Telegram Group Search
Wendimooch iheen link texeqamuu bzu faayidaa alew
Waraanni Gaazaa irratti geggeeffamaa jiru guyyaa saddeettamaffaa keessa seeneera.Wanti humni dhuunfataa galmaan gahe, hirmaannaa fi deeggarsa walitti fufiinsa qabu Ameerikaa fi biyyoota Ardii Durii irratti hundaa’uun, yakka dhala namaa irratti, hammeenya, hammeenyaa fi jibbaan guutame raawwachuudha Gaazaa fi ummata ishee irratti goolama haqa hin qabne kan firaa fi orma tokkoon fe'ame, goolama malee kan gita hin qabne irratti.Muslimoonni ummata Abu Xaalib keessaa.Akka Araboota dagannoon fi Ziyoonistoota diddaan maal godhe jedhanii of gaafatan , akkan jedha: Ammas kabajaa fi ulfina sabaa ittisuuf qabsaa'uun boonsa isaa waggoota kurnan dura bade deebisuun isaaf gahaadha.Akkasumas murtoo isaa hundaan lafa Rabat ittisuuf tattaafataa jirti, its dhaadannoo bilisummaa ta’uu, muka ta’uu isaati.Dhigaan kan odeeffame yoo ta’u jecha Al-Farouq’n bakka bu’a: Yoom nama gabroomfata gaafa haati isaanii bilisa deesse
♥️🍇JUMU'AA MILKAA'INAA🍇🍇
💗💗💗💗💗💗💗💗💗💗💗💗💗

Kabajamtootaa fi jaalatamtoota hordoftoota chaanaalii keenyaa baga guyyaa kabajamaa fi jaalatamaa guyyaa Jumu'aa guyyaa kheeyrii kanaan isin gahe.

Sunnaawwan guyyaa jumu'aa
• Qaama dhiqachuu
• Qeensa qorachuu
• Shittoo(Urgooftuu) fayyadamuu👉dhiira qofaaf
• Yeroon gara masjiidaa deemuu
• Suuraa Alkhahaf qara'uu
• Ergamaa Rabbii(Sa Al Ws) irratti salawaata heddummeessuu
• Uffata babbareedaa uffachuu
• Du'aa'II heddumeessuu
• Sadaqaa(Kennaa) heddummeessuu


Walumaa galatti wantoota kheeyrii heddumeessuu wantoota hamoo(sharrii) irraa fagaachuun jumu'aa keenya haadabarsinuu!!!!!!!!!

Guyyaa jumu'aa kanaan Rabbiin biyya keenyaa fi ummata keenyaaf nagaa nuuf haa buusu jedhaatoo Du'aa'II godhaa!!!
♥️Nagaa♥️Peace ♥️Salam♥️

صلی الله علیه وسلم

😊 اللَّهُمَّ صَلِّ وَ سَلِّمْ عَلَى نَبِيِّنَا مُحَمَّدٍ ﷺ 😍
Forwarded from ethiomuslims
10 የመልካም ሙስሊም ግለሰብ መገለጫዎች

1 ሰላማዊ እምነት
2 ትክክለኛ አምልኮ
3 ፅኑ ስነ ምግባር
4 ምጡቅ አመለካከት
5 ለጊዜው ጉጉ
6 የተሳለጠ አኗኗር
7 ብርቱ አካል
8 ነፍሱን የሚታገል
9 ለሌሎች ጠቃሚ
10 የምርታማነት ችሎታ
Forwarded from Ethio telecom
መጋቢትን ለባቡል ኸይር የበጎ አድራጎት ድርጅት!

በዚህ ወር በማኅበራዊ ትስስር ገፆቻችን በሚቀላቀሉ አዲስ ተከታዮች (Followers) ብዛት ልክ 30 ብር እንዲሁም በሚጋሩ ልጥፎች (Share) ልክ 10 ብር ለባቡል ኸይር የበጎ አድራጎት ድርጅት እንለግሳለን!

እርስዎም ይፋዊ የማኅበራዊ ትስስር ገፆቻችንን ይከተሉ፤ ፖስቶቻችንን ያጋሩ፤ ለወገን ድጋፍ ይተባበሩ!

ቴሌግራም፡ https://www.tg-me.com/ethio_telecom
ፌስቡክ፡ https://www.facebook.com/ethiotelecom
ኢንስታግራም ፡https://www.instagram.com/ethiotelecom/
ሊንክዲን፡ https://www.linkedin.com/company/ethio-telecom
ዩትዩብ፡ https://www.youtube.com/c/EthiotelecomETH
ቲክቶክ፡ http://www.tiktok.com/@ethio_telecom?lang=en

ዘላቂ የጋራ ማኅበራዊ ኃላፊነት ለወገን ብሩህ ተስፋ!

#MatchingFundForSustainableFuture
#Ethiotelecom #telebirr #RealizingDigitalEthiopia
🛑 ለይለተልቀድር ለሰጋጆችና መስጂድ ውስጥ ላለ ብቻ አይደለም

የወር አበባ ደም ላይ፣ የወሊድ ደም ላይ ያሉ፣ መንገደኞች...የዚች ለሊት ትሩፋት አይለፋችሁ። በዚክርና መሰል ዒባዳዎች ልትበራቱ ይገባል።በዚያች ለሊት ዱዓእ ማብዛትም አትዘንጉ። ለይለተልቀድር ለሰጋጆችና መስጂድ ላይ ላለ ብቻ አይደለም።

ብዙ ሰው መስጂድ ካልሄደ ይሄን ምንዳ የሚያገኙ አይመስለውም። ይህ ስህተት ነው! ዋናው ከእኛ የሚጠበቀው በኢባዳ ላይ መሆናችን ነው። ለቻለ እና አቅሙ ላለው ሰው ግን የተወዳጁን ነብይ ሙሀመድ(ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) ሱና(ፈለግ) ለመከተል መስጂድ ላይ ብንሆን ይመረጣል፣ ይወደዳል። ካልቻልን ባለንበት ቦታ ስራ ላይ የሆነም በስራው ላይ እቤቱ የሆነም በቤቱ በኢባዳ ልንበረታ ይገባል!

አላህ ለይለተል ቀድርን ይወፍቀን!
ውዷ እህቴ ሂጃቡን ማውለቅሽ ምንአልባት ለጊዜው #ነፃነትን እንዲሰማሽ አድርጎ ሊሆን ይችላል
ከሁሉ በላይ ግን #መጠበቅያ (መከላከያ) ትጥቅሽን በፍቃድሽ አውርደሻል ማለት ነው እናም አደራ.......

Join us @risaalaatube
As wr wb
Wendimooch inna ihitooch indeet naachu channalun ba addis😍 melku arif arif negr😱 inleqaalen teketaateluun.🙏🙏
Le allah bilen inwedaachuhaalen.❤️❤️❤️
መልካም ጁምዓ

اللهم صلى وسلم على نبينا محمد❤️

اللهم صلى وسلم على نبينا محمد❤️

اللهم صلى وسلم على نبينا محمد❤️

اللهم صلى وسلم على نبينا محمد❤️

اللهم صلى وسلم على نبينا محمد❤️
أَصبَحنَا وأَصبَحَ الُملكُ لله، والحَمدُ للهِ لا شَرِيكَ لَه، لا إلَهَ إلَّا هُوَ وإِلَيهِ النُشُور
@risaalaatube
ሙስሊሙን ማሳቅ ከባድ ነዉ ይባላል ። ምክንያቱም ይመስለኛል "አብዘሀኛዉ ሰዉ ዉስጡ የአኼራ ጭንቀት ስላለ ለመሳቅ የተገራ አይደለም" ። የአኼራ ጭንቀት ቢኖርበትማ ባልዋሸ ባላታለለ ነበር የምትሉ ሰዎች ካላችሁ ... እዉነት ብላችኋል ። ነገር ግን በቃ አብዘሀኛዉ ሰዉ ቀልድ ሲነገረው ነዉ "አኼራዉ" ትዝ የሚለዉ ። ቀልብ ያደርቃሉ ከተባለ ነገሮች ዉስጥም የሚጠነቀቀዉ ብቸኛ ነገር ቢኖር ሳቅ ነዉ ። what ever ፈይሰልን መድረክ ላይ አግኝቶ አለመሳቅ በራሱ ግን "አስቂኝ ነገር" ነዉ ። ልዩነቱ የፈዬ ወጎች የሚፈጥሩት ሳቅ ልብ ያደርቃል ከተባሉት ሳቆች በቅርፅም በመጠንም አይገናኙም ። እንደዉም ልብ ያረጥባሉ ( እዚህ ጋር ...አንባቢያን ... ኧረ ልብ የሚረጥበዉ አላህን በማስታወሰ ነዉ ሊሉ እንደሚችሉ ይገመታል ) ። Any ways FeYsel AmIn ሙስሊሙን ማሳቅ ከቻሉ ጥቂቶች አንዱ ነዉ ( ከመንግ*ት ቀጥሎ ) ።
እና ፈዬ "ሊቀ ቀንበር " በሚል ከፍ ያለ መድረክ የሆነ ነገር ደግሷል ። ይሄ ልጅ ምነዉ ጠፋ ... ላልነዉ ሁሉ ልብ የሚያጠፋ ወግ ይዞ እየመጣ ይመስላል ።
እና "ጥርሳችሁን " ለፈገግታ ሬዲ አድርጉት .. ለማለት ነዉ ።
( እዚ ጋር የገሌ ዴንታል ክሊኒክ ሎጎ ይገባል )።
ጌታዬ ሆይ ለንግስናህ ክብር እንዲሁም ለልቅናህ ተገቢ የሆነ ምስጋና ሁሉ ላንተ ነው፡፡
የሙሀባው ንዳድ የዚ ፍቅር ነገር
ለአፍቃሪ እንጂ ለሌላ አይነገር😔
ስንት አፍቃር አለቀ እያለ ሙስጠፋ።
Yoo hireen nayaamte mee nan dhufa🥹 S A W
Sheekh mahmuud alhasanaat maatii isaa guutuu lola jidduu kanaa irratti dhabeera “ALHAMDULILLAAH OBBOLAANKOO HUNDINUU SHAHIIDANII JIRU JECHUUN AFAAN ISAATIIN DUBBATE “Rabbi jannatatti haaqabuuf🥹
የጭንቀት ምንጮች 3ናቸው

😵‍💫ስለወደፊቱ ማሰብ
😮‍💨አሁን ባለው ሁኔታ አለመርካት
😖ባለፈው ጉዳይ መቆጨት

የጭንቀት መፍትሔዎች 3 ናቸው
🌺🌸💐🌹🌷🪷🪻🥀
🎯 ለወደፊቱ ማቀድ
💪አሁናዊ ሁኔታን ለመለወጥ ተግቶ መስራት
🤔ያለፈውን ጉዳይ መተንተን/analysis ማድረግ
የሰብአዊነት ሽታ ከጎንህ ሲርቅ እንዲህ አውሬ የመሆን ጭካኔውን ትላበሰዋለህ። በምስሉ ላይ እንደምትመለከቱት የፂዮናዊው አውሬ «ሙጃሂድ» የተባለ የፍልስጤም ዜጋን በጥያት ካቆሰለው በኋላ ህይወቱ ሳታል በመኪናው የፊት ክፍል ላይ በማሰር እንደመከላከያነት ተጠቅሞበታል። ፂዮናዊያኑ በየሄዱበት የሀማስ ጎሬላ ጥቃት መኪናቸውን አመድ እያደረገው ሲቸገሩ እንዲህ ያለ ፀያፍ ተግባር በመፈፀም በንፁሀን ገላ ተከልለው ብረት ለበስ መኪናቸውን ሊታደጉ ከንቱ የብልግና ተግባር ፈፅመዋል። ሙጃሂድ እንደሚለው ከሆነ በጥይት መተው ክፉኛ ካቆሰሉት በኋላ ቢያንስ ለ20 ደቂቃ ያህል መኪናቸው ላይ ጭነውት በጎዳናዎች ላይ ተዘዋውረዋል። በስተመጨረሻም መንገድ ላይ ጥለውት ወደ ፈለጉት አቅጣጫ ተጉዘዋል።

ያ አላህ😭
በሂንዱ እምነት ተከታዮች ዘንድ ክብር የሚቸራት ላም ለህንድ ሙስሊሞች እጅጉን ስጋት መሆን ከጀመረች ሰነባብታለች። በተለይም ቢጂፒ ፓርቲ ወደ ስልጣን ከመጣ በኋላ ሙስሊም ጠልነት በሀገሪቱ ሚዲያና ባለስልጣናት ሳይቀር ድጋፍ እየተደረገለት መስፋፋቱን ቀጥሏል።

በዛሬው እለት በሂንዱ የአምልኮ ስፍራ አካባቢ የላም ጭንቅላት በመገኘቱ ሀገሪቱ በሙስሊሞች ላይ ያላትን ጥላቻ ዳግም ውጥረት ውስጥ ጨምሮታል። የሂንዱ እምነት አባት ከሆኑ የመንግስት ባለስልጣናት መካከል አንዱ «ጉዳዩን የፈፀመው አካል በፍጥነት ለፍርድ ካልቀረበ ከ150 እስከ 200 ሺህ ሙስሊሞችን እጨርሳለው።» ሲል በማህበራዊ ሚዲያ ላይ ደንፍቷል። በንግግሩ ስጋት የገቡት የህንድ ሙስሊሞች ጉዳዩን ወደ ፖሊስ ቢያደርሱትም እንዲህ ነው የሚባል መፍትሄ ማግኘት አልቻሉም።

በፍትሄው በአላህ እጅ ነውና በዱዓቹ አትርሷቸው
2024/06/29 03:49:51
Back to Top
HTML Embed Code: