Telegram Group & Telegram Channel
Mizan Institute of Technology - MiT🇪🇹
በዱቤ አጫጭር ኮርሶችን የምትሰለጥኑበትን እድል አመቻችተናል! ለ12ኛ ክፍል ተፈታኞች ልዩ ፓኬጅ አለን! የ7ኛ ዙር ምዝገባችን ጥቅምት 01/2017 ተጀምሯል! እስከ ጥቅምት 15/2017 ይቀጥላል! ክላስ ምዝገባ እንዳለቀ ይጀመራል! ምን ምን የአጫጭር ጊዜ ስልጠናዎችን እንሰጣለን?🤔 ላለፉት አመታት በፉል ስታክ ድረ ገፅ ማበልፀግ አብሯችሁ የዘለቀው ተቋማችን የትምህርት አሰጣጥ ዘዴውን በማዘመን ከድረ…
የዱቤ አገልግሎታችንን በተመለከተ ማብራሪያ:

ለምሳሌ እኛ ጋ የምትወስዱት ኮርስ ወርሃዊ ክፍያው 4 ሺ ብር ከሆነ እና ኮርሱ የሚፈጀው ጊዜ 3 ወር ከሆነ አጠቃላይ ኮርሱን ለማጠናቀቅ 12 ሺ ብር ያስፈልጋል:: ይህን ብር ወደማንኛውም ዳሽን ባንክ ቅርንጫፍ በማቅናት የመንግስት ሠራተኛ ወይንም የባንክ ሰራተኛ ወይም የኢትዮ ቴሌኮም ወይንም የአየር መንገድ ሰራተኛ የሆነን ሰው ተያዥ ይዛችሁ በመሄድ ሙሉውን ይከፍሉላችሗል:: ወይም ለራሳችሁ ደመወዛችሁን በዳሽን ባንክ የሚከፍል ተቋም ተቀጣሪ ሰራተኛ ከሆናቹህ ተያዥ አያስፈልጋችሁም:: እናንተ ይህንን ገንዘብ በ3 ወራት ውስጥ ለኛ ከመክፈል በ6 ወይም በ12 ወራት ውስጥ በየወሩ ትከፍሏቸዋላችሁ:: ነገር ግን ለ3 ወር ከሆነ ያበደሯችሁ 2.5%፣ ለ6 ወር ከሆነ 4%፣ ለ12 ወር ከሆነ 8% የአገልግለለት ክፍያ ያስጨምሯችሗል:: ይህ ወለድ ሳይሆን የአገልገሎት ክፍያ ነው:: ይህም በየወሩ 1 ሺ ብር እና 8% ጭማሪ (80 ብር) በድምሩ በየወሩ 1,080 ብር እየከፈላችሁ በ12 ወራት ውስጥ ታጠናቅቃላችሁ:: በየወሩ ለነርሱ መክፈል የምትጀምሩት አገልግሎቱን በሰጧችሁ ከ1 ወር ቡሃላ ነው:: በ12 ወሩ መጨረሻ 12,960 ብር ትከፍላላችሁ:: ይህም በአመት 960 ብር ብቻ ጭማሪ ለአገልግሎት ከፈላችሁ:: ይህ ደግሞ በትክክል ከተማራችሁ የ3 ወር ኮርሱን እንዳጠናቀቃችሁ በ15 ሺህ ብር ደመወዝ ብትቀጠሩ ወይም የ30 ሺ ብር ፕሮጀክት ብትሰሩ መዝጋት ትችላላቹህ::

ዳሽን ባንክ ከመጠየቃችሁ በፊት የምትማሩት ኮርስ ምን እንደሆነ አውቆ መምረጥ፣ የጊዜና የክፍያ መጠኑን ማወቅ ይቀድማል:: የምታናግሩት የዳሽን ባንክ ቅርንጫፍ ካልተረዳችሁ ለራሳቸው ሰው 0910267170 ዳዊት ዮሐንስ ብላችሁ ደውሉና አገናኟቸው:: አድስ አበባ ያላችሁ ቤተል ሰፈረ ኢዮር ቅርንጫፍ ብትመጡ ያለ ተጨማሪ ማብራሪያ ያስተናግዷችሗል::

ተጨማሪ ማብራሪያ ከፈለጋችሁ በውስጥ ጠይቁን:: ስንመልስ የምንዘገይባችሁ ከይቅርታ ጋር ታገሱን::



tg-me.com/MizanInstituteOfTechnology/312
Create:
Last Update:

