ሴቶችን እናብቃ ይላችኋል።
በመሆኑም ነገ ረቡዕ 4-07-16 ከሠዓት 7:30 በመመረቂያ አዳራሽ እንድትገኙ ሲሉ ጥሪአቸውን አስተላልፈዋል።
የደብረ ብርሃን ዩኒቨርስቲ ሴቶች ህፃናትና ወጣቶች ዳይሮትክሬት
በፕሮግራሙ ላይ ሆሄ ተስፋ ኪነጥበብ ቡድን እንደተለመደው ግጥምና ሙዚቃን አዘጋጅቶ ኑ ሴቶችን እናብቃ ይላችኋል።
በመሆኑም ነገ ረቡዕ 4-07-16 ከሠዓት 7:30 በመመረቂያ አዳራሽ እንድትገኙ ሲሉ ጥሪአቸውን አስተላልፈዋል።
የደብረ ብርሃን ዩኒቨርስቲ ሴቶች ህፃናትና ወጣቶች ዳይሮትክሬት
tg-me.com/DBU11/5355
Create:
Last Update:
Last Update:
በአለም አቀፍ ደረጃ ለ113ኛ ጊዜ በሀገራችን ለ48ተኛ ጊዜ እንዲሁም በዩኒቨርሲቲያችን ለ15 የሚከበረው የሴቶች ቀንን (march 8) በማስመልከት የደብረ ብርሃን ዩኒቨርስቲ ሴቶች ህፃናትና ወጣቶች ዳይሮክሬት ፕሮግራም አዘጋጅቷል።
በፕሮግራሙ ላይ ሆሄ ተስፋ ኪነጥበብ ቡድን እንደተለመደው ግጥምና ሙዚቃን አዘጋጅቶ ኑ ሴቶችን እናብቃ ይላችኋል።
በመሆኑም ነገ ረቡዕ 4-07-16 ከሠዓት 7:30 በመመረቂያ አዳራሽ እንድትገኙ ሲሉ ጥሪአቸውን አስተላልፈዋል።
የደብረ ብርሃን ዩኒቨርስቲ ሴቶች ህፃናትና ወጣቶች ዳይሮትክሬት
በፕሮግራሙ ላይ ሆሄ ተስፋ ኪነጥበብ ቡድን እንደተለመደው ግጥምና ሙዚቃን አዘጋጅቶ ኑ ሴቶችን እናብቃ ይላችኋል።
በመሆኑም ነገ ረቡዕ 4-07-16 ከሠዓት 7:30 በመመረቂያ አዳራሽ እንድትገኙ ሲሉ ጥሪአቸውን አስተላልፈዋል።
የደብረ ብርሃን ዩኒቨርስቲ ሴቶች ህፃናትና ወጣቶች ዳይሮትክሬት
BY DBU Daily News
Share with your friend now:
tg-me.com/DBU11/5355