Telegram Group & Telegram Channel
ንጉሡ ሁልጊዜ አዲስ ዓመት ሲመጣ እስረኞችን የመጎብኘት ባህል ነበረው። የተለወጡትንም ማለትም የታረሙ እስረኞችንም በምህረት የመፍታት ተግባር ያከናውናል።
በአንድ የዘመን መለወጫም እስረኞችን ሲጎበኝ ይህ ሆነ?

አንዱ እስረኛ "ንጉሥ ሆይ እኔ ፍፁም ጨዋ ነኝ በሀሰት ሰርቀሃል ብለው ነው ያሰሩኝ። ምህረትህ ይገባኛል"አለ...

ሌላኛው ደሞ"ንጉሥ ሆይ እኔ ደበደብኩት እንጂ አልገደልኩትም። ንፁህ ሰው ነኝ ምህረትህ ይገባኛል " አለ...

ሌላም እስረኛ "ንጉሥ ሆይ እኔ ጫፏን አልነኳኋትም ሳምኳት እንጂ ደፈረኝ ያለችው የሀሰት ቃል ነው እባክህ ፍታኝ" አለ...
አንድ እስረኛ ግን "ንጉሥ ሆይ እኔ እንኳ የሚገባኝን ነው ያገኘሁት የወንድሜን እምነት ማጉደል አይገባኝም ነበር" አለ።
ንጉሡም በሉ ይህንን እስረኛ ፍቱት አለ። ጥፋተኛ መሆኑን በማመኑም የንጉሱን ምህረት አገኘ።
***
ስህተትን አምኖ መቀበል ‼️

@heppymuslim29



tg-me.com/heppymuslim29/6449
Create:
Last Update:

ንጉሡ ሁልጊዜ አዲስ ዓመት ሲመጣ እስረኞችን የመጎብኘት ባህል ነበረው። የተለወጡትንም ማለትም የታረሙ እስረኞችንም በምህረት የመፍታት ተግባር ያከናውናል።
በአንድ የዘመን መለወጫም እስረኞችን ሲጎበኝ ይህ ሆነ?

አንዱ እስረኛ "ንጉሥ ሆይ እኔ ፍፁም ጨዋ ነኝ በሀሰት ሰርቀሃል ብለው ነው ያሰሩኝ። ምህረትህ ይገባኛል"አለ...

ሌላኛው ደሞ"ንጉሥ ሆይ እኔ ደበደብኩት እንጂ አልገደልኩትም። ንፁህ ሰው ነኝ ምህረትህ ይገባኛል " አለ...

ሌላም እስረኛ "ንጉሥ ሆይ እኔ ጫፏን አልነኳኋትም ሳምኳት እንጂ ደፈረኝ ያለችው የሀሰት ቃል ነው እባክህ ፍታኝ" አለ...
አንድ እስረኛ ግን "ንጉሥ ሆይ እኔ እንኳ የሚገባኝን ነው ያገኘሁት የወንድሜን እምነት ማጉደል አይገባኝም ነበር" አለ።
ንጉሡም በሉ ይህንን እስረኛ ፍቱት አለ። ጥፋተኛ መሆኑን በማመኑም የንጉሱን ምህረት አገኘ።
***
ስህተትን አምኖ መቀበል ‼️

@heppymuslim29

BY HAppy Mûslimah


Warning: Undefined variable $i in /var/www/tg-me/post.php on line 280

Share with your friend now:
tg-me.com/heppymuslim29/6449

View MORE
Open in Telegram


HAppy Mûslimah Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

How Does Bitcoin Work?

Bitcoin is built on a distributed digital record called a blockchain. As the name implies, blockchain is a linked body of data, made up of units called blocks that contain information about each and every transaction, including date and time, total value, buyer and seller, and a unique identifying code for each exchange. Entries are strung together in chronological order, creating a digital chain of blocks. “Once a block is added to the blockchain, it becomes accessible to anyone who wishes to view it, acting as a public ledger of cryptocurrency transactions,” says Stacey Harris, consultant for Pelicoin, a network of cryptocurrency ATMs. Blockchain is decentralized, which means it’s not controlled by any one organization. “It’s like a Google Doc that anyone can work on,” says Buchi Okoro, CEO and co-founder of African cryptocurrency exchange Quidax. “Nobody owns it, but anyone who has a link can contribute to it. And as different people update it, your copy also gets updated.”

How Does Telegram Make Money?

Telegram is a free app and runs on donations. According to a blog on the telegram: We believe in fast and secure messaging that is also 100% free. Pavel Durov, who shares our vision, supplied Telegram with a generous donation, so we have quite enough money for the time being. If Telegram runs out, we will introduce non-essential paid options to support the infrastructure and finance developer salaries. But making profits will never be an end-goal for Telegram.

HAppy Mûslimah from us


Telegram HAppy Mûslimah
FROM USA