Telegram Group Search
በመጨረሻ እርስ በርስ እንደምትጀምሩ እርግጥ ነበር።
ፋኖ በፋኖ ላይ ተነሳ
#Sponsored...👇
#DMC realestate

Oduu Gamachisa DMC Realstate Irraa
Handhuura magalaa nannoo Labuu Kan argamu jireenyaaf mijataa kan ta’e Apartama Kaffaltii duraa harka 10 qofa kanfaluun abbaa mana ta’a!
Karee 65,000 irraa kan jiru, Istidiyoo irra kaasee hanga abbaa ciisichaa 4 kan qabuu
 50/50 filannoo baankii qopheessineerra.
 Istidiyoo Karee 58.
 Abbaa ciisicha tokko Karee 69 – Karee 98
 Abbaa ciisicha lama Karee 99 – Karee 155
 Abbaa ciisicha sadii Karee 139 – Karee 181
 Abbaa ciisicha afurii Karee 177 irra eegalee

• Iddoo tapha Ijoollee
• Iddoo dakaa bishaanii
• Iddoo Jimii
• Lafa charjii konkolaataa

Yeroo waggaa lama hin caalee kessatti abbaa mana isin gochuuf qophaa’eera
Manneen muraasa qofaaf harka 8 – 25 hiri’snee jira.
Kanaaf maal eegduurre ammuma gara DMC Realstate tti bilbiluun carra kanatti fayyadama.
Hubadhaa dursee kan dhufe dursa argate keessummeeffama. Har’a boru Otuun jedhin gara 0937136868 Bilbiluun galma’aa
በዱባይ '"ልሙጡ ነው ባንዲራችን "'ሲል ያመሸውን የቴዲ አፋሮ የፕላቲኒየም ስፖንሰር ከቦሌ ቡልቡላ እሰከ ኮዬ ፈጨ ያለውን መሬት ያለ ጨረታ የተሰጠው' ኦቪድ ሪል እስቴት' ነው።
Namni Gariin du'eetuu yaadatama.
Gariinimmoo utuu jiruu dagatama.
መልካም ሰው ሞቶም ይታወሳል
ሌላው ደግሞ በቁሙ እያለ ይዘነጋል
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ህክምና ማህበር የብራንድ አምባሳደር
Akka rabbiitiin jirra
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
በዛሬው እለት በድሬዳዋ ከተማ አሸዋ ሰፈር በተለምዶ ሰልባጅ ተራ ተብሎ በሚጠራው የገበያ ማእከል ላይ የተከሰተው የእሳት ቃጠሎ ይህን ይመስላል
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
🚩 ቴዲ አፍሮ "የዐብደላም የቀጀላም" ልጅ ስላለመሆኑ…
—————
.
"ቴዲ አፍሮ ለምን አግላይ ተባለ? እሱ የፍቅር ሰው ነው" ይሉኛል… ብላቴናው ፍቅር ባለፈበት አልፎ አያውቅም… በእሱና በአካባቢው ባሉ ሰዎች ዘንድ የሠፈረውን የአግላይነት ዛር ያሳያችሁ ዘንድ አንድ አጭር ቪዲዮ ሼር ላድርጋችሁ…
.
የብላቴናው ቴዲ አፍሮ ሠርግ ላይ ነው። አርቲስት ዓለማየሁ እሸቴ መድረክ ላይ ወጥቶ ንግግር እያደረገ ነው። ቴዲ አፍሮን ለምን እንደሚወደው ለተመልካቹ ሲገልጽ እንዲህ አለ…
.
❝ቴዲ ደግሞ የማንም ሳይሆን፣ የዐብደላም የቀጀላም ሳይሆን የኢትዮጵያ ልጅ በመሆኑ እንኮራበታለን!❞
.
ዓለማየሁ እሸቴ ይህንን ሲናገር Teddy Afro እና አብረውት ያሉት ሰዎች በደስታ ሲፍነከነኩ ይታያል። በዓለማየሁ እሸቴም ሆነ ንግግሩ ባፍነከነከው ቴዲ አፍሮ ዘንድ የ"ዐብደላ"ም ሆነ የ"ቀጀላ" ልጅ መሆን እንኳን ሊያኮራ ይቅርና "ኢትዮጵያዊ"ም አያሰኝም። ምክንያቱም ዐብደላ የእስላም፣ ቀጀላ የኦሮሞ ስም ስለሆኑ… በቴዲና በከበቡት አድኃሪያን ዘንድ እንደነውር የሚታዩ ማንነቶችን የሚወክሉ ስለሆኑ…
.
አያችሁልኝ… በዓለማየሁ እሸቴዋ "ዐብደላና ቀጀላን የምትጠየፍ ኢትዮጵያ" እና በቴዲ አፍሮ ዐፄያዊ "ኢትዮጵያ" መካከል የይዘትም የቅርጽም ልዩነት የለም። የሁለቱም "ኢትዮጵያ" በልሙጣዊነት ደዌ የምትማቅቅ፣ አፈሯ ተምሶ የተቀበረች አሐዳዊት አገር ናት… ለዚያም ነው ቴዲ አፍሮ የዐብደላም የቀጀላም ልጅ እንዳልሆነ "ሲያበሥሩት" እጅጉን የሚፍነከነከው።
.
ያም ሆነ ይህ ያቺን የሰጠመች ደሴት ፍለጋ ባህር መጥለቅ፣ አፈር መማሳቸውን ይቀጥሉ! በብዙኃኑ ኢትዮጵያዊ ቀብር ላይ ካልሆነ ያቺ ኢትዮጵያ ዳግም እንደማትመጣ ማርዳቱ ደግሞ የእኛ ሥራ ይሆናል!
.
#ቴዲአፍሮ #አሐዳዊነት #ኢትዮጵያ

