Telegram Group & Telegram Channel
📮የቁርኣን ምክር 3⃣

💥ሙእሚኖች ጀነት ሲገቡ፤ („...የጀነትን መንገድና ጀነት ለመግባትም ያበቃንን መልካም ስራ ለመስራት ለመራን ጌታችን አላህ ምስጋናና ውዳሴ ይገባው!
አላህ ባይመራን ኖሮ አንመራም ነበር፣ የጌታችን መልእክተኞችም እውነትን ይዘው ነበር ወደኛ የመጡት።„ ይላሉ! "ይህች ትሰሩት በነበረው መልካም ስራችሁ ምክንያት የታደላችኋት/ በምሪት የተሰጠቻችሁ ጀነት ናት" ይባላሉ።)
ከሱረቱል-አዕራፍ አንቀጽ 43 የተወሰደ መልእክት።

💥ጀነት የሚገባው -በአላህ ፍቃድ- በስራ እንደሆነና ለውዷ ጀነት ውድ ጊዜአችንን በመስጠት የተለያዩ መልካም ስራዎችን በብዛት መስራት እንዳለብንና በስራችን ከመደነቅ ታቅበን ለመልካም ስራዎች ሁሉ ያበቃንና የመራንን አላህን ማመስገን እንደሚገባን ቁርኣን ይመክረናል።

💥የዱኒያ ባለስልጣን አንድን ሰው ቢወደው ወይም ቢያደንቀው ነገ ትቶት የሚሞትን ወይም የሚፈርስን ምድራዊ ቤት ነው የሚሰጠው!
አላህ ግን ባሪያውን ሲወደው መሞትና መሰደድ የሌለባትንና መቼም የማትፈርሰዋን ጀነት ነው የሚያድለው!።

ذَٰلِكَ فَضْلُ اللَّهِ يُؤْتِيهِ مَنْ يَشَاءُ ۚ وَاللَّهُ وَاسِعٌ عَلِيمٌ.

نسأل الله من فضله!



tg-me.com/eslamic_center/430
Create:
Last Update:

📮የቁርኣን ምክር 3⃣

💥ሙእሚኖች ጀነት ሲገቡ፤ („...የጀነትን መንገድና ጀነት ለመግባትም ያበቃንን መልካም ስራ ለመስራት ለመራን ጌታችን አላህ ምስጋናና ውዳሴ ይገባው!
አላህ ባይመራን ኖሮ አንመራም ነበር፣ የጌታችን መልእክተኞችም እውነትን ይዘው ነበር ወደኛ የመጡት።„ ይላሉ! "ይህች ትሰሩት በነበረው መልካም ስራችሁ ምክንያት የታደላችኋት/ በምሪት የተሰጠቻችሁ ጀነት ናት" ይባላሉ።)
ከሱረቱል-አዕራፍ አንቀጽ 43 የተወሰደ መልእክት።

💥ጀነት የሚገባው -በአላህ ፍቃድ- በስራ እንደሆነና ለውዷ ጀነት ውድ ጊዜአችንን በመስጠት የተለያዩ መልካም ስራዎችን በብዛት መስራት እንዳለብንና በስራችን ከመደነቅ ታቅበን ለመልካም ስራዎች ሁሉ ያበቃንና የመራንን አላህን ማመስገን እንደሚገባን ቁርኣን ይመክረናል።

💥የዱኒያ ባለስልጣን አንድን ሰው ቢወደው ወይም ቢያደንቀው ነገ ትቶት የሚሞትን ወይም የሚፈርስን ምድራዊ ቤት ነው የሚሰጠው!
አላህ ግን ባሪያውን ሲወደው መሞትና መሰደድ የሌለባትንና መቼም የማትፈርሰዋን ጀነት ነው የሚያድለው!።

ذَٰلِكَ فَضْلُ اللَّهِ يُؤْتِيهِ مَنْ يَشَاءُ ۚ وَاللَّهُ وَاسِعٌ عَلِيمٌ.

نسأل الله من فضله!

BY ISLAMIC-CENTER


Warning: Undefined variable $i in /var/www/tg-me/post.php on line 283

Share with your friend now:
tg-me.com/eslamic_center/430

View MORE
Open in Telegram


ISLAMIC CENTER Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

The messaging service and social-media platform owes creditors roughly $700 million by the end of April, according to people briefed on the company’s plans and loan documents viewed by The Wall Street Journal. At the same time, Telegram Group Inc. must cover rising equipment and bandwidth expenses because of its rapid growth, despite going years without attempting to generate revenue.

How Does Bitcoin Mining Work?

Bitcoin mining is the process of adding new transactions to the Bitcoin blockchain. It’s a tough job. People who choose to mine Bitcoin use a process called proof of work, deploying computers in a race to solve mathematical puzzles that verify transactions.To entice miners to keep racing to solve the puzzles and support the overall system, the Bitcoin code rewards miners with new Bitcoins. “This is how new coins are created” and new transactions are added to the blockchain, says Okoro.

ISLAMIC CENTER from in


Telegram ISLAMIC-CENTER
FROM USA