Telegram Group & Telegram Channel
#Amahra

በአማራ ክልል አዊ ብሄረሰብ አስተዳደር ዞን ጓጉሳ እሽኩዳዶ ወረዳ፣ “ የመንግስት የጸጥታ ኃይሎች ንጹሐንን ገድለዋል ” ሲሉ ነዋሪዎች ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ገልጸዋል።

ቃላቸውን የሰጡ ነዋሪዎች ፤ በአካባቢው ከ16 በላይ ንጹሐን መገደላቸው እና ከ37 በላይ ወጣቶች ታፍነው መወሰዳቸውን አመልክተው " ይንን ያደረጉት የመንግስት የጸጥታ ኃይሎች ናቸው " ብለዋል።

ግድያው የተፈጸመው አሽፋ ማርያም፣ አሽፋ አዲስ ዓለም እና ወንጀላ በሚባሉት ቦታዎች ከሰኔ 2 ቀን 2016 ዓ/ም ጀምሮ እንደሆነ ጠቁመዋል።

አሽፋ ቀበሌ 8 ሰዎች መገደላቸውን ከ8ቱ 2ቱ ቄሶች እንደሆኑ አንዲት እመጫትም ከእነ ልጇ እንደተገደለች ቀሪዎቹ ደግሞ ከ15 ዓመት በታች የሆኑ ታዳጊዎች እንደሆኑ አስረድተዋል።

ነዋሪዎቹ ፥ በወረዳው ' ፋኖዎች ' እንደነበሩ ከዛ በፊት መከላከያ እንዳልገባ ፤ ያለፈው እሁድ ግን ሌሊት 9 ሰዓት አካባቢ ከገባ በኋላ እዛ የነበሩ ፋኖዎች ምንም ሳይታኮሱ ነው ቦታውን ለቀው እንደሄዱና ከዛ በኋላ ንጹሐን እንደተገደሉ ተናግረዋል።

ቲክቫህ ኢትዮጵያም የነዋሪዎቹን ቃል ይዞ የዞኑን የጸጥታ ኃላፊ አቶ ጌታቸው ቢሻውን አነጋግሯል።

" ነዋሪዎች ከ16 በላይ ንጹሐን ተገድለዋል፣ ከ37 በላይ ወጣቶች ታፍነው ተወስደዋል " ብለዋል ይህ ለምን ተደረገ ? በማለት ጠይቀናቸዋል።

አቶ ጌታቸው ፤ " እኔ የጸጥታ ኃላፊ ሆኘ የምመራው አካባቢ ላይ የደረሰ ማንኛውም አይነት ጥቃት የለም። ኦፕሬሽን የተሰራበት አሽፋ ቀበሌ ነው። በስነ ስርዓት የጽንፈኛ ካምፕ ነው የወደመው " ብለዋል።

" ሐሙስ በነበረው ኦፕሬሽን ላይ በተመሳሳይ ከዛ የተረፈው የታጠቀ ኃይል እንጂ መንግስት የቆመው ለንጹሐን ህዝብ ነው " ሲሉ አክለዋል።

ታዲያ ሳይገደሉባቸው ማልቀስን ከየት አመጡት ? በማለት ለቀረበላቸው ጥያቄ " ንጹሐን ሰዎች አልተጎዱም " ብለው ፤ " የጸጥታ ኃይል ላይ ብረት ያነሳ፣ የተኮሰ ኃይል ሰላማዊ ኃይል ነው ብለን አናምንም " ሲሉ መልሰዋል።

እንደ ጸጥታ ዘርፍ ኃላፊነትዎ የሞቱ ንጹሐን እንዳሉ ያውቃሉ ? ወጣቶቹስ የት ገቡ ? ለሚለው ጥያቄ ፥ " የሞቱ ሰዎች ፅንፈኞች ናቸው በእኛ እውቅና። ነገም እንዲህ አይነት እርምጃ እንወስዳለን " ብለዋል።

አክለው፣ " ሐሙስ በነበረ ኦፕሬሽን ላይ 3 ሰዎች በውጊያ መካከል ተይዘዋል። ሰላማዊ ሰዎች ናቸው፤ አሉ በሕይወት። ሕጋዊ የማጣራት ሥራ ይሰራባቸዋል። 37 ሰዎች አይደሉም " ነው ያሉት።

" ከዚያ ውጪ አሽፋ ላይ ደግሞ የተያዘ ሰው የለም። በውጊያ መካከል እርምጃ የተወሰደበት ሰው ሊኖር ይችላል " ያሉት ኃላፊው፣ " ውጊያ መካከል ንጹሐን ላይ ጉዳት አይደርስም ማለት አይደለም " ሲሉ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ተናግረዋል።

#TikvahEthiopiaFamilyAA

@tikvahethiopia



tg-me.com/tikvahethiopia/88311
Create:
Last Update:

#Amahra

በአማራ ክልል አዊ ብሄረሰብ አስተዳደር ዞን ጓጉሳ እሽኩዳዶ ወረዳ፣ “ የመንግስት የጸጥታ ኃይሎች ንጹሐንን ገድለዋል ” ሲሉ ነዋሪዎች ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ገልጸዋል።