Isaac Eshetu
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
እንዲህ ስታፈሉ እኛ እጃችንን አጣምረን ፣ አፋችንን ለጉመን
በአርምሞ ስንመለከታቹ ነበር 😀
#Sponsored...👇
#DMC realestate

Oduu Gamachisa DMC Realstate Irraa
Handhuura magalaa nannoo Labuu Kan argamu jireenyaaf mijataa kan ta’e Apartama  Kaffaltii duraa harka 10 qofa kanfaluun abbaa mana ta’a!
Karee 65,000 irraa kan jiru, Istidiyoo irra kaasee hanga abbaa ciisichaa 4 kan qabuu
  50/50 filannoo baankii qopheessineerra.
  Istidiyoo Karee 58.
  Abbaa ciisicha tokko Karee 69 – Karee 98
  Abbaa ciisicha lama Karee 99 – Karee 155
  Abbaa ciisicha sadii Karee 139 – Karee 181
  Abbaa ciisicha afurii Karee 177 irra eegalee

•  Iddoo tapha Ijoollee
•  Iddoo dakaa bishaanii
•  Iddoo Jimii
•  Lafa charjii konkolaataa

Yeroo waggaa lama hin caalee kessatti abbaa mana isin gochuuf qophaa’eera
Manneen muraasa qofaaf harka 8 – 25 hiri’snee jira.
Kanaaf maal eegduurre ammuma  gara  DMC Realstate tti bilbiluun carra kanatti fayyadama.
Hubadhaa dursee kan dhufe dursa argate keessummeeffama. Har’a boru Otuun jedhin gara 0937136868 Bilbiluun galma’aa
ጀነራል ተፈራ ማሞ "ፋኖን ተቀላቀለ" ባሉን ማግስት "በመቶዎች የሚቆጠሩ ፋኖዎችን ተቀላቀሉ" የሚል ፕሮፖጋንዳ ከየ አቅጣጫው እየሰሩ ሲሆን "ከተማ ያለኸው ወጣት ስምንት ጥይት በሰውነቱ ተሸክሞ ፋኖን ከተቀላቀለው ከተፈራ ማሞ ምን ትማራለህ። ከተማ ውስጥ ምን እየጠበክ ነው" የሚል ጩኸት እያጯሁ ይገኛሉ።

ከቀን ቀን የተዋጊ ሀይሉ እየተመናመነበት እየሄደ ያለ ታጣቂ ቡድን የሰው ሀይል ለሟሟላት የተለያየ ዘዴዎችን ይጠቀማል።
እኔም እጠይቃለሁ ...

እውን ጀነራል ተፈራ ማሞ በፍላጎት ፋኖን ተቀላቀለ ወይስ ውሽሚት ከፋኖዎች ጋር ተማክራ በስሙ ሊነግዱ በሀይል ተወሰደ?
2024/07/04 08:22:07
Back to Top
HTML Embed Code: