Notice: file_put_contents(): Write of 8489 bytes failed with errno=28 No space left on device in /var/www/tg-me/post.php on line 50
4-3-3 ስፖርት በኢትዮጵያ™ | Telegram Webview: Sport_433et/303808 -
Telegram Group & Telegram Channel
ከ20 አመት በታች የአፍሪካ ዋንጫ የምድብ ድልድል ይፋ ሆነ

በግብጽ አዘጋጅነት በሚካሄደው ከ20 አመት በታች የአፍሪካ ዋንጫ 13 ሀገራት የሚሳተፉበትም ይሆናል።

የአፍሪካ እግር ኳስ ኮንፌደሬሽን (ካፍ) በግብፅ ካይሮ ባወጣው ድልድል ምድብ አንድ ላይ አዘጋጇ ግብጽ ፣ ደቡብ አፍሪካ፣ ዛምቢያ ፣ ሴራሊዮን እና ታንዛኒያ ተደልድለዋል።

ጠንካራ ፉክክር ይደረግበታል ተብሎ በሚጠበቀው ምድብ ሁለት ናይጄሪያ ፣ ቱኒዚያ ፣ ሞሮኮ እና ኬንያ ሲደለደሉ በምድብ ሶስት ደግሞ ሻምፒዮኗ ሴኔጋል ፣ ዴሞክራቲክ ኮንጎ ሪፐብሊክ ፣ መካከለኛው አፍሪካና እና ጋና ተገናኝተዋል።

ለ25ኛ ጊዜ የሚደረገው ውድድር ሚያዚያ 19 ቀን እንደሚጀመር ካፍ አሳውቋል።

በአንተነህ ሲሳይ

@Bisrat_Sport_433et @Bisrat_Sport_433et



tg-me.com/Sport_433et/303808
Create:
Last Update:

ከ20 አመት በታች የአፍሪካ ዋንጫ የምድብ ድልድል ይፋ ሆነ

በግብጽ አዘጋጅነት በሚካሄደው ከ20 አመት በታች የአፍሪካ ዋንጫ 13 ሀገራት የሚሳተፉበትም ይሆናል።

የአፍሪካ እግር ኳስ ኮንፌደሬሽን (ካፍ) በግብፅ ካይሮ ባወጣው ድልድል ምድብ አንድ ላይ አዘጋጇ ግብጽ ፣ ደቡብ አፍሪካ፣ ዛምቢያ ፣ ሴራሊዮን እና ታንዛኒያ ተደልድለዋል።

ጠንካራ ፉክክር ይደረግበታል ተብሎ በሚጠበቀው ምድብ ሁለት ናይጄሪያ ፣ ቱኒዚያ ፣ ሞሮኮ እና ኬንያ ሲደለደሉ በምድብ ሶስት ደግሞ ሻምፒዮኗ ሴኔጋል ፣ ዴሞክራቲክ ኮንጎ ሪፐብሊክ ፣ መካከለኛው አፍሪካና እና ጋና ተገናኝተዋል።

ለ25ኛ ጊዜ የሚደረገው ውድድር ሚያዚያ 19 ቀን እንደሚጀመር ካፍ አሳውቋል።

በአንተነህ ሲሳይ

@Bisrat_Sport_433et @Bisrat_Sport_433et

BY 4-3-3 ስፖርት በኢትዮጵያ™




Share with your friend now:
tg-me.com/Sport_433et/303808

View MORE
Open in Telegram


telegram Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

The SSE was the first modern stock exchange to open in China, with trading commencing in 1990. It has now grown to become the largest stock exchange in Asia and the third-largest in the world by market capitalization, which stood at RMB 50.6 trillion (US$7.8 trillion) as of September 2021. Stocks (both A-shares and B-shares), bonds, funds, and derivatives are traded on the exchange. The SEE has two trading boards, the Main Board and the Science and Technology Innovation Board, the latter more commonly known as the STAR Market. The Main Board mainly hosts large, well-established Chinese companies and lists both A-shares and B-shares.

Dump Scam in Leaked Telegram Chat

A leaked Telegram discussion by 50 so-called crypto influencers has exposed the extraordinary steps they take in order to profit on the back off unsuspecting defi investors. According to a leaked screenshot of the chat, an elaborate plan to defraud defi investors using the worthless “$Few” tokens had been hatched. $Few tokens would be airdropped to some of the influencers who in turn promoted these to unsuspecting followers on Twitter.

telegram from cn


Telegram 4-3-3 ስፖርት በኢትዮጵያ™
FROM USA