ቃላቸውን የሰጡ ነዋሪዎች ፤ በአካባቢው ከ16 በላይ ንጹሐን መገደላቸው እና ከ37 በላይ ወጣቶች ታፍነው መወሰዳቸውን አመልክተው " ይንን ያደረጉት የመንግስት የጸጥታ ኃይሎች ናቸው " ብለዋል።

ግድያው የተፈጸመው አሽፋ ማርያም፣ አሽፋ አዲስ ዓለም እና ወንጀላ በሚባሉት ቦታዎች ከሰኔ 2 ቀን 2016 ዓ/ም ጀምሮ እንደሆነ ጠቁመዋል።

አሽፋ ቀበሌ 8 ሰዎች መገደላቸውን ከ8ቱ 2ቱ ቄሶች እንደሆኑ አንዲት እመጫትም ከእነ ልጇ እንደተገደለች ቀሪዎቹ ደግሞ ከ15 ዓመት በታች የሆኑ ታዳጊዎች እንደሆኑ አስረድተዋል።

ነዋሪዎቹ ፥ በወረዳው ' ፋኖዎች ' እንደነበሩ ከዛ በፊት መከላከያ እንዳልገባ ፤ ያለፈው እሁድ ግን ሌሊት 9 ሰዓት አካባቢ ከገባ በኋላ እዛ የነበሩ ፋኖዎች ምንም ሳይታኮሱ ነው ቦታውን ለቀው እንደሄዱና ከዛ በኋላ ንጹሐን እንደተገደሉ ተናግረዋል።

ቲክቫህ ኢትዮጵያም የነዋሪዎቹን ቃል ይዞ የዞኑን የጸጥታ ኃላፊ አቶ ጌታቸው ቢሻውን አነጋግሯል።

" ነዋሪዎች ከ16 በላይ ንጹሐን ተገድለዋል፣ ከ37 በላይ ወጣቶች ታፍነው ተወስደዋል " ብለዋል ይህ ለምን ተደረገ ? በማለት ጠይቀናቸዋል።

አቶ ጌታቸው ፤ " እኔ የጸጥታ ኃላፊ ሆኘ የምመራው አካባቢ ላይ የደረሰ ማንኛውም አይነት ጥቃት የለም። ኦፕሬሽን የተሰራበት አሽፋ ቀበሌ ነው። በስነ ስርዓት የጽንፈኛ ካምፕ ነው የወደመው " ብለዋል።

" ሐሙስ በነበረው ኦፕሬሽን ላይ በተመሳሳይ ከዛ የተረፈው የታጠቀ ኃይል እንጂ መንግስት የቆመው ለንጹሐን ህዝብ ነው " ሲሉ አክለዋል።

ታዲያ ሳይገደሉባቸው ማልቀስን ከየት አመጡት ? በማለት ለቀረበላቸው ጥያቄ " ንጹሐን ሰዎች አልተጎዱም " ብለው ፤ " የጸጥታ ኃይል ላይ ብረት ያነሳ፣ የተኮሰ ኃይል ሰላማዊ ኃይል ነው ብለን አናምንም " ሲሉ መልሰዋል።

እንደ ጸጥታ ዘርፍ ኃላፊነትዎ የሞቱ ንጹሐን እንዳሉ ያውቃሉ ? ወጣቶቹስ የት ገቡ ? ለሚለው ጥያቄ ፥ " የሞቱ ሰዎች ፅንፈኞች ናቸው በእኛ እውቅና። ነገም እንዲህ አይነት እርምጃ እንወስዳለን " ብለዋል።

አክለው፣ " ሐሙስ በነበረ ኦፕሬሽን ላይ 3 ሰዎች በውጊያ መካከል ተይዘዋል። ሰላማዊ ሰዎች ናቸው፤ አሉ በሕይወት። ሕጋዊ የማጣራት ሥራ ይሰራባቸዋል። 37 ሰዎች አይደሉም " ነው ያሉት።

" ከዚያ ውጪ አሽፋ ላይ ደግሞ የተያዘ ሰው የለም። በውጊያ መካከል እርምጃ የተወሰደበት ሰው ሊኖር ይችላል " ያሉት ኃላፊው፣ " ውጊያ መካከል ንጹሐን ላይ ጉዳት አይደርስም ማለት አይደለም " ሲሉ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ተናግረዋል።

#TikvahEthiopiaFamilyAA

@tikvahethiopia

BY TIKVAH-ETHIOPIA





Share with your friend now:
tg-me.com/tikvahethiopia/88311

View MORE
Open in Telegram


TIKVAH ETHIOPIA Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

What is Secret Chats of Telegram

Secret Chats are one of the service’s additional security features; it allows messages to be sent with client-to-client encryption. This setup means that, unlike regular messages, these secret messages can only be accessed from the device’s that initiated and accepted the chat. Additionally, Telegram notes that secret chats leave no trace on the company’s services and offer a self-destruct timer.

TIKVAH ETHIOPIA from id


Telegram TIKVAH-ETHIOPIA
FROM USA