Telegram Group & Telegram Channel
Mizan Institute of Technology - MiT🇪🇹
በዱቤ አጫጭር ኮርሶችን የምትሰለጥኑበትን እድል አመቻችተናል! ለ12ኛ ክፍል ተፈታኞች ልዩ ፓኬጅ አለን! የ7ኛ ዙር ምዝገባችን ጥቅምት 01/2017 ተጀምሯል! እስከ ጥቅምት 15/2017 ይቀጥላል! ክላስ ምዝገባ እንዳለቀ ይጀመራል! ምን ምን የአጫጭር ጊዜ ስልጠናዎችን እንሰጣለን?🤔 ላለፉት አመታት በፉል ስታክ ድረ ገፅ ማበልፀግ አብሯችሁ የዘለቀው ተቋማችን የትምህርት አሰጣጥ ዘዴውን በማዘመን ከድረ…
የዱቤ አገልግሎታችንን በተመለከተ ማብራሪያ:

ለምሳሌ እኛ ጋ የምትወስዱት ኮርስ ወርሃዊ ክፍያው 4 ሺ ብር ከሆነ እና ኮርሱ የሚፈጀው ጊዜ 3 ወር ከሆነ አጠቃላይ ኮርሱን ለማጠናቀቅ 12 ሺ ብር ያስፈልጋል:: ይህን ብር ወደማንኛውም ዳሽን ባንክ ቅርንጫፍ በማቅናት የመንግስት ሠራተኛ ወይንም የባንክ ሰራተኛ ወይም የኢትዮ ቴሌኮም ወይንም የአየር መንገድ ሰራተኛ የሆነን ሰው ተያዥ ይዛችሁ በመሄድ ሙሉውን ይከፍሉላችሗል:: ወይም ለራሳችሁ ደመወዛችሁን በዳሽን ባንክ የሚከፍል ተቋም ተቀጣሪ ሰራተኛ ከሆናቹህ ተያዥ አያስፈልጋችሁም:: እናንተ ይህንን ገንዘብ በ3 ወራት ውስጥ ለኛ ከመክፈል በ6 ወይም በ12 ወራት ውስጥ በየወሩ ትከፍሏቸዋላችሁ:: ነገር ግን ለ3 ወር ከሆነ ያበደሯችሁ 2.5%፣ ለ6 ወር ከሆነ 4%፣ ለ12 ወር ከሆነ 8% የአገልግለለት ክፍያ ያስጨምሯችሗል:: ይህ ወለድ ሳይሆን የአገልገሎት ክፍያ ነው:: ይህም በየወሩ 1 ሺ ብር እና 8% ጭማሪ (80 ብር) በድምሩ በየወሩ 1,080 ብር እየከፈላችሁ በ12 ወራት ውስጥ ታጠናቅቃላችሁ:: በየወሩ ለነርሱ መክፈል የምትጀምሩት አገልግሎቱን በሰጧችሁ ከ1 ወር ቡሃላ ነው:: በ12 ወሩ መጨረሻ 12,960 ብር ትከፍላላችሁ:: ይህም በአመት 960 ብር ብቻ ጭማሪ ለአገልግሎት ከፈላችሁ:: ይህ ደግሞ በትክክል ከተማራችሁ የ3 ወር ኮርሱን እንዳጠናቀቃችሁ በ15 ሺህ ብር ደመወዝ ብትቀጠሩ ወይም የ30 ሺ ብር ፕሮጀክት ብትሰሩ መዝጋት ትችላላቹህ::

ዳሽን ባንክ ከመጠየቃችሁ በፊት የምትማሩት ኮርስ ምን እንደሆነ አውቆ መምረጥ፣ የጊዜና የክፍያ መጠኑን ማወቅ ይቀድማል:: የምታናግሩት የዳሽን ባንክ ቅርንጫፍ ካልተረዳችሁ ለራሳቸው ሰው 0910267170 ዳዊት ዮሐንስ ብላችሁ ደውሉና አገናኟቸው:: አድስ አበባ ያላችሁ ቤተል ሰፈረ ኢዮር ቅርንጫፍ ብትመጡ ያለ ተጨማሪ ማብራሪያ ያስተናግዷችሗል::

ተጨማሪ ማብራሪያ ከፈለጋችሁ በውስጥ ጠይቁን:: ስንመልስ የምንዘገይባችሁ ከይቅርታ ጋር ታገሱን::



tg-me.com/MizanInstituteOfTechnology/312
Create:
Last Update:

የዱቤ አገልግሎታችንን በተመለከተ ማብራሪያ:

ለምሳሌ እኛ ጋ የምትወስዱት ኮርስ ወርሃዊ ክፍያው 4 ሺ ብር ከሆነ እና ኮርሱ የሚፈጀው ጊዜ 3 ወር ከሆነ አጠቃላይ ኮርሱን ለማጠናቀቅ 12 ሺ ብር ያስፈልጋል:: ይህን ብር ወደማንኛውም ዳሽን ባንክ ቅርንጫፍ በማቅናት የመንግስት ሠራተኛ ወይንም የባንክ ሰራተኛ ወይም የኢትዮ ቴሌኮም ወይንም የአየር መንገድ ሰራተኛ የሆነን ሰው ተያዥ ይዛችሁ በመሄድ ሙሉውን ይከፍሉላችሗል:: ወይም ለራሳችሁ ደመወዛችሁን በዳሽን ባንክ የሚከፍል ተቋም ተቀጣሪ ሰራተኛ ከሆናቹህ ተያዥ አያስፈልጋችሁም:: እናንተ ይህንን ገንዘብ በ3 ወራት ውስጥ ለኛ ከመክፈል በ6 ወይም በ12 ወራት ውስጥ በየወሩ ትከፍሏቸዋላችሁ:: ነገር ግን ለ3 ወር ከሆነ ያበደሯችሁ 2.5%፣ ለ6 ወር ከሆነ 4%፣ ለ12 ወር ከሆነ 8% የአገልግለለት ክፍያ ያስጨምሯችሗል:: ይህ ወለድ ሳይሆን የአገልገሎት ክፍያ ነው:: ይህም በየወሩ 1 ሺ ብር እና 8% ጭማሪ (80 ብር) በድምሩ በየወሩ 1,080 ብር እየከፈላችሁ በ12 ወራት ውስጥ ታጠናቅቃላችሁ:: በየወሩ ለነርሱ መክፈል የምትጀምሩት አገልግሎቱን በሰጧችሁ ከ1 ወር ቡሃላ ነው:: በ12 ወሩ መጨረሻ 12,960 ብር ትከፍላላችሁ:: ይህም በአመት 960 ብር ብቻ ጭማሪ ለአገልግሎት ከፈላችሁ:: ይህ ደግሞ በትክክል ከተማራችሁ የ3 ወር ኮርሱን እንዳጠናቀቃችሁ በ15 ሺህ ብር ደመወዝ ብትቀጠሩ ወይም የ30 ሺ ብር ፕሮጀክት ብትሰሩ መዝጋት ትችላላቹህ::

ዳሽን ባንክ ከመጠየቃችሁ በፊት የምትማሩት ኮርስ ምን እንደሆነ አውቆ መምረጥ፣ የጊዜና የክፍያ መጠኑን ማወቅ ይቀድማል:: የምታናግሩት የዳሽን ባንክ ቅርንጫፍ ካልተረዳችሁ ለራሳቸው ሰው 0910267170 ዳዊት ዮሐንስ ብላችሁ ደውሉና አገናኟቸው:: አድስ አበባ ያላችሁ ቤተል ሰፈረ ኢዮር ቅርንጫፍ ብትመጡ ያለ ተጨማሪ ማብራሪያ ያስተናግዷችሗል::

ተጨማሪ ማብራሪያ ከፈለጋችሁ በውስጥ ጠይቁን:: ስንመልስ የምንዘገይባችሁ ከይቅርታ ጋር ታገሱን::

BY Mizan Institute of Technology - MiT🇪🇹




Share with your friend now:
tg-me.com/MizanInstituteOfTechnology/312

View MORE
Open in Telegram


Mizan Institute of Technology MiT🇪🇹 Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

Telegram Be The Next Best SPAC

I have no inside knowledge of a potential stock listing of the popular anti-Whatsapp messaging app, Telegram. But I know this much, judging by most people I talk to, especially crypto investors, if Telegram ever went public, people would gobble it up. I know I would. I’m waiting for it. So is Sergei Sergienko, who claims he owns $800,000 of Telegram’s pre-initial coin offering (ICO) tokens. “If Telegram does a SPAC IPO, there would be demand for this issue. It would probably outstrip the interest we saw during the ICO. Why? Because as of right now Telegram looks like a liberal application that can accept anyone - right after WhatsApp and others have turn on the censorship,” he says.

Mizan Institute of Technology MiT🇪🇹 from us


Telegram Mizan Institute of Technology - MiT🇪🇹
FROM USA