Telegram Group & Telegram Channel
💔የባከነች_ነብስ💔

♥️ እዉነተኛ ታሪክ♥️

#ክፍል_➊➋

...🖊''ሀዘን በጊዜ ክንፎች ይበራል'' የሚባለዉ ለካ እዉነት ነዉ! የአባቴ ክህደትና የእናቴ ሞት እድሜ ዘመኔን ከልቤ ታትሞ የሚኖር የስቃይ ጠባሳ ቢሆንም በዘመድ አዝማድ ልመናና ቁጣ በየቀኑ ማልቀሴን ቀነስኩ። ቀን በቀን እየተተካ አዲስ ሳምንት ይወለዳል... ሳምንትም እራሱን አሳድጎ ወር ይሆናል... እኔም የእናቴን አርባ ካወጣሁ በሗላ የነበሩንን ንብረቶች ሙሉ በመሉ ሽጬ እናቴን የነጠቀኝን ከተማ ለአንዴና ለመጨረሻ ጊዜ ተሰናብቼ አዲስ አበባ አክስቴ ጋር ኑሮዬን ከጀመርኩ ቀናቶች ተቆጠሩ። በዚህ ሁሉ ጊዜ ዉስጥ ታዲያ የአቤል ደብዛ መጥፋት ይገርመኝ ያስጨንቀኝም ነበር። ያ ሁሉ ዛቻና ማስፈራሪያዉ እንደዘበት ቀርቶ የዉሃ ሽታ የሆነዉ ምናልባት ሌላ ተንኮል እያሰበ ሊሆን እንደሚችል እንጂ እንዲሁ ዝም ብሎ እንደማይተወኝ ዉስጤ ካመነ ሰነባብቷል። ስለ አባቴ ይህን ሰማሁ... እዚህ ቦታ አየሁት... የሚል አንድም ሰዉ አልተገኘም ብቻ አባቴን ሳስብ የእናቴ ገዳይነቱ እንጂ ወላጅነቱ አልታይሽ እያለኝ በሌላ በኩል እንደ አቤል አይነት የሰዉን እምነት ከአፈር የሚቀላቅል ወንድ በምድር ላይ እስካለ ድረስ እኔ ያለቀስኩትን እንባ፤የተሰቃየሁትን ስቃይ ዳግም ሌላ ሴቶች መቅመሳቸዉ የማይቀር መሆኑን ሳስብ የበቀል እሳት በዉስጤ ይርመሰመሳል። ለእየሩስ አቤል ያደረገኝን ነገር በሙሉ አንድም ሳላስቀር በዝርዝር ባስረዳትም
<<ለምን አንከሰዉም?>> ከሚል ሀሳብና እጅግ በጣም ከማዘን የተሻለ አማራጭ ልትሰጠኝ አልቻለችም። ምን ብዬ እከሰዋለሁ? በምን ማስረጃ? መንፈሴ ላይ ላደረሰዉስ የጥፋት አለንጋ ማን ምስክር ይሆነኛል? ይልቅ መዉጫ መግቢያዉን የሚኖረበትን ሰፈር በአጠቃላይ ስለ እሱ የሚያጣራ ሰዉ እንደትፈልግልኝ እየለመንኩ ጠየኳት አላሳፈረችኝም! ሰፈራቸዉ የሚገኝ ኤልያስ ከተባለ ልጅ ጋር አስተዋወቀችኝ የጠየኩትን ነገር እንደሚያከናዉንልኝ እኔም ለሚያደርግልኝ ነገር ጥሩ ክፍያ ልፈፅምለት ተስማማን። አቤል ከሚኖርበት ፒያሳ አካባቢ በጠዋት ተነስቶ ቦሌ ወደሚገኘዉ የኤሌክትሮኒክስ እቃዎች መሸጫ ሱቅ እንደሚሄድ ማታ 2:30 አካባቢ ሱቁን ዘግቶ ወደ ሚኖርበት ፒያሳ እንደሚመለስ አብዛኛዉን ጊዜ ድርጊቶቹ ተመሳሳይ እንደሆኑና በብዛት ሴቶች ወደ ሱቁ እንደሚመላለሱ በአንድ ሳምንት ጊዜ ዉስጥ አጣርቶ ነገረኝ። እየሩስን አቤል ወደሚሰራበት ሱቅ መሄድ እንደምፈልግ ስነግራት በሀሳቤ እንደማትስማማ ገለፀችልኝ የቱንም ያህል ብትቃወመኝም ልታሳምነኝ ስላልቻለች ያላት አማራጭ ሀሳቤን መደገፍ ብቻ ሆነ። ሙሉ ጥቁር በጥቁር የሀዘን ልብሴን እንደለበስኩ ከሳሪስ ወደ ቦሌ የሚሄድ ታክሲ ዉስጥ ከእየሩስ ጋር ገባን።
በዳይ ይረሳል
ቀን ቀን ወልዶ
ቀን ሲጨምር ቀን ሲተካ
አይረሳም ተበዳይ ለካ
የበደልሽኝ እንዳልረሳ ሆኛለሁ
ከልቤ እንዴት እስቃለሁ?
በሚያሳዝን ቅላፄ ከታክሲ ዉስጥ የሚንቆረቆረዉ የመልካሙ ተበጀ ዜማ ውስጤን ያላዉሰዉ ጀመር...
ልቤ ቆስሎ
ዉስጥ አንጀቴ እርር ብሎ
ፍም መስሎ ተቀጣጥሎ
በደል ረመጥ ሆኖ አቃጥሎኝ
ስንገበገብ ጥርሴን ባሳይሽም
ልቤ አይስቅልሽም!

<<ቦሌ ወራጆች መጨረሻዉ!>> የማይስቅ ልቤን ይዤ ከታክሲዉ ወረድኩ
የበቀሌ የመጀመሪያ ቀን...ወደ አቤል ሱቅ በድፍረትና በልበ ሙሉነት ነበር የምራመደዉ...


For any comments inbox 📥

👇👇

@Juliiian

ይቀጥላል...

ታሪኩ ቶሎ እንዲቀጥል👉 ♥️ VOTE አርጉ፡፡ክፍል 13 ከ200♥️ ቡኃላ ይቀጥላል፡፡

,,,,,,,,,,,,🌹🌹🌹🌹,,,,,,,,,,,
••●◉Join us share◉●••



tg-me.com/Campus_love/1896
Create:
Last Update:

💔የባከነች_ነብስ💔

♥️ እዉነተኛ ታሪክ♥️

#ክፍል_➊➋

...🖊''ሀዘን በጊዜ ክንፎች ይበራል'' የሚባለዉ ለካ እዉነት ነዉ! የአባቴ ክህደትና የእናቴ ሞት እድሜ ዘመኔን ከልቤ ታትሞ የሚኖር የስቃይ ጠባሳ ቢሆንም በዘመድ አዝማድ ልመናና ቁጣ በየቀኑ ማልቀሴን ቀነስኩ። ቀን በቀን እየተተካ አዲስ ሳምንት ይወለዳል... ሳምንትም እራሱን አሳድጎ ወር ይሆናል... እኔም የእናቴን አርባ ካወጣሁ በሗላ የነበሩንን ንብረቶች ሙሉ በመሉ ሽጬ እናቴን የነጠቀኝን ከተማ ለአንዴና ለመጨረሻ ጊዜ ተሰናብቼ አዲስ አበባ አክስቴ ጋር ኑሮዬን ከጀመርኩ ቀናቶች ተቆጠሩ። በዚህ ሁሉ ጊዜ ዉስጥ ታዲያ የአቤል ደብዛ መጥፋት ይገርመኝ ያስጨንቀኝም ነበር። ያ ሁሉ ዛቻና ማስፈራሪያዉ እንደዘበት ቀርቶ የዉሃ ሽታ የሆነዉ ምናልባት ሌላ ተንኮል እያሰበ ሊሆን እንደሚችል እንጂ እንዲሁ ዝም ብሎ እንደማይተወኝ ዉስጤ ካመነ ሰነባብቷል። ስለ አባቴ ይህን ሰማሁ... እዚህ ቦታ አየሁት... የሚል አንድም ሰዉ አልተገኘም ብቻ አባቴን ሳስብ የእናቴ ገዳይነቱ እንጂ ወላጅነቱ አልታይሽ እያለኝ በሌላ በኩል እንደ አቤል አይነት የሰዉን እምነት ከአፈር የሚቀላቅል ወንድ በምድር ላይ እስካለ ድረስ እኔ ያለቀስኩትን እንባ፤የተሰቃየሁትን ስቃይ ዳግም ሌላ ሴቶች መቅመሳቸዉ የማይቀር መሆኑን ሳስብ የበቀል እሳት በዉስጤ ይርመሰመሳል። ለእየሩስ አቤል ያደረገኝን ነገር በሙሉ አንድም ሳላስቀር በዝርዝር ባስረዳትም
<<ለምን አንከሰዉም?>> ከሚል ሀሳብና እጅግ በጣም ከማዘን የተሻለ አማራጭ ልትሰጠኝ አልቻለችም። ምን ብዬ እከሰዋለሁ? በምን ማስረጃ? መንፈሴ ላይ ላደረሰዉስ የጥፋት አለንጋ ማን ምስክር ይሆነኛል? ይልቅ መዉጫ መግቢያዉን የሚኖረበትን ሰፈር በአጠቃላይ ስለ እሱ የሚያጣራ ሰዉ እንደትፈልግልኝ እየለመንኩ ጠየኳት አላሳፈረችኝም! ሰፈራቸዉ የሚገኝ ኤልያስ ከተባለ ልጅ ጋር አስተዋወቀችኝ የጠየኩትን ነገር እንደሚያከናዉንልኝ እኔም ለሚያደርግልኝ ነገር ጥሩ ክፍያ ልፈፅምለት ተስማማን። አቤል ከሚኖርበት ፒያሳ አካባቢ በጠዋት ተነስቶ ቦሌ ወደሚገኘዉ የኤሌክትሮኒክስ እቃዎች መሸጫ ሱቅ እንደሚሄድ ማታ 2:30 አካባቢ ሱቁን ዘግቶ ወደ ሚኖርበት ፒያሳ እንደሚመለስ አብዛኛዉን ጊዜ ድርጊቶቹ ተመሳሳይ እንደሆኑና በብዛት ሴቶች ወደ ሱቁ እንደሚመላለሱ በአንድ ሳምንት ጊዜ ዉስጥ አጣርቶ ነገረኝ። እየሩስን አቤል ወደሚሰራበት ሱቅ መሄድ እንደምፈልግ ስነግራት በሀሳቤ እንደማትስማማ ገለፀችልኝ የቱንም ያህል ብትቃወመኝም ልታሳምነኝ ስላልቻለች ያላት አማራጭ ሀሳቤን መደገፍ ብቻ ሆነ። ሙሉ ጥቁር በጥቁር የሀዘን ልብሴን እንደለበስኩ ከሳሪስ ወደ ቦሌ የሚሄድ ታክሲ ዉስጥ ከእየሩስ ጋር ገባን።
በዳይ ይረሳል
ቀን ቀን ወልዶ
ቀን ሲጨምር ቀን ሲተካ
አይረሳም ተበዳይ ለካ
የበደልሽኝ እንዳልረሳ ሆኛለሁ
ከልቤ እንዴት እስቃለሁ?
በሚያሳዝን ቅላፄ ከታክሲ ዉስጥ የሚንቆረቆረዉ የመልካሙ ተበጀ ዜማ ውስጤን ያላዉሰዉ ጀመር...
ልቤ ቆስሎ
ዉስጥ አንጀቴ እርር ብሎ
ፍም መስሎ ተቀጣጥሎ
በደል ረመጥ ሆኖ አቃጥሎኝ
ስንገበገብ ጥርሴን ባሳይሽም
ልቤ አይስቅልሽም!