የዱቤ አገልግሎታችንን በተመለከተ ማብራሪያ:

ለምሳሌ እኛ ጋ የምትወስዱት ኮርስ ወርሃዊ ክፍያው 4 ሺ ብር ከሆነ እና ኮርሱ የሚፈጀው ጊዜ 3 ወር ከሆነ አጠቃላይ ኮርሱን ለማጠናቀቅ 12 ሺ ብር ያስፈልጋል:: ይህን ብር ወደማንኛውም ዳሽን ባንክ ቅርንጫፍ በማቅናት የመንግስት ሠራተኛ ወይንም የባንክ ሰራተኛ ወይም የኢትዮ ቴሌኮም ወይንም የአየር መንገድ ሰራተኛ የሆነን ሰው ተያዥ ይዛችሁ በመሄድ ሙሉውን ይከፍሉላችሗል:: ወይም ለራሳችሁ ደመወዛችሁን በዳሽን ባንክ የሚከፍል ተቋም ተቀጣሪ ሰራተኛ ከሆናቹህ ተያዥ አያስፈልጋችሁም:: እናንተ ይህንን ገንዘብ በ3 ወራት ውስጥ ለኛ ከመክፈል በ6 ወይም በ12 ወራት ውስጥ በየወሩ ትከፍሏቸዋላችሁ:: ነገር ግን ለ3 ወር ከሆነ ያበደሯችሁ 2.5%፣ ለ6 ወር ከሆነ 4%፣ ለ12 ወር ከሆነ 8% የአገልግለለት ክፍያ ያስጨምሯችሗል:: ይህ ወለድ ሳይሆን የአገልገሎት ክፍያ ነው:: ይህም በየወሩ 1 ሺ ብር እና 8% ጭማሪ (80 ብር) በድምሩ በየወሩ 1,080 ብር እየከፈላችሁ በ12 ወራት ውስጥ ታጠናቅቃላችሁ:: በየወሩ ለነርሱ መክፈል የምትጀምሩት አገልግሎቱን በሰጧችሁ ከ1 ወር ቡሃላ ነው:: በ12 ወሩ መጨረሻ 12,960 ብር ትከፍላላችሁ:: ይህም በአመት 960 ብር ብቻ ጭማሪ ለአገልግሎት ከፈላችሁ:: ይህ ደግሞ በትክክል ከተማራችሁ የ3 ወር ኮርሱን እንዳጠናቀቃችሁ በ15 ሺህ ብር ደመወዝ ብትቀጠሩ ወይም የ30 ሺ ብር ፕሮጀክት ብትሰሩ መዝጋት ትችላላቹህ::

ዳሽን ባንክ ከመጠየቃችሁ በፊት የምትማሩት ኮርስ ምን እንደሆነ አውቆ መምረጥ፣ የጊዜና የክፍያ መጠኑን ማወቅ ይቀድማል:: የምታናግሩት የዳሽን ባንክ ቅርንጫፍ ካልተረዳችሁ ለራሳቸው ሰው 0910267170 ዳዊት ዮሐንስ ብላችሁ ደውሉና አገናኟቸው:: አድስ አበባ ያላችሁ ቤተል ሰፈረ ኢዮር ቅርንጫፍ ብትመጡ ያለ ተጨማሪ ማብራሪያ ያስተናግዷችሗል::

ተጨማሪ ማብራሪያ ከፈለጋችሁ በውስጥ ጠይቁን:: ስንመልስ የምንዘገይባችሁ ከይቅርታ ጋር ታገሱን::

BY Mizan Institute of Technology - MiT🇪🇹




Share with your friend now:
tg-me.com/MizanInstituteOfTechnology/312

View MORE
Open in Telegram


Mizan Institute of Technology MiT🇪🇹 Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

A project of our size needs at least a few hundred million dollars per year to keep going,” Mr. Durov wrote in his public channel on Telegram late last year. “While doing that, we will remain independent and stay true to our values, redefining how a tech company should operate.

Launched in 2013, Telegram allows users to broadcast messages to a following via “channels”, or create public and private groups that are simple for others to access. Users can also send and receive large data files, including text and zip files, directly via the app.The platform said it has more than 500m active users, and topped 1bn downloads in August, according to data from SensorTower.Mizan Institute of Technology MiT🇪🇹 from us


Telegram Mizan Institute of Technology - MiT🇪🇹
FROM USA