Telegram Group & Telegram Channel
#እኔምአዋቂነኝ!

🔊 አዋቂ ኢትዮጵያ "እኔም አዋቂ ነኝ" በሚል መርህ ባዘጋጀው የገለፃ መድረክ   በ"አደይ አበባ ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት" በመገኘት  ለተማሪዎች ገለፃ አድርጓል።

🎯አዋቂ ኢትዮጵያ ስለሚሰጣቸው አጫጭር ኮርሶች እንዲሁም የትምህርት እና የስራ መረጃ ማጋሪያ መድረክ እንዳለው ለተማሪዎቹ የገለፀ ሲሆን ፤ በተጨማሪም በአይነቱ ለየት ያለ፤ ለ 2ተኛ ደረጃ ት/ቤት ተማሪዎች  " summer internship program" እንደሚኖረው እናም በቅርቡ መረጃውን በማህበራዊ ድህረገፁ ላይ እንደሚለጠፍ አሳውቋል።

📍በመጨረሻም አዋቂ ባዘጋጀው ነፃ የ ኦንላይን የትምህርት እድል ተማሪዎቹን ተጠቃሚ እንዲሆኑ ያሳወቀ ሲሆን የ "አደይ አበባ ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት" ከልብ እያመሰገንን ሌሎች የ2ተኛ ደረጃ ት/ቤቶችም ለተማሪዎቻችሁ አዋቂ በሚያዘጋጀው ነፃ የትምህርት እድል ተጠቃሚ እንዲሆኑ ከፈለጉ [email protected]  ቢያነጋግሩን ት/ቤታችሁ ድረስ በመምጣት የተለያዩ መረጃዎችን  እንዲሁም የተለያዩ እድሎችን ለተማሪዎችዎ በደስታ እንደሚያጋራ ለመግለፅ ይወዳል።

@awaqiethiopia



tg-me.com/awaqiethiopia/3853
Create:
Last Update:

#እኔምአዋቂነኝ!

🔊 አዋቂ ኢትዮጵያ "እኔም አዋቂ ነኝ" በሚል መርህ ባዘጋጀው የገለፃ መድረክ   በ"አደይ አበባ ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት" በመገኘት  ለተማሪዎች ገለፃ አድርጓል።

🎯አዋቂ ኢትዮጵያ ስለሚሰጣቸው አጫጭር ኮርሶች እንዲሁም የትምህርት እና የስራ መረጃ ማጋሪያ መድረክ እንዳለው ለተማሪዎቹ የገለፀ ሲሆን ፤ በተጨማሪም በአይነቱ ለየት ያለ፤ ለ 2ተኛ ደረጃ ት/ቤት ተማሪዎች  " summer internship program" እንደሚኖረው እናም በቅርቡ መረጃውን በማህበራዊ ድህረገፁ ላይ እንደሚለጠፍ አሳውቋል።

📍በመጨረሻም አዋቂ ባዘጋጀው ነፃ የ ኦንላይን የትምህርት እድል ተማሪዎቹን ተጠቃሚ እንዲሆኑ ያሳወቀ ሲሆን የ "አደይ አበባ ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት" ከልብ እያመሰገንን ሌሎች የ2ተኛ ደረጃ ት/ቤቶችም ለተማሪዎቻችሁ አዋቂ በሚያዘጋጀው ነፃ የትምህርት እድል ተጠቃሚ እንዲሆኑ ከፈለጉ [email protected]  ቢያነጋግሩን ት/ቤታችሁ ድረስ በመምጣት የተለያዩ መረጃዎችን  እንዲሁም የተለያዩ እድሎችን ለተማሪዎችዎ በደስታ እንደሚያጋራ ለመግለፅ ይወዳል።

@awaqiethiopia

BY Awaqi







Share with your friend now:
tg-me.com/awaqiethiopia/3853

View MORE
Open in Telegram


Awaqi Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

Telegram announces Anonymous Admins

The cloud-based messaging platform is also adding Anonymous Group Admins feature. As per Telegram, this feature is being introduced for safer protests. As per the Telegram blog post, users can “Toggle Remain Anonymous in Admin rights to enable Batman mode. The anonymized admin will be hidden in the list of group members, and their messages in the chat will be signed with the group name, similar to channel posts.”

The messaging service and social-media platform owes creditors roughly $700 million by the end of April, according to people briefed on the company’s plans and loan documents viewed by The Wall Street Journal. At the same time, Telegram Group Inc. must cover rising equipment and bandwidth expenses because of its rapid growth, despite going years without attempting to generate revenue.

Awaqi from us


Telegram Awaqi
FROM USA