<<ቦሌ ወራጆች መጨረሻዉ!>> የማይስቅ ልቤን ይዤ ከታክሲዉ ወረድኩ
የበቀሌ የመጀመሪያ ቀን...ወደ አቤል ሱቅ በድፍረትና በልበ ሙሉነት ነበር የምራመደዉ...


For any comments inbox 📥

👇👇

@Juliiian

ይቀጥላል...

ታሪኩ ቶሎ እንዲቀጥል👉 ♥️ VOTE አርጉ፡፡ክፍል 13 ከ200♥️ ቡኃላ ይቀጥላል፡፡

,,,,,,,,,,,,🌹🌹🌹🌹,,,,,,,,,,,
••●◉Join us share◉●••

BY Campus love ❤ Stories


Warning: Undefined variable $i in /var/www/tg-me/post.php on line 283

Share with your friend now:
tg-me.com/Campus_love/1896

View MORE
Open in Telegram


Campus love Stories Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

Telegram has exploded as a hub for cybercriminals looking to buy, sell and share stolen data and hacking tools, new research shows, as the messaging app emerges as an alternative to the dark web.An investigation by cyber intelligence group Cyberint, together with the Financial Times, found a ballooning network of hackers sharing data leaks on the popular messaging platform, sometimes in channels with tens of thousands of subscribers, lured by its ease of use and light-touch moderation.

China’s stock markets are some of the largest in the world, with total market capitalization reaching RMB 79 trillion (US$12.2 trillion) in 2020. China’s stock markets are seen as a crucial tool for driving economic growth, in particular for financing the country’s rapidly growing high-tech sectors.Although traditionally closed off to overseas investors, China’s financial markets have gradually been loosening restrictions over the past couple of decades. At the same time, reforms have sought to make it easier for Chinese companies to list on onshore stock exchanges, and new programs have been launched in attempts to lure some of China’s most coveted overseas-listed companies back to the country.

Campus love Stories from us


Telegram Campus love ❤ Stories
FROM USA