Notice: file_put_contents(): Write of 7788 bytes failed with errno=28 No space left on device in /var/www/tg-me/post.php on line 50
Tikvah-University | Telegram Webview: TikvahUniversity/7532 -
Telegram Group & Telegram Channel
በትግራይ ክልል ላለፉት ሦስት ቀናት ሲሰጥ የቆየው የስምንተኛ ክፍል ፈተና ተጠናቋል።

ፈተናው በክልሉ በ75 ወረዳዎች በሚገኙ 1,007 ትምህርት ቤቶች ተሰጥቷል።

60 ሺህ የሚጠጉ የስምንተኛ ክፍል ተማሪዎች ፈተናውን እንደወሰዱ ተገልጿል።

ፈተናውን በ518 ትምህርት ቤቶች ለመስጠት አለመቻሉን የክልሉ ትምህርት ቢሮ አሳውቋል።

@tikvahuniversity



tg-me.com/TikvahUniversity/7532
Create:
Last Update:

በትግራይ ክልል ላለፉት ሦስት ቀናት ሲሰጥ የቆየው የስምንተኛ ክፍል ፈተና ተጠናቋል።

ፈተናው በክልሉ በ75 ወረዳዎች በሚገኙ 1,007 ትምህርት ቤቶች ተሰጥቷል።

60 ሺህ የሚጠጉ የስምንተኛ ክፍል ተማሪዎች ፈተናውን እንደወሰዱ ተገልጿል።

ፈተናውን በ518 ትምህርት ቤቶች ለመስጠት አለመቻሉን የክልሉ ትምህርት ቢሮ አሳውቋል።

@tikvahuniversity

BY Tikvah-University




Share with your friend now:
tg-me.com/TikvahUniversity/7532

View MORE
Open in Telegram


Tikvah University Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

The seemingly negative pandemic effects and resource/product shortages are encouraging and allowing organizations to innovate and change.The news of cash-rich organizations getting ready for the post-Covid growth economy is a sign of more than capital spending plans. Cash provides a cushion for risk-taking and a tool for growth.

Tikvah University from us


Telegram Tikvah-University
FROM